አንድ ሰው በሞተበትና 7 በቆሰሉበት የሐረር የጥምቀት ግጭት ሳቢያ 87 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ፖሊስ ገለጸ።
በዕለቱ
–11 የሕንጻ መስታዎቶች ተሰባብረዋል
–የኮካ ኮላ ማከፋፈያ፣ 1 ሕንጻ፣ 2 መኪኖች 4 ባለ3 እግር ተሽከርካሪዎች ተቃጥለዋል።
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
በዕለቱ
–11 የሕንጻ መስታዎቶች ተሰባብረዋል
–የኮካ ኮላ ማከፋፈያ፣ 1 ሕንጻ፣ 2 መኪኖች 4 ባለ3 እግር ተሽከርካሪዎች ተቃጥለዋል።
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
ለድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ም/ፕሬዝዳንት ከስልጣናቸው ተነሱ!!
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ በፋይል ቁጥር DDU/Board/019/2012 ዓ.ም በፃፈው ደብዳቤ መሠረት ረ/ፕ አበያ ደገፋ በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ልማት ም/ፕሬዝዳንት ሆነው ለአበረከቱት አስተዋጽኦ በመንግስትና በዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ስም አመስግኖ ከጥር 16/2012 ዓ.ም ጀምሮ ከኃላፊነታቸው መነሳታቸውን ገልጸዋል፡፡
በእዚሁ መሰረት ከጥር 16/2012 ዓ.ም በፋይል ቁጥር DDU/Board/020/2012 ዓ.ም በተፃፈው ደብዳቤ ለድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ አስተዳደር ልማት ም/ፕሬዝዳንት እስኪሾም ድረስ በቦታው አቶ መገርሳ ቃሲም ሁሴን ተወክለው እንዲሰሩ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ አሳውቋል፡፡
የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብም ይህን አውቆ ለስራቸው መሳካት ሁሉም በየስራ መስኩ ኃላፊነቱን እንዲወጣም አሳውቋል፡፡
Via:- ድሬደዋ ዩንቨርስቲ
@YeneTube @Fikerassefa
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ በፋይል ቁጥር DDU/Board/019/2012 ዓ.ም በፃፈው ደብዳቤ መሠረት ረ/ፕ አበያ ደገፋ በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ልማት ም/ፕሬዝዳንት ሆነው ለአበረከቱት አስተዋጽኦ በመንግስትና በዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ስም አመስግኖ ከጥር 16/2012 ዓ.ም ጀምሮ ከኃላፊነታቸው መነሳታቸውን ገልጸዋል፡፡
በእዚሁ መሰረት ከጥር 16/2012 ዓ.ም በፋይል ቁጥር DDU/Board/020/2012 ዓ.ም በተፃፈው ደብዳቤ ለድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ አስተዳደር ልማት ም/ፕሬዝዳንት እስኪሾም ድረስ በቦታው አቶ መገርሳ ቃሲም ሁሴን ተወክለው እንዲሰሩ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ አሳውቋል፡፡
የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብም ይህን አውቆ ለስራቸው መሳካት ሁሉም በየስራ መስኩ ኃላፊነቱን እንዲወጣም አሳውቋል፡፡
Via:- ድሬደዋ ዩንቨርስቲ
@YeneTube @Fikerassefa
ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ብሔራዊ ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ብሔራዊ ምክር ቤት ጥር 16 እና 17፣ 2012 ዓ.ም 5ኛ መደበኛ ጉባኤውን በማካሄድ የንቅናቄያችንን አጠቃላይ ፓለቲካዊ እንቅስቃሴ፤ የምርጫ ዝግጅት፤ የታሠሩ የአብን አመራሮችና አባለትን፤ የታገቱ አማራ ተማሪዎችን እና በሌሎችም ጉዳዮች ላይ ውይይት በማድረግ ውሳኔ እና አቅጣጫ በማስቀመጥ አጠናቋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያ አማራ ጠል የተሳሳተ ትርክት በፈርጣጭ ብሔርተኞች መቀንቀን ከጀመረ ከግማሽ ምዕተ ዓመት በላይ ያሳለፈ ቢሆንም ለሦስት አስርት ዓመታት መዋቅርና ሕግ ሆኖ አማራን እንደ ህዝብ ለመጨቆን ሥራ ላይ ውሏል። የአማራ ህዝብ የተገንጣይ ብሔርተኞች የተሳሳተ ትርክት እንዲቆም ብሎም ኢትዮጵያዊያን በሰላምና በአንድነት ተከባብረው እንዲኖሩ ሲታገል ቆይቶ በ2010 ዓ.ም ለውጥ እንዲመጣ ቢያድርግም ለውጡን እንመራለን እና እናሻግራለን የሚሉት ተረኛ ነን ባዮች የቆየውን ትርክት ለማስቀጠል በሚያደርጉት ልፊያ ህዝባችን በተደጋጋሚ ዋጋ እየከፈለ ይገኛል።
https://telegra.ph/YeneTube-01-26
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ብሔራዊ ምክር ቤት ጥር 16 እና 17፣ 2012 ዓ.ም 5ኛ መደበኛ ጉባኤውን በማካሄድ የንቅናቄያችንን አጠቃላይ ፓለቲካዊ እንቅስቃሴ፤ የምርጫ ዝግጅት፤ የታሠሩ የአብን አመራሮችና አባለትን፤ የታገቱ አማራ ተማሪዎችን እና በሌሎችም ጉዳዮች ላይ ውይይት በማድረግ ውሳኔ እና አቅጣጫ በማስቀመጥ አጠናቋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያ አማራ ጠል የተሳሳተ ትርክት በፈርጣጭ ብሔርተኞች መቀንቀን ከጀመረ ከግማሽ ምዕተ ዓመት በላይ ያሳለፈ ቢሆንም ለሦስት አስርት ዓመታት መዋቅርና ሕግ ሆኖ አማራን እንደ ህዝብ ለመጨቆን ሥራ ላይ ውሏል። የአማራ ህዝብ የተገንጣይ ብሔርተኞች የተሳሳተ ትርክት እንዲቆም ብሎም ኢትዮጵያዊያን በሰላምና በአንድነት ተከባብረው እንዲኖሩ ሲታገል ቆይቶ በ2010 ዓ.ም ለውጥ እንዲመጣ ቢያድርግም ለውጡን እንመራለን እና እናሻግራለን የሚሉት ተረኛ ነን ባዮች የቆየውን ትርክት ለማስቀጠል በሚያደርጉት ልፊያ ህዝባችን በተደጋጋሚ ዋጋ እየከፈለ ይገኛል።
https://telegra.ph/YeneTube-01-26
ሰበር ዜና
ታዋቂው አሜሪካዊ የLA leakers ቅርጫት ኳስ ተጫዋች ኮቢ ብራይንት በ41 አመቱ በሂሊኮፕተር አደጋ ህይወቱ አለፈ።
ከብራይንት ጋር 4 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን ተመልክተናል።
ተጨማሪ ይዘን እንመለሳለን...
@Yenetube @Fikerassefa
ታዋቂው አሜሪካዊ የLA leakers ቅርጫት ኳስ ተጫዋች ኮቢ ብራይንት በ41 አመቱ በሂሊኮፕተር አደጋ ህይወቱ አለፈ።
ከብራይንት ጋር 4 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን ተመልክተናል።
ተጨማሪ ይዘን እንመለሳለን...
@Yenetube @Fikerassefa
የልጁም ህይወት አልፏል በአደጋው...
ከኮቢ ብራይት ጋር የ13 አመቷ ልጁ ህይወቷ ማለፉ ታውቋል ።
ብራይት ልጁ ጂጂ WNBA(የሴቶችን የአሜሪካን ቅርጫት ኳስ ውድድር) እንድትጫወት ፅኑ ፍላጎት ነበሩው ይህ በእንዲህ እንዳለ አደጋው የተከሰው ለትሬኒግ አብረው በመጓዝ ላይ ሳሉ መሆኑ ታውቋል።
Via:-TMZ
@YeneTube @Fikerassefa
ከኮቢ ብራይት ጋር የ13 አመቷ ልጁ ህይወቷ ማለፉ ታውቋል ።
ብራይት ልጁ ጂጂ WNBA(የሴቶችን የአሜሪካን ቅርጫት ኳስ ውድድር) እንድትጫወት ፅኑ ፍላጎት ነበሩው ይህ በእንዲህ እንዳለ አደጋው የተከሰው ለትሬኒግ አብረው በመጓዝ ላይ ሳሉ መሆኑ ታውቋል።
Via:-TMZ
@YeneTube @Fikerassefa
እውነታዎች ስለ ኮቢ ብራይንት :-
- 5 ጊዜ የነቢኤ አሽናፊ
-4ኛ የምን ጊዜውም ከፍተኛ ስኮረር
-በአንድ ጫወታ 81 ነጥብ ያስቆጠረ
- ሁለት ጌዜ MVP የተጫወተ
-የንግድ ሰው እና በ2018 የአካዳሚ አዋርድ አሸናፊ
-በ41 አመቱ በሂሊኮፕተ አደጋ ህይወቱ አልፏል።
@Yenetube @Fikerassefa
- 5 ጊዜ የነቢኤ አሽናፊ
-4ኛ የምን ጊዜውም ከፍተኛ ስኮረር
-በአንድ ጫወታ 81 ነጥብ ያስቆጠረ
- ሁለት ጌዜ MVP የተጫወተ
-የንግድ ሰው እና በ2018 የአካዳሚ አዋርድ አሸናፊ
-በ41 አመቱ በሂሊኮፕተ አደጋ ህይወቱ አልፏል።
@Yenetube @Fikerassefa
ኮሮና ቫይረሰ #update
- 80 ሰዎች ሞተዋል
-400 የሚጠጉ ሰዎች ለህይወታቸው በሚያሰጋ ደረጃ ላይ ናቸው ( በቫይረሱ ተጠቅተው)
- ከ2300 በላይ በቫይረሱ ተይዘዋል
- ቻይና ዉሃን አዲስ ሆስፒታል እየገነባች ነው በ6 ቀን ውስጥ የሚያልቅ ሲሆን 1000 አልጋ ይይዛል ተብሏል።
@YeneTube @Fikerassefa
- 80 ሰዎች ሞተዋል
-400 የሚጠጉ ሰዎች ለህይወታቸው በሚያሰጋ ደረጃ ላይ ናቸው ( በቫይረሱ ተጠቅተው)
- ከ2300 በላይ በቫይረሱ ተይዘዋል
- ቻይና ዉሃን አዲስ ሆስፒታል እየገነባች ነው በ6 ቀን ውስጥ የሚያልቅ ሲሆን 1000 አልጋ ይይዛል ተብሏል።
@YeneTube @Fikerassefa
Forwarded from YeneTube
✅ ሁሉንም ሰብስቦ በአንድ ላይ የያዘ የግብይት ድረገፅ
✅ በድረ ገፁ ላይ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ በማሟላት ዕቃዎቹን መሸጥ ይችላል።
✅ ከ2700 በላይ ዕቃዎች
✅ @SebsibieEthiopia
www.sebsibie.com
📞 0953707070
✅ በድረ ገፁ ላይ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ በማሟላት ዕቃዎቹን መሸጥ ይችላል።
✅ ከ2700 በላይ ዕቃዎች
✅ @SebsibieEthiopia
www.sebsibie.com
📞 0953707070
Forwarded from YeneTube
#ለሰባ_አመታት_ተደብቆ_ሳይታተም_የቆየ_መፅሐፍ
#የስኬት_ፍልስፍና
ሰይጣን እንዴት ከስኬታማ ህይወት ወደኋላ እንደሚያስቀረን የሚያሳይ አነጋጋሪ መፅሐፍ!!
ይህ አነጋጋሪ መፅሐፍ ከተዘጋጀ በኋላ የህዝብ ቁጣ ሊቀሰቅስ ይችላል ተብሎ ለ 70 ዓመታት ሳይታተም ተደብቆ ኖሯል፡፡ የጨለማው አለም ገዢ ሰይጣን የተናዘዘው ኑዛዜ ከ70 ዓመት በኋላ በዚህ መጽሐፍ ሲወጣ ግን በመላው አለም መነጋገሪያ ሆነ!!
መፅሐፉ ሰይጣን ስኬታማና ትርጉም ያለው ህይወት እንዳንመራ እንዴት አዕምሯችንን እንደሚቆጣጠረውና አስተሳሰባችንን እንደሚያበላሸው በማሳየት በንቃት እንድናሸንፈው ይረዳናል!!!
***
“ናፖሊዮን ሂል ህይወቱ ካለፈ ከብዙ አስርት አመት በኋላ እንኳን እስከዛሬም ጥላው የከበደ አሜሪካ አሉኝ ከምትላቸው አሳቢዎች አንዱ ነው፡፡ ለዘመኑ አንባቢ እንዲመጥን ተደርጎ በሻሮን ሌስተር የቀረበው ይህ ድንቅ መጽሐፍ ዲያብሎስ እንዴት አንድን ሰው ከስኬት ጐዳና እንደሚያስወጣው ቁልጭ አድርጎ ያሳያል!!”
ስቲቨ ፌርብስ
የፎርብስ መጽሄት ዋና አዘጋጅ
“ይህ ዘመን ተሻጋሪ ስራ ትክክለኛ ጊዜው ደርሶ ታተመ ማለት ነው፡፡ እንዴት ድንቅ ነው!”
ሐርቬይ ማኬይ
የከፍተኛ ሽያጭ መፅሐፍት ደራሲ
በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል!
#የስኬት_ፍልስፍና
ሰይጣን እንዴት ከስኬታማ ህይወት ወደኋላ እንደሚያስቀረን የሚያሳይ አነጋጋሪ መፅሐፍ!!
ይህ አነጋጋሪ መፅሐፍ ከተዘጋጀ በኋላ የህዝብ ቁጣ ሊቀሰቅስ ይችላል ተብሎ ለ 70 ዓመታት ሳይታተም ተደብቆ ኖሯል፡፡ የጨለማው አለም ገዢ ሰይጣን የተናዘዘው ኑዛዜ ከ70 ዓመት በኋላ በዚህ መጽሐፍ ሲወጣ ግን በመላው አለም መነጋገሪያ ሆነ!!
መፅሐፉ ሰይጣን ስኬታማና ትርጉም ያለው ህይወት እንዳንመራ እንዴት አዕምሯችንን እንደሚቆጣጠረውና አስተሳሰባችንን እንደሚያበላሸው በማሳየት በንቃት እንድናሸንፈው ይረዳናል!!!
***
“ናፖሊዮን ሂል ህይወቱ ካለፈ ከብዙ አስርት አመት በኋላ እንኳን እስከዛሬም ጥላው የከበደ አሜሪካ አሉኝ ከምትላቸው አሳቢዎች አንዱ ነው፡፡ ለዘመኑ አንባቢ እንዲመጥን ተደርጎ በሻሮን ሌስተር የቀረበው ይህ ድንቅ መጽሐፍ ዲያብሎስ እንዴት አንድን ሰው ከስኬት ጐዳና እንደሚያስወጣው ቁልጭ አድርጎ ያሳያል!!”
ስቲቨ ፌርብስ
የፎርብስ መጽሄት ዋና አዘጋጅ
“ይህ ዘመን ተሻጋሪ ስራ ትክክለኛ ጊዜው ደርሶ ታተመ ማለት ነው፡፡ እንዴት ድንቅ ነው!”
ሐርቬይ ማኬይ
የከፍተኛ ሽያጭ መፅሐፍት ደራሲ
በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል!
በፌደራል ፍርድ ቤቶች ብቻ እንዲታይ ተደርጎ የነበረው የጊዜ ቀጠሮና የዋስትና ጉዳዮች በአዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤቶች እንዲታዩ ተደረገ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤቶች የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት የስራ ክንውን ሪፖርት እንደሚያሳየው ከ1997 ዓ.ም ጀምሮ የጊዜ ቀጠሮና የዋስትና ጉዳዮች በፌደራል ፍርድ ቤቶች እንዲታዩ ተደርጎ ቆይቷል፡፡ይህ ተግባር ግን የህጋዊነት መርህን የጣሰና የከተማዋን ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ስልጣን መሸርሸር በመሆኑ የተጠቀሰው የዳኝነት ስልጣን ለአዲስ አበባ ፍርድ ቤቶች እንዲመለስ ተደርጓል ይላል ሪፖርቱ፡፡
ከፌደራል ፍርድ ቤቶች የስራ ሀላፊዎች እና ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በመነጋገርና መግባባት ላይ በመድረስ ውሳኔ ላይ ተደርሷል ተብሏል። በመሆኑም ካለፈው ታህሳስ ወር ጀምሮ ስልጣኑ ለአዲስ አበባ ፍርድ ቤቶች ተመልሶ የጊዜ ቀጠሮና የዋስትና ጉዳዮችን ዳግም ማየት ጀምረዋል ተብሏል፡፡
Via Sheger Radio
@YeneTube @FikerAssef
የአዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤቶች የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት የስራ ክንውን ሪፖርት እንደሚያሳየው ከ1997 ዓ.ም ጀምሮ የጊዜ ቀጠሮና የዋስትና ጉዳዮች በፌደራል ፍርድ ቤቶች እንዲታዩ ተደርጎ ቆይቷል፡፡ይህ ተግባር ግን የህጋዊነት መርህን የጣሰና የከተማዋን ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ስልጣን መሸርሸር በመሆኑ የተጠቀሰው የዳኝነት ስልጣን ለአዲስ አበባ ፍርድ ቤቶች እንዲመለስ ተደርጓል ይላል ሪፖርቱ፡፡
ከፌደራል ፍርድ ቤቶች የስራ ሀላፊዎች እና ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በመነጋገርና መግባባት ላይ በመድረስ ውሳኔ ላይ ተደርሷል ተብሏል። በመሆኑም ካለፈው ታህሳስ ወር ጀምሮ ስልጣኑ ለአዲስ አበባ ፍርድ ቤቶች ተመልሶ የጊዜ ቀጠሮና የዋስትና ጉዳዮችን ዳግም ማየት ጀምረዋል ተብሏል፡፡
Via Sheger Radio
@YeneTube @FikerAssef
የሆላንዱ ጠ/ሚኒስትር በአይሁዶች ጅምላ ጭፍጨፋ ወቅት ሀገሬ ለነበራት ሚና ይቅርታ እጠይቃለሁ አሉ።
በአለም አቀፍ ደረጃ በሁለተኛ የአለም ጦርነት ወቅት ጅምላ ጭፍጨፋ የተፈፀመባቸው አይሆዶችና ሌሎች አናሳዎች የሚታሰቡበት ቀን ነው ዛሬ፡፡ የፈረንጆቹ ጥር 27 በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተመረጠው ደግሞ ትልቁ የናዚ የማጎርያና የሞት ካምፕ ኦሽዊትዝ ፤ በሩሲያ ቀዩ ጦር ተወሮ ፍፃሜ ያገኘበት ቀን ስለሆነ ነው፡፡ይሄንን ቀን በማስመልከት ነው የሆላንዱ ጠ/ሚኒስትር ማርክ ሩቴን አይሁዶችን ይቅርታ የጠየቁት ፤ ይፋዊ ይቀርታ የጠየቁ የመጀመርያው የሆላንድ መሪም ሆነዋል፡፡ከዚህ ቀደም የነበሩ የሆላንድ መንግስታት ከማጎርያ ካምፖች የተረፉ አይሁዶች ወደ መኖርያ ቤታቸው ሲመለሱ ለተስተናገዱበት መንገድ ይቅርታ ቢጠይቁም በሁለተኛው የአለም ጦርነት አይሁዶችና ሌሎች አናሳዎች ላይ ናዚ ላደረሰው ጭፍጨፋ የሆላንድ መንግስት የነበረውን መጥፎ ሚና አንስተው አያውቁም ነበር፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
በአለም አቀፍ ደረጃ በሁለተኛ የአለም ጦርነት ወቅት ጅምላ ጭፍጨፋ የተፈፀመባቸው አይሆዶችና ሌሎች አናሳዎች የሚታሰቡበት ቀን ነው ዛሬ፡፡ የፈረንጆቹ ጥር 27 በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተመረጠው ደግሞ ትልቁ የናዚ የማጎርያና የሞት ካምፕ ኦሽዊትዝ ፤ በሩሲያ ቀዩ ጦር ተወሮ ፍፃሜ ያገኘበት ቀን ስለሆነ ነው፡፡ይሄንን ቀን በማስመልከት ነው የሆላንዱ ጠ/ሚኒስትር ማርክ ሩቴን አይሁዶችን ይቅርታ የጠየቁት ፤ ይፋዊ ይቀርታ የጠየቁ የመጀመርያው የሆላንድ መሪም ሆነዋል፡፡ከዚህ ቀደም የነበሩ የሆላንድ መንግስታት ከማጎርያ ካምፖች የተረፉ አይሁዶች ወደ መኖርያ ቤታቸው ሲመለሱ ለተስተናገዱበት መንገድ ይቅርታ ቢጠይቁም በሁለተኛው የአለም ጦርነት አይሁዶችና ሌሎች አናሳዎች ላይ ናዚ ላደረሰው ጭፍጨፋ የሆላንድ መንግስት የነበረውን መጥፎ ሚና አንስተው አያውቁም ነበር፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
ማስታወቂያ!!
ለአዲስ ቅጥር ተፈታኞች በሙሉ
የፈተኛችሁ ውጤት ከዚህ በፊት የመፈተኛ ቦታችሁን ለማወቅ የተጠቀማችሁበትን የቢሯችን ዌብ ሳይት ማለትም www.addis.gov.et ተጠቅማችሁ ማለፍ እና አለማለፋችሁን ማወቅ የምትችሉና ካለፋችሁም የሚከተሉትን ዝርዝር ተግባራት እንታከናውኑ እናሳውቃለን፡፡
• በፈተናው ማለፍዎንና አለማለፍዎን (Passedor Failed) እንዲሁም ምደባን ለማወቅ ስልክ ቁጥር ወይም ሙሉ ስም በማስገባት መጠቀም ይችላሉ፤
• ፈተናውን ያለፋችሁ ተፈታኞች ከቀን 18/05/2012 ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታተይ የስራ ቀናት የተመደቡበት መስሪያ ቤት (Work Place) ሪፖርት ማድረግ ይጠበቅብዎታል፤
• ወደ ተመደቡበት መስሪያ ቤት ሲሄዱ ኦሪጂናል እና ፎቶ ኮፒ የትምህርት ማስረጃ እንዲሁም የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪነት መታወቂያ ይዘው በመቅረብ የቅጥር ፎርማሊቲዎች ማሟላት ይጠበቅብዎታል፤
• ፈተናዉን አልፋችሁ ምደባ የተሰጣችሁ አመልካቾች በተጠቀሰው ቀን ቀርባችሁ ሪፖርት ማድረግ አለባችሁ :: ሪፖርት ያላደረጋችሁ አመልካቾች በምትካችሁ ተጠባባቂ አመልካቾች የሚተኩ መሆናቸዉን እንገልጻለን፤
• ፈተናውን ያላለፋችሁ ተፈታኞች በቀጣይ ቢሮው በሚያሳውቀው መረጃ መሰረት እንድትከታተሉ እናሳውቃለን፡፡
ምንጭ:- አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
@YeneTube @Fikerassefa
ለአዲስ ቅጥር ተፈታኞች በሙሉ
የፈተኛችሁ ውጤት ከዚህ በፊት የመፈተኛ ቦታችሁን ለማወቅ የተጠቀማችሁበትን የቢሯችን ዌብ ሳይት ማለትም www.addis.gov.et ተጠቅማችሁ ማለፍ እና አለማለፋችሁን ማወቅ የምትችሉና ካለፋችሁም የሚከተሉትን ዝርዝር ተግባራት እንታከናውኑ እናሳውቃለን፡፡
• በፈተናው ማለፍዎንና አለማለፍዎን (Passedor Failed) እንዲሁም ምደባን ለማወቅ ስልክ ቁጥር ወይም ሙሉ ስም በማስገባት መጠቀም ይችላሉ፤
• ፈተናውን ያለፋችሁ ተፈታኞች ከቀን 18/05/2012 ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታተይ የስራ ቀናት የተመደቡበት መስሪያ ቤት (Work Place) ሪፖርት ማድረግ ይጠበቅብዎታል፤
• ወደ ተመደቡበት መስሪያ ቤት ሲሄዱ ኦሪጂናል እና ፎቶ ኮፒ የትምህርት ማስረጃ እንዲሁም የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪነት መታወቂያ ይዘው በመቅረብ የቅጥር ፎርማሊቲዎች ማሟላት ይጠበቅብዎታል፤
• ፈተናዉን አልፋችሁ ምደባ የተሰጣችሁ አመልካቾች በተጠቀሰው ቀን ቀርባችሁ ሪፖርት ማድረግ አለባችሁ :: ሪፖርት ያላደረጋችሁ አመልካቾች በምትካችሁ ተጠባባቂ አመልካቾች የሚተኩ መሆናቸዉን እንገልጻለን፤
• ፈተናውን ያላለፋችሁ ተፈታኞች በቀጣይ ቢሮው በሚያሳውቀው መረጃ መሰረት እንድትከታተሉ እናሳውቃለን፡፡
ምንጭ:- አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
@YeneTube @Fikerassefa
በምዕራብ ጎንደር ዞን በአዳኝ አገር ጫቆ ወረዳ በአማራ እና በቅማንት ማህበረሰቦች መካከል ተፈጥሮ የነበረውን አለመግባባት ለመፍታት ያለመ የዕርቀ ሰላም ኮንፈረንስ ተካሄደ። በኮንፈረንሱ ከ5 ሺህ በላይ የወረዳው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
ላለፉት ሁለት አመታት በአዳኝ አገር ጫቆ ወረዳ በተከሰቱ ግጭቶች የበርካታ ሰዎች ህይዎት ማለፉ ይታወሳል።
በመድረኩ የተገኙት የ33ኛ ክፍለ ጦር አዛዥ ኮ/ል ደስታ ተመስገን ወደ ጫካ ወጥተዉ የነበሩ አካላት በአካባቢው በታወጀው የይቅርታ እና የምህረት አዋጅ መመለሳቸው ገልጸው፣ "ከአሁን በኅላ በብሄር ስም የሚነግድ ቡድን ካለ ሊታረም ይገባዋል" ብለዋል።
ምንጭ:- ELU
@YeneTube @Fikerassefa
ላለፉት ሁለት አመታት በአዳኝ አገር ጫቆ ወረዳ በተከሰቱ ግጭቶች የበርካታ ሰዎች ህይዎት ማለፉ ይታወሳል።
በመድረኩ የተገኙት የ33ኛ ክፍለ ጦር አዛዥ ኮ/ል ደስታ ተመስገን ወደ ጫካ ወጥተዉ የነበሩ አካላት በአካባቢው በታወጀው የይቅርታ እና የምህረት አዋጅ መመለሳቸው ገልጸው፣ "ከአሁን በኅላ በብሄር ስም የሚነግድ ቡድን ካለ ሊታረም ይገባዋል" ብለዋል።
ምንጭ:- ELU
@YeneTube @Fikerassefa
ሰበር ዜና ❗️❗️
ንብረትነቱ የ #አፍጋን_አሪና_ኤርላይን የሆነ አውሮፕላን ከህርታ ተነስቶ በመብረር ላይ ሳለ አፍጋኒስታን ውስጥ የመከስከስ አደጋ እንደገጠመው የተለያዩ የውጪ ሚዲያዎች ቢያበስሩም #አፍጋን_አሪና_ኤርላይንስ ምንም አይነት የመከስከስ አደጋ አላጋጠመንም ሲል በofficial ፌስቡክ ገፁ አስተባብሏል።
ተጨማሪ መረጃዎች ይዘን እንመለሳለን....
@YeneTube @Fikerassefa
ንብረትነቱ የ #አፍጋን_አሪና_ኤርላይን የሆነ አውሮፕላን ከህርታ ተነስቶ በመብረር ላይ ሳለ አፍጋኒስታን ውስጥ የመከስከስ አደጋ እንደገጠመው የተለያዩ የውጪ ሚዲያዎች ቢያበስሩም #አፍጋን_አሪና_ኤርላይንስ ምንም አይነት የመከስከስ አደጋ አላጋጠመንም ሲል በofficial ፌስቡክ ገፁ አስተባብሏል።
ተጨማሪ መረጃዎች ይዘን እንመለሳለን....
@YeneTube @Fikerassefa