ህንፃ ተከራይተው ለሚገኙ 77 የፌደራል መንግሥት መስሪያ ቤቶች ኪራይ በዓመት 1 ቢሊዮን ብር እየተከፈለ መሆኑ ተገለጸ። በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ስር የተደራጀው ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ሥራ አስኪያጅ ተክለፃዲቅ ተክለአረጋይ እስካሁን 30 ለሚሆኑ መስሪያ ቤቶች ቢሮ መገንባቱን ጠቁመዋል። በዚህም በየወሩ መንግሥት በትንሹ ከ500 ሚሊዮን ብር በላይ ማዳን መቻሉን ገልጸዋል።
ምንጭ:አሐዱ ቴሌቪዥን
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ:አሐዱ ቴሌቪዥን
@YeneTube @FikerAssefa
የደቡብ ሱዳን መንግሥት በጎረቤት ሀገራት የሚገኙ ስደተኛ ዜጎች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ጥሪ ማድረጉን የሀገሪቱ ዜና ምንጮች ዘግበዋል፡፡ አብዛኛዎቹ ስደተኞች በኢትዮጵያ ጋምቤላ ክልል ተጠልለው ይገኛሉ፡፡ ሀገሪቱ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ የሽግግር አንድነት መንግሥት ካቋቋመች ወዲህ ዘላቂ ሰላም አንደሚሰፍን ተስፋ ተደርጓል።
ምንጭ:- ዋዜማ ራዲዮ
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ:- ዋዜማ ራዲዮ
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮ ቴሌኮም በቀጣዩ ወር ለግል ባለሃብቶች ሊያወጣቸው የነበሩትን ሁለት የቴሌኮም አገልግሎት ፍቃድ ጨረታዎች እንደገና ማራዘሙን ሮይተርስ ዘግቧል። ተጨማሪ ጊዜ የጠየቁት በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ኩባንያዎች ናቸው። ለጨረታው በሁለት ሳምንት ውስጥ አዲስ የጊዜ ሰሌዳ ይወጣል።
Via:- Wazema Radio
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- Wazema Radio
@YeneTube @Fikerassefa
Forwarded from የሀ Digital Art
Taking place over two days Saturday 7th & Sunday 8th March. https://www.facebook.com/events/848716598903708/
Brought to you in partnership with Noah Real Estate, Rainbow Bed Foam and Beyond, British Council Ethiopia, Eternal Media & Communication, @artsmailinglist @saryanevents, EthioCrypto, @yenetube, @Yegarawebhost @johnnyvideoproduction, @officialkuriftuwaterpark, Bored Cellphone Addis Ababa, @woinidigitalart, @jayineedarts— At Noah Plaza, Addis Ababa, Ethiopia.
@yehadigitalart
Brought to you in partnership with Noah Real Estate, Rainbow Bed Foam and Beyond, British Council Ethiopia, Eternal Media & Communication, @artsmailinglist @saryanevents, EthioCrypto, @yenetube, @Yegarawebhost @johnnyvideoproduction, @officialkuriftuwaterpark, Bored Cellphone Addis Ababa, @woinidigitalart, @jayineedarts— At Noah Plaza, Addis Ababa, Ethiopia.
@yehadigitalart
የሕዳሴን ግድብ ግንባታና የዉኃ ቀሞላልን በተመለከተ ሱዳን ግብፅና ኢትዮጵያ በሚያካሂዱት ድርድር ዩናይትድ ስቴትስ ኢትዮጵያ ላይ እያሳረፈች ያለዉን ጫና ታንሳ ሲሉ በዋሽንግተን እና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን እና ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን በአሁኑ ሰአት በዩናይትድ ስቴትስ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ፊት ለፊት የተቃዉሞ ሰልፍ ወጥተዋል።
ከሰልፉ አስተባባሪዎች አንዱ የሆኑት አቶ ጥበቡ አሰፋ ለዶቼ ቬለ እንደተናገሩት የአባይ ጉዳይ የኢትዮጵያዉያን ሁሉ ህልዉና ነዉ። በዩናይትድ ስቴትስ የምንገኝ ኢትዮጵያዉያን የአባይ ጉዳይ ያገባናል፤ ጉዳዩን ችላ ብለን አንተዉም ያሉት ሰልፈኞቹ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድም ጥሪያቸዉን አስተላልፈዋል።
ሰልፈኞቹ አሜሪካ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ለአሜሪካ የገንዘብ ሚኒስቴር ይህንኑ ጥያቄያቸዉን በደብዳቤ መልክ አዘጋጅተዉ በእጅ እንደሚሰጡ የሰልፉ አስተባባሪ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል።
Via :- DW Photo :- BBC
@Yenetube @Fikerassefa
ከሰልፉ አስተባባሪዎች አንዱ የሆኑት አቶ ጥበቡ አሰፋ ለዶቼ ቬለ እንደተናገሩት የአባይ ጉዳይ የኢትዮጵያዉያን ሁሉ ህልዉና ነዉ። በዩናይትድ ስቴትስ የምንገኝ ኢትዮጵያዉያን የአባይ ጉዳይ ያገባናል፤ ጉዳዩን ችላ ብለን አንተዉም ያሉት ሰልፈኞቹ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድም ጥሪያቸዉን አስተላልፈዋል።
ሰልፈኞቹ አሜሪካ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ለአሜሪካ የገንዘብ ሚኒስቴር ይህንኑ ጥያቄያቸዉን በደብዳቤ መልክ አዘጋጅተዉ በእጅ እንደሚሰጡ የሰልፉ አስተባባሪ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል።
Via :- DW Photo :- BBC
@Yenetube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል መደረግ ያለባቸው ጥንቃቄዎች
Video :- Al alin
Video :- Al alin
ከሲዳማ ህዝብ የክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ ታስረው የቆዩና የጠቅላይ አቃቤ ህግን የክስ ስረዛ ተከትሎ የተፈቱ ግለሰቦች ዛሬ በርካታ ህዝብ በተገኘበት አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
Forwarded from HEY Online Market
#ኦሪጂናል ሞባይል ስልኮች በዋስትና
🔸SAMSUNG #GALAXY A SERIES
•A10S 2019 /32 GB/ 5,599ብር
•A20S 2019 /32 GB/ 7,199ብር
•A30S 2019 /64 GB/ 8,499 ብር
•A50 2019 /64 GB/ 9,499 ብር
•A50 2019 /128 GB/ 10,499 ብር
•A50S 2019 /128 GB/ 4GB 11,199
•A50S 2019 /128 GB/ 6GB 11,999
•A51 2020 /128 GB/ 6GB 12,799 ብር
•A70 2019 /128 GB/ 6GB 13,899 ብር
🔸SAMSUNG #GALAXY M SERIES
•M10 (2019) /32 GB/ 5,699 ብር
•M10S (2019) /32 GB/ 6,200 ብር
•M30S (2019) /36 GB/ 9,200ብር
አድራሻ :- ከቦሌ መድሃኔአለም ቤተ ክርስቲያን ወደ ቦሌ ብራስ የሚወስደው መንገድ ላይ
Contact US
0953964175
0925927457
0910695100 @Roviii
@HEYOnlinemarket
🔸SAMSUNG #GALAXY A SERIES
•A10S 2019 /32 GB/ 5,599ብር
•A20S 2019 /32 GB/ 7,199ብር
•A30S 2019 /64 GB/ 8,499 ብር
•A50 2019 /64 GB/ 9,499 ብር
•A50 2019 /128 GB/ 10,499 ብር
•A50S 2019 /128 GB/ 4GB 11,199
•A50S 2019 /128 GB/ 6GB 11,999
•A51 2020 /128 GB/ 6GB 12,799 ብር
•A70 2019 /128 GB/ 6GB 13,899 ብር
🔸SAMSUNG #GALAXY M SERIES
•M10 (2019) /32 GB/ 5,699 ብር
•M10S (2019) /32 GB/ 6,200 ብር
•M30S (2019) /36 GB/ 9,200ብር
አድራሻ :- ከቦሌ መድሃኔአለም ቤተ ክርስቲያን ወደ ቦሌ ብራስ የሚወስደው መንገድ ላይ
Contact US
0953964175
0925927457
0910695100 @Roviii
@HEYOnlinemarket
ብልፅግና ፓርቲ ትግራይ ክልል ቢሮ ሊከፍት ነው።
የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አወሉ አብዲ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ ብልጽግና አገር አቀፍ ፓርቲ በመሆኑ ከትግራይ ክልል ጋር በሚኖረው ሕገ መንግሥታዊ ግንኙነት መሠረት አደረጃጀቱን በማስፋት በቅርቡ በክልሉ በሁሉም ዞኖች፣ ወረዳዎችና ቀበሌዎች ጽሕፈት ቤቶችን ይከፍታል፡፡ብልጽግና ፓርቲ በትግራይ ክልል ነባራዊ ሁኔታ እስካሁን ትርጉም ባለው መልኩ እንቅስቃሴ እንዳልተደረገ የገለጹት አቶ አወሉ፤ ነገር ግን አሁን በአዲስ መልክ የትግራይ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ተቋቁሞ ሥራውን እየሰራ ስለሆነ በቅርብ ጊዜ በክልል፣ በዞኖች፣ በወረዳና በቀበሌ ደረጃ እንቅስቃሴ ይደረጋል ብለዋል።
Via:- EPA
@YeneTube @FikerAssefa
የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አወሉ አብዲ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ ብልጽግና አገር አቀፍ ፓርቲ በመሆኑ ከትግራይ ክልል ጋር በሚኖረው ሕገ መንግሥታዊ ግንኙነት መሠረት አደረጃጀቱን በማስፋት በቅርቡ በክልሉ በሁሉም ዞኖች፣ ወረዳዎችና ቀበሌዎች ጽሕፈት ቤቶችን ይከፍታል፡፡ብልጽግና ፓርቲ በትግራይ ክልል ነባራዊ ሁኔታ እስካሁን ትርጉም ባለው መልኩ እንቅስቃሴ እንዳልተደረገ የገለጹት አቶ አወሉ፤ ነገር ግን አሁን በአዲስ መልክ የትግራይ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ተቋቁሞ ሥራውን እየሰራ ስለሆነ በቅርብ ጊዜ በክልል፣ በዞኖች፣ በወረዳና በቀበሌ ደረጃ እንቅስቃሴ ይደረጋል ብለዋል።
Via:- EPA
@YeneTube @FikerAssefa
የኮሮና ቫይረስ አስጊ የሚባል ደረጃ ላይ ደርሷል - ዶ/ር ቴድሮስ
የኮሮና ቫይረስ አስጊ የሚባል ደረጃ ላይ እና ዓለም አቀፍ ስጋት ሊሆን የሚችልበት አቅም ላይ መድረሱን የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ገለፁ።የዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም አስተያየት የተሰማው በተለያዩ የዓለም ሀገራት እየተስፋፋ የመጣውን የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ባለበት ወቅት ነው።ባለፉት ሁለት ቀናት ከቻይና በበለጠ በሌሎች ሀገራት አዳዲስ የቫይረሱ ተጠቂዎች መገኘታቸውም ተጠቁሟል።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
የኮሮና ቫይረስ አስጊ የሚባል ደረጃ ላይ እና ዓለም አቀፍ ስጋት ሊሆን የሚችልበት አቅም ላይ መድረሱን የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ገለፁ።የዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም አስተያየት የተሰማው በተለያዩ የዓለም ሀገራት እየተስፋፋ የመጣውን የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ባለበት ወቅት ነው።ባለፉት ሁለት ቀናት ከቻይና በበለጠ በሌሎች ሀገራት አዳዲስ የቫይረሱ ተጠቂዎች መገኘታቸውም ተጠቁሟል።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
የፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ሊያስመርት በዕቅድ ከያዛቸው አውቶቡሶች መካከል 20 ዘመናዊና ምቹ አውቶቡሶችን ከቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ ተረክቧል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ አገራት ቁጥር አራት ደርሷል።
ግብጽ፣አልጀሪያ እና ናይጀሪያ ከዚህ በፊት ቫይረሱ የተከሰተባቸው አገራት ሲሆኑ ከደቂቃዎች በፊት ደግሞ ሁለት ደቡብ አፍሪካዊያን በዚሁ ቫይረስ መጠቃታቸውን የአገሪቱ ኒወስ 24 የተሰኘው ተነባቢ ጋዜጣ ዘግቧል።
ደቡብ አፍሪካዊያኑ በጃፓን ክሩዝ መርከብ ላይ ተቀጥረው ይሰሩ የነበሩ ሲሆን ከሌሎች አገራት ዜጎች ጋር መጠቃታቸውን የጃፓን መንግስት መናገሩን እና በቶኪዮ የደቡብ አፍሪካ ኢምባሲ ማረጋገጡን ዘገባው ጠቁሟል።
በዚች የጃፓን መርከብ ላይ 12 ደቡብ አፍሪካዊያን ተቀጥረው ይሰሩ የነበረ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ #ሁለቱ በቫይረሱ መጠቃታቸው እና ህክምና ላይ መሆናቸው ተጠቁሟል።
Via:- Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
ግብጽ፣አልጀሪያ እና ናይጀሪያ ከዚህ በፊት ቫይረሱ የተከሰተባቸው አገራት ሲሆኑ ከደቂቃዎች በፊት ደግሞ ሁለት ደቡብ አፍሪካዊያን በዚሁ ቫይረስ መጠቃታቸውን የአገሪቱ ኒወስ 24 የተሰኘው ተነባቢ ጋዜጣ ዘግቧል።
ደቡብ አፍሪካዊያኑ በጃፓን ክሩዝ መርከብ ላይ ተቀጥረው ይሰሩ የነበሩ ሲሆን ከሌሎች አገራት ዜጎች ጋር መጠቃታቸውን የጃፓን መንግስት መናገሩን እና በቶኪዮ የደቡብ አፍሪካ ኢምባሲ ማረጋገጡን ዘገባው ጠቁሟል።
በዚች የጃፓን መርከብ ላይ 12 ደቡብ አፍሪካዊያን ተቀጥረው ይሰሩ የነበረ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ #ሁለቱ በቫይረሱ መጠቃታቸው እና ህክምና ላይ መሆናቸው ተጠቁሟል።
Via:- Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
አሜሪካ ለቀጣዩ የኢትዮጵያ ምርጫ ከ30 ሚሊዮን ዶላር በላይ ድጋፍ አደረገች።
አገሪቱ 30 ነጥብ 4 ሚሊዮን ዶላር ገንዘብ ለኢትዮጵያ ድጋፍ ያደረገችው በአሜሪካ የልማት ተራድኦ ዩኤስአይዲ በኩል ነው።
ስምምነቱን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ እና የድርጅቱ ተወካዮቭ ዛሬ ረፋድ በአዲስ አበባ ሸራተን ሆቴል ተፈራርመዋል።
ይህ ገንዘብ ቀጣዩ ምርጫ ተዓማኒ፣በቴክኖሎጂ የታገዘ እና ግልጸኝነት የሰፈነ እንዲሆን የሚያደርጉ ስራዎች ለማከናወን ያግዛል ተብሏል።
Via:- Ethio FM
@YeneTube @Fikerassefa
አገሪቱ 30 ነጥብ 4 ሚሊዮን ዶላር ገንዘብ ለኢትዮጵያ ድጋፍ ያደረገችው በአሜሪካ የልማት ተራድኦ ዩኤስአይዲ በኩል ነው።
ስምምነቱን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ እና የድርጅቱ ተወካዮቭ ዛሬ ረፋድ በአዲስ አበባ ሸራተን ሆቴል ተፈራርመዋል።
ይህ ገንዘብ ቀጣዩ ምርጫ ተዓማኒ፣በቴክኖሎጂ የታገዘ እና ግልጸኝነት የሰፈነ እንዲሆን የሚያደርጉ ስራዎች ለማከናወን ያግዛል ተብሏል።
Via:- Ethio FM
@YeneTube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ ሂሞፊልያ ሶሳይቲ Haemophilia Youth of Africa (HYA) ባዘጋጀው Leadership training ላይ ኢትዮጵያን በመወከል ሞሪሺየስ በተዝጋጀው ፕሮግራም ላይ ከተሳተፉት 7 የአፍሪካ ሃገራት አንዱ መሆን ቸሏል። ሂሞፊልያ ማለት የደም አለመርጋት ችግር ሲሆን በኢትዮጵያ 10,000 ሕሙማን አሉ ተብሎ ሲገመት ሆኖም ግን 333 ብቻ ሕክምና በማግኘት ላይ ናቸው።
ለበለጠ መረጃ:- +251912081185
www.ethiohemophiliayouth.com
📌ከሞሪሺየስ
ለበለጠ መረጃ:- +251912081185
www.ethiohemophiliayouth.com
📌ከሞሪሺየስ