የኩላሊት ታማሚዋ ኢትዮጵያዊት በደቡብ አፍሪካ ህክምና እንዳታገኝ ተከለከለች!
ኢትዮጵያዊቷ ስደተኛ ዓለም ኤርሴሎ በደቡብ አፍሪካ በደረሰባት የኩላሊት ህመም በጆሀንስበርግ ሆስፒታል ኩላሊት እጥበት ህክምና ስታገኝ የነበረ ሲሆን የደቡብ አፍሪካዊ ዜግነት ሰለሌላት ሆስፒታሉ ህክምናውን እንዳታገኝ አድርጓታል።ጉዳዩን ለጆሃንስበርግ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ብታቀርብም ፍርድ ቤቱ ከሔለን ጆንሰን ሆስፒታል ጎን በመቆም ደቡብ አፍሪካ ዜግነት ስለሌላት እና የተረጋገጠ ቋሚ የዜግነት ማስረጃ ማቅረብ አልቻለችም በማለት ህክምናውን እንዳታገኝ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ አስተላልፏል።ታማሚዋ ከዘጠኝ ዓመታት በፊት ህመሙ በደረሰባት ወቀት በደቡብ አፍሪካ ሕገ መንግሥት ላይ የሚገኘውን ሁሉም ሰው የራሱ ህልውና፣ የእኩልነት እና ህክምና የማግኘት መብት እንዳለው የሚጠቅስ አንቀጽ አንስታ ብትከራከርም ተቀባይነት ሳታገኝ ቀርታለች።
አሁን የታማሚዋ ኩላሊት ሙሉ በሙሉ አገልግሎት መስጠት ያቆመ ሲሆን ይህም የሆነው በወቅቱ ተገቢውን ወሳኔ ባለማግኘቷ እንደሆነ ትገልፃለች። ከዘጠኝ ዓመታት በኋላ ጉዳዩን ያዩት ዳኛ በወቅቱ ምን ተከስቶ እንደንደነበር ግልፅ አይደለም ብለዋል።አያይዘውም አመልካቿ የድንገተኛ ጊዜ ህክምናን እንዳልተከለከለች እና የጤናዋ ሁኔታ በተረጋጋበት ወቅት ወደ ሀገሯ ተመልሳ ቋሚ ህክምና ማግኘት እንደምትችል ገልፀዋል።ሔለን ጆንሰን ሆስፒታል ያቀረበው ማስረጃ፣ በወቅቱ ድንገተኛ ለኩላሊት እጥበት የሚያገለገሉ መሣሪያዎች እጥረት በማጋጠሙ አዲስ ታማሚዎችን መቀበል አለመቻሉን በፍርድ መዝገቡ ላይ ተገልጿል።
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያዊቷ ስደተኛ ዓለም ኤርሴሎ በደቡብ አፍሪካ በደረሰባት የኩላሊት ህመም በጆሀንስበርግ ሆስፒታል ኩላሊት እጥበት ህክምና ስታገኝ የነበረ ሲሆን የደቡብ አፍሪካዊ ዜግነት ሰለሌላት ሆስፒታሉ ህክምናውን እንዳታገኝ አድርጓታል።ጉዳዩን ለጆሃንስበርግ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ብታቀርብም ፍርድ ቤቱ ከሔለን ጆንሰን ሆስፒታል ጎን በመቆም ደቡብ አፍሪካ ዜግነት ስለሌላት እና የተረጋገጠ ቋሚ የዜግነት ማስረጃ ማቅረብ አልቻለችም በማለት ህክምናውን እንዳታገኝ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ አስተላልፏል።ታማሚዋ ከዘጠኝ ዓመታት በፊት ህመሙ በደረሰባት ወቀት በደቡብ አፍሪካ ሕገ መንግሥት ላይ የሚገኘውን ሁሉም ሰው የራሱ ህልውና፣ የእኩልነት እና ህክምና የማግኘት መብት እንዳለው የሚጠቅስ አንቀጽ አንስታ ብትከራከርም ተቀባይነት ሳታገኝ ቀርታለች።
አሁን የታማሚዋ ኩላሊት ሙሉ በሙሉ አገልግሎት መስጠት ያቆመ ሲሆን ይህም የሆነው በወቅቱ ተገቢውን ወሳኔ ባለማግኘቷ እንደሆነ ትገልፃለች። ከዘጠኝ ዓመታት በኋላ ጉዳዩን ያዩት ዳኛ በወቅቱ ምን ተከስቶ እንደንደነበር ግልፅ አይደለም ብለዋል።አያይዘውም አመልካቿ የድንገተኛ ጊዜ ህክምናን እንዳልተከለከለች እና የጤናዋ ሁኔታ በተረጋጋበት ወቅት ወደ ሀገሯ ተመልሳ ቋሚ ህክምና ማግኘት እንደምትችል ገልፀዋል።ሔለን ጆንሰን ሆስፒታል ያቀረበው ማስረጃ፣ በወቅቱ ድንገተኛ ለኩላሊት እጥበት የሚያገለገሉ መሣሪያዎች እጥረት በማጋጠሙ አዲስ ታማሚዎችን መቀበል አለመቻሉን በፍርድ መዝገቡ ላይ ተገልጿል።
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
የገቢዎች ሚኒስቴር የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሰራተኞች ላበረከቱት አስተዋፅኦ ማበረታቻ ይሆን ዘንድ ከሃምሌ ወር ጀምሮ የአንድ እርከን ደሞዝ ጭማሪ አደረገ፡፡
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በመስሪያ ቤቱ አስተዳደር ደንብ 155 መሰረት ነዉ ትናንት ባደረገዉ ምክክር የደሞዝ እርከን ጭማሪዉን ያደረገዉ፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በልዩ የደሞዝ እስኬል የሚተዳደር በመሆኑ ምክንያት መንግስት ለመንግስት ሰራተኞች በቅርቡ ያደረገዉ የደሞዝ ማስተካከያ የገቢዎች ሚኒስቴርና የጉምሩክ ኮሚሽንን ያካላካተተ ነበር፡፡
የደሞዝ ጭማሪዉ ለመስሪያ ቤቱ ከተያዘዉ በጀት የሚሸፈን ይሆናልም ተብሏል፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ አዳነች አቤቤም መላዉ ሰራተኛ በቅንነትና በትጋት ይበልጥ በማገልገል የ2012 የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱን እቅድን ለማሳካት መስራት አለበት የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በ2011 የተሻለ አፈፃፀም በማስመዝገብ በፓርላማ አድናቆት ማትረፉ የሚታወስ ነዉ::
ምንጭ: የገቢዎች ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በመስሪያ ቤቱ አስተዳደር ደንብ 155 መሰረት ነዉ ትናንት ባደረገዉ ምክክር የደሞዝ እርከን ጭማሪዉን ያደረገዉ፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በልዩ የደሞዝ እስኬል የሚተዳደር በመሆኑ ምክንያት መንግስት ለመንግስት ሰራተኞች በቅርቡ ያደረገዉ የደሞዝ ማስተካከያ የገቢዎች ሚኒስቴርና የጉምሩክ ኮሚሽንን ያካላካተተ ነበር፡፡
የደሞዝ ጭማሪዉ ለመስሪያ ቤቱ ከተያዘዉ በጀት የሚሸፈን ይሆናልም ተብሏል፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ አዳነች አቤቤም መላዉ ሰራተኛ በቅንነትና በትጋት ይበልጥ በማገልገል የ2012 የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱን እቅድን ለማሳካት መስራት አለበት የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በ2011 የተሻለ አፈፃፀም በማስመዝገብ በፓርላማ አድናቆት ማትረፉ የሚታወስ ነዉ::
ምንጭ: የገቢዎች ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
በ2011 በአማራ ክልል ትምህርታቸውን አቋጠው የነበሩ 47 ሺሕ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው ተመልሰዋል አለ፤ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፡፡
በሳለፍነው የ2011 የትምህርት ዘመን በቅማት የማንነት ጥያቄ ምክንያት በክልሉ በነበረ አለመረጋጋት 47 ሺህ ተማሪዎች ትምህርታቸውን መቋረጠቸው የሚታወስ ነው፡፡በተያዘው አመት ተማሪዎቹ ወደ ትምርታው እንዲመለሱ መደረጋቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ለአሃዱ ተናግረዋል፡፡በቅርቡም በጎንደር ዞኖች በተከሰተው ግጭት ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው ተስተጓጉለወ እንደነበር ያስታወሰው ቢሮው አሁን ላይ መጠነኛ ሰላም በመኖሩ ትምህረት ቤቶች ስራቸውን እጀመሩ ነው ብሏል፡፡
Via Ahadu Radio
@YeneTube @FikerAssefa
በሳለፍነው የ2011 የትምህርት ዘመን በቅማት የማንነት ጥያቄ ምክንያት በክልሉ በነበረ አለመረጋጋት 47 ሺህ ተማሪዎች ትምህርታቸውን መቋረጠቸው የሚታወስ ነው፡፡በተያዘው አመት ተማሪዎቹ ወደ ትምርታው እንዲመለሱ መደረጋቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ለአሃዱ ተናግረዋል፡፡በቅርቡም በጎንደር ዞኖች በተከሰተው ግጭት ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው ተስተጓጉለወ እንደነበር ያስታወሰው ቢሮው አሁን ላይ መጠነኛ ሰላም በመኖሩ ትምህረት ቤቶች ስራቸውን እጀመሩ ነው ብሏል፡፡
Via Ahadu Radio
@YeneTube @FikerAssefa
በዱከም ከተማ በ120 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው ዘመናዊ የቡና ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ተመረቀ!
ከስድስት አመታት በፊት በጉጂ ዞን የተቋቋመው "Guji Highland coffee plantation"የተሰኘው ድርጅት በቡና ልማት ስራ ላይ ተሰማርቶ እየሰራ ይገኛል፡፡ድርጅቱ ስራው ለማዘመን በዱከም ከተማ ያስገነባውን ዘመናዊ የቡና ማቀነባበሪያ ፋብሪካ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ ባለስልጣናት ና አባገዳዎች በተገኙበት አስመርቋል፡፡በዱከም ከተማ በ120 ሚሊዮን ብር ወጪ ገንብቶ የተመረቀው ፋብሪካ ለ140 ሰዎች የሥራ እድል ይፈጥራል ተብሏል፡፡
የፋብሪካው ባለቤት አቶ ወዴሳ ያቺሲ ፍብሪካው በዘርፉ ያለውን ችግር በመቅረፍ ጥራቱን የጠበቀ ቡና ለገበያ ለማቅረብ ጉል ሚና አለው ብለዋል፡፡
የዱከም ከተማ ከንቲባ አቶ ተሾመ ግርማ ባለሀብቶች በተናጠል ጥሬ ምርትን ለገበያ ከማቅርብ ተደራጅተው ምርቱን በማቀነባበር እሴት ጨምረው ለማቅረብ መትጋት ይገባቸዋል ብለዋል፡፡የኦሮሚያ ገበያ ልማት ቢሮ ምክትል ሀላፊ ወ/ሮ ገነት አብደላ በከልሉ የሚገኙ ኢንቨስትመንቶች የሚፈለገውን ያህል ውጤታማ እንዲሆኑ መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል፡፡
ምንጭ፡- OBN
@YeneTube @FikerAssefa
ከስድስት አመታት በፊት በጉጂ ዞን የተቋቋመው "Guji Highland coffee plantation"የተሰኘው ድርጅት በቡና ልማት ስራ ላይ ተሰማርቶ እየሰራ ይገኛል፡፡ድርጅቱ ስራው ለማዘመን በዱከም ከተማ ያስገነባውን ዘመናዊ የቡና ማቀነባበሪያ ፋብሪካ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ ባለስልጣናት ና አባገዳዎች በተገኙበት አስመርቋል፡፡በዱከም ከተማ በ120 ሚሊዮን ብር ወጪ ገንብቶ የተመረቀው ፋብሪካ ለ140 ሰዎች የሥራ እድል ይፈጥራል ተብሏል፡፡
የፋብሪካው ባለቤት አቶ ወዴሳ ያቺሲ ፍብሪካው በዘርፉ ያለውን ችግር በመቅረፍ ጥራቱን የጠበቀ ቡና ለገበያ ለማቅረብ ጉል ሚና አለው ብለዋል፡፡
የዱከም ከተማ ከንቲባ አቶ ተሾመ ግርማ ባለሀብቶች በተናጠል ጥሬ ምርትን ለገበያ ከማቅርብ ተደራጅተው ምርቱን በማቀነባበር እሴት ጨምረው ለማቅረብ መትጋት ይገባቸዋል ብለዋል፡፡የኦሮሚያ ገበያ ልማት ቢሮ ምክትል ሀላፊ ወ/ሮ ገነት አብደላ በከልሉ የሚገኙ ኢንቨስትመንቶች የሚፈለገውን ያህል ውጤታማ እንዲሆኑ መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል፡፡
ምንጭ፡- OBN
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ሰላም እና ፀጥታ ካለፈው ሳምንት ወዲህ አጠያያቂ ሆኖ ቀጥሏል!
ካሳለፍነው ሳምንት ወዲህ በለቡ፣ ጀሞ፣አስኮ፣በአቃቂ ክ/ከተማ የተለያዩ አካባዎች፣ ኮየ ፈጬ እና በአጠቃላይ በአዲስ አበባ ዙሪያ በተደራጁ ወጣቶች ምክንያት ሰላም ደፍርሷል፤ ህብረተሰቡም ስጋት ውስጥ ወድቋል፡፡ የተደራጁ ወጣቶቹ ከየት መጡ ሳይባል መንገድ ይዘጋሉ፣ የጥላቻ ንግግሮችን በአደባባይ ያስተላልፋሉ፣ የተለያዩ መሳሪያዎችን በመጠቀም ዜጎችን ያስፈራራሉ ንብረትም ያወደሙ እንዳልጠፉ ለማወቅ ችለናል፡፡
በማህበራዊ ድህረገፆች ደግሞ መንገድ በድንጋይ ከመዝጋት ጀምሮ የተለያዩ የድርጅቶች ማስታወቂያዎችን እና አርማዎችን ሲያወርዱ፣መንገድ ዘግተው በርካታ ህገወጥ ድርጊቶችን ሲፈፅሙ ተመልክተናል፡፡የደንብ ልብስ የለበሱ የፀጥታ አካላት ህግ ከማስከበር ይልቅ ቆመው ሲታዘቡ ለማየትም ችለናል፡፡
ጉዳዩ በጊዜ ካልተቀረፈ ስጋቱ ወደ መሀል ከተማ የማይመጣበት ምክንያት የለም እና ቆሞ ከመታዘብ ውጪ የፀጥታ ሀይሎች ህግ እንዲያስከብሩ የየአካባቢው ነዋሪዎች ሀሳባቸውን አካፍለውናል፡፡በአዲስ አበባ የተፈጠረው የሰላም እጦት አሁንም ቀጥሏል፤ ይህ ሁሉ ሲፈጠር ለመሆኑ ፖሊስ ቆሞ መታዘቡን ይቀጥላል፣ ወይስ ሰላም ያስከብራል በሚለው ጉዳይ ላይ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንን ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ተደጋጋሚ ጥረት አልተሳካም፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
ካሳለፍነው ሳምንት ወዲህ በለቡ፣ ጀሞ፣አስኮ፣በአቃቂ ክ/ከተማ የተለያዩ አካባዎች፣ ኮየ ፈጬ እና በአጠቃላይ በአዲስ አበባ ዙሪያ በተደራጁ ወጣቶች ምክንያት ሰላም ደፍርሷል፤ ህብረተሰቡም ስጋት ውስጥ ወድቋል፡፡ የተደራጁ ወጣቶቹ ከየት መጡ ሳይባል መንገድ ይዘጋሉ፣ የጥላቻ ንግግሮችን በአደባባይ ያስተላልፋሉ፣ የተለያዩ መሳሪያዎችን በመጠቀም ዜጎችን ያስፈራራሉ ንብረትም ያወደሙ እንዳልጠፉ ለማወቅ ችለናል፡፡
በማህበራዊ ድህረገፆች ደግሞ መንገድ በድንጋይ ከመዝጋት ጀምሮ የተለያዩ የድርጅቶች ማስታወቂያዎችን እና አርማዎችን ሲያወርዱ፣መንገድ ዘግተው በርካታ ህገወጥ ድርጊቶችን ሲፈፅሙ ተመልክተናል፡፡የደንብ ልብስ የለበሱ የፀጥታ አካላት ህግ ከማስከበር ይልቅ ቆመው ሲታዘቡ ለማየትም ችለናል፡፡
ጉዳዩ በጊዜ ካልተቀረፈ ስጋቱ ወደ መሀል ከተማ የማይመጣበት ምክንያት የለም እና ቆሞ ከመታዘብ ውጪ የፀጥታ ሀይሎች ህግ እንዲያስከብሩ የየአካባቢው ነዋሪዎች ሀሳባቸውን አካፍለውናል፡፡በአዲስ አበባ የተፈጠረው የሰላም እጦት አሁንም ቀጥሏል፤ ይህ ሁሉ ሲፈጠር ለመሆኑ ፖሊስ ቆሞ መታዘቡን ይቀጥላል፣ ወይስ ሰላም ያስከብራል በሚለው ጉዳይ ላይ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንን ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ተደጋጋሚ ጥረት አልተሳካም፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ነገ ምክር ቤት ቀርበው ከአባላት ለሚነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ይሰጣሉ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከምክር ቤቱ አባላት ለሚነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እንደሚሰጡ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተገኝ መረጃ ያመለክታል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
ግብፅ በዚህ ሳምንት በታላቁ የኅዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ በሚደረገው ድርድር የውጭ አሸማጋይ ጣልቃ እንዲገባ ግፊት እንደምታደርግ የአገሪቱ ባለሥልጣናት ተናገሩ።
የግብፁ ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታኅ አል-ሲሲ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከነገ በስቲያ ረቡዕ በሩሲያዋ ሶቺ ከተማ በሚጀመረው የሩሲያ እና አፍሪካ ጉባኤ ጎን በጉዳዩ ላይ ይነጋገራሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ሬውተርስ ዘግቧል። “በዚህ ስብሰባ በድርድሩ አራተኛ ወገን እንዲሳተፍ ከስምምነት እንደርሳለን ብለን ተስፋ እናደርጋለን” ሲሉ አንድ የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባለሥልጣን ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
ባለሥልጣኑ “በሚቀጥሉት ሳምንታት ከአንዳች ቀመር ላይ እንስማማለን ብለን ተስፋ እናደርጋለን” ብለዋል። ግብፅ በታላቁ የህዳሴ ግድብ የውሃ አሞላል እና አስተዳደር ላይ ለአመታት የተደረገው ድርድር ፍሬ ባለማፍራቱ በአሸማጋይነት እንዲገባ በተደጋጋሚ ብትጠይቅም ኢትዮጵያ ግን ግብፅ ያቀረበችውን የአደራዳሪ ይግባ ጥያቄ «ተገቢ ያልሆነ» ስትል ውድቅ አድርጋለች።
የግብፅ ባለሥልጣናት በታላቁ የህዳሴ ግድብ የውሀ አሞላል እና አስተዳደር ላይ በሚደረገው ድርድር የዓለም ባንክ በአሸማጋይነት እንዲገባ ሐሳብ ማቅረባቸውን ሬውተርስ ዘግቧል። ግብፅ በውሃ መጋራት ላይ ልምድ ያላቸው አሜሪካ ወይም የአውሮፓ ኅብረት አሸማጋይ ቢሆኑ ፈቃደኛ መሆኗንም ዘገባው ጠቁሟል። በህዳሴው ግድብ ዙሪያ በቅርቡ በካይሮ እና በኻርቱም የተደረጉ ድርድሮች አንዳች ውጤት ሳያፈሩ ቀርተዋል። የግብፅ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ባለሥልጣን «ልዩነታችን እየሰፋ ነው» ሲሉ ተናግረዋል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
የግብፁ ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታኅ አል-ሲሲ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከነገ በስቲያ ረቡዕ በሩሲያዋ ሶቺ ከተማ በሚጀመረው የሩሲያ እና አፍሪካ ጉባኤ ጎን በጉዳዩ ላይ ይነጋገራሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ሬውተርስ ዘግቧል። “በዚህ ስብሰባ በድርድሩ አራተኛ ወገን እንዲሳተፍ ከስምምነት እንደርሳለን ብለን ተስፋ እናደርጋለን” ሲሉ አንድ የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባለሥልጣን ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
ባለሥልጣኑ “በሚቀጥሉት ሳምንታት ከአንዳች ቀመር ላይ እንስማማለን ብለን ተስፋ እናደርጋለን” ብለዋል። ግብፅ በታላቁ የህዳሴ ግድብ የውሃ አሞላል እና አስተዳደር ላይ ለአመታት የተደረገው ድርድር ፍሬ ባለማፍራቱ በአሸማጋይነት እንዲገባ በተደጋጋሚ ብትጠይቅም ኢትዮጵያ ግን ግብፅ ያቀረበችውን የአደራዳሪ ይግባ ጥያቄ «ተገቢ ያልሆነ» ስትል ውድቅ አድርጋለች።
የግብፅ ባለሥልጣናት በታላቁ የህዳሴ ግድብ የውሀ አሞላል እና አስተዳደር ላይ በሚደረገው ድርድር የዓለም ባንክ በአሸማጋይነት እንዲገባ ሐሳብ ማቅረባቸውን ሬውተርስ ዘግቧል። ግብፅ በውሃ መጋራት ላይ ልምድ ያላቸው አሜሪካ ወይም የአውሮፓ ኅብረት አሸማጋይ ቢሆኑ ፈቃደኛ መሆኗንም ዘገባው ጠቁሟል። በህዳሴው ግድብ ዙሪያ በቅርቡ በካይሮ እና በኻርቱም የተደረጉ ድርድሮች አንዳች ውጤት ሳያፈሩ ቀርተዋል። የግብፅ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ባለሥልጣን «ልዩነታችን እየሰፋ ነው» ሲሉ ተናግረዋል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
በኮንታ ልዩ ወረዳ አማያ 03 ቀበሌ ዱካ ዛሌ መንደር ጥቅምት 2 ቀን 2012 ዓ.ም ከምሸቱ 10 ሰዓት አከባቢ በደረሰው የመሬት ናዳ የ22 ሰዎች ህይወትና ንብረት መውደሙ ይታወሳል፡፡ የኮንታ ልዩ ወረዳ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችም በአደጋው ህይወታቸውን ላጡ ወገኖቻቸው በአማያ ከተማ ሀዘናቸውን እየገለጹ ናቸው፡፡የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ከጥቂት ሰዓት በኋላ ከስፍራው ተገኝተው በአደጋው የተሰማቸውን ሀዘን ይገልጻሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡በአከባቢው እየተስተዋለ ያለው የመሬት ናዳ በአከባቢውና ለተቀሩትም ሥጋት እንደሆነባቸው ነው አስተያየታቸውን በተለይ ለደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የሰጡ የአማያ 03 ቀበሌ ነዋሪዎች የተናገሩት፡፡
Via SRTA
@YeneTube @FikerAssefa
Via SRTA
@YeneTube @FikerAssefa
በሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን ስም የተቋቋመው የባህል ማዕከል ተከፈተ!
የሎሬቱ ሀውልት በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ ሊቆምላቸው ነው በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ በሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን ስም የተቋቋመው የባህል ማዕከል ተከፈተ። የሎሬቱ ሀውልት በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ ሊቆምላቸው ነው።
ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን አምቦ ካበቀለቻቸው ባለ ምጡቅ አዕምሮ መካከል በስነፅሁፍና በትያትር ዘርፍ በፈርጥነት የሚጠቀሱ ምሁር ቢሆኑም፤ በሚገባቸው ልክ ክብር እንዳለተሰጣቸው በሎሬቱ ስም ዛሬ በአምቦዩኒቨርሲቲ የመታሰቢያ የባህል ማዕከል በተከፈተበት ወቅት ተገልጿል።
የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ታደሰ ቀና እንዳሉት፤ ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን የጥበብ ሰው ብቻ ሳይሆኑ የሰብአዊ መብትሟጋች ነበሩ። በስራዎቻቸው በሀገራቸው የተዘጉትን ታሪካዊና ማህበራዊ መስተጋብሮች ሲተቹና እንዲስተካከሉ የበኩላቸውን አስተዋፅኦ ሲያደርጉ ነበር፡፡በዩኒቨርሲቲው የተቋቋመው የባህል ማዕከል ሁለት አላማ ያለው ሲሆን፤ አንዱ አዲሱ ትውልድ ታላላቆቹን እንዲያውቅ፣ የሰሩትን ስራ እንዲረዳና አዳዲስ ሀሳቦችን ማፍራት እንደሚያስችል ተናግረዋል፡፡የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ዴኤታ ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ በበኩላቸው፤ ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን በወቅቱ ክብር ይናፍቀኛል ተቻችሎ የሚኖር ህዝብ ያስቀናኛል ድንቁርና ያስፈራኛል ጦርነት ያስጠላኛል ሲል ህብረብሄራዊ አንድነትን ፣ብልፅግናና ሰላምን የሰበኩ የጥበብ ሰው ናቸው፡፡
ዛሬ ለሀገራችን የሚያስፈልጋትም ይህ ነው ብለዋል፡፡በዕለቱም አንጋፋ አርቲስቶች ፣ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲ መምህራን፣ የሎሬቱ ቤተሰቦች፣ የሀይማኖት አባቶች፣የሀገር ሽማግሌዎችና አባ ገዳዎች የተገኙ ሲሆን ለማዕከሉ ማደራጃና ለሚቆመው ሀውልት ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ ቀርቧል፡፡
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
የሎሬቱ ሀውልት በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ ሊቆምላቸው ነው በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ በሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን ስም የተቋቋመው የባህል ማዕከል ተከፈተ። የሎሬቱ ሀውልት በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ ሊቆምላቸው ነው።
ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን አምቦ ካበቀለቻቸው ባለ ምጡቅ አዕምሮ መካከል በስነፅሁፍና በትያትር ዘርፍ በፈርጥነት የሚጠቀሱ ምሁር ቢሆኑም፤ በሚገባቸው ልክ ክብር እንዳለተሰጣቸው በሎሬቱ ስም ዛሬ በአምቦዩኒቨርሲቲ የመታሰቢያ የባህል ማዕከል በተከፈተበት ወቅት ተገልጿል።
የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ታደሰ ቀና እንዳሉት፤ ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን የጥበብ ሰው ብቻ ሳይሆኑ የሰብአዊ መብትሟጋች ነበሩ። በስራዎቻቸው በሀገራቸው የተዘጉትን ታሪካዊና ማህበራዊ መስተጋብሮች ሲተቹና እንዲስተካከሉ የበኩላቸውን አስተዋፅኦ ሲያደርጉ ነበር፡፡በዩኒቨርሲቲው የተቋቋመው የባህል ማዕከል ሁለት አላማ ያለው ሲሆን፤ አንዱ አዲሱ ትውልድ ታላላቆቹን እንዲያውቅ፣ የሰሩትን ስራ እንዲረዳና አዳዲስ ሀሳቦችን ማፍራት እንደሚያስችል ተናግረዋል፡፡የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ዴኤታ ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ በበኩላቸው፤ ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን በወቅቱ ክብር ይናፍቀኛል ተቻችሎ የሚኖር ህዝብ ያስቀናኛል ድንቁርና ያስፈራኛል ጦርነት ያስጠላኛል ሲል ህብረብሄራዊ አንድነትን ፣ብልፅግናና ሰላምን የሰበኩ የጥበብ ሰው ናቸው፡፡
ዛሬ ለሀገራችን የሚያስፈልጋትም ይህ ነው ብለዋል፡፡በዕለቱም አንጋፋ አርቲስቶች ፣ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲ መምህራን፣ የሎሬቱ ቤተሰቦች፣ የሀይማኖት አባቶች፣የሀገር ሽማግሌዎችና አባ ገዳዎች የተገኙ ሲሆን ለማዕከሉ ማደራጃና ለሚቆመው ሀውልት ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ ቀርቧል፡፡
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
አቶ ሽመልስ አብዲሳ በጅማ ዞን ጎማ ወረዳ የመስክ ጉብኝት አደረጉ!
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በጅማ ዞን ጎማ ወረዳ የመስክ ጉብኝት አደረጉ።ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ የግምባር ቀደም አርሶ አደሮችን የቡና ማሳ የጎበኙ ሲሆን፥ አርሶ አደሮቹ የተሻሻሉ ዝርያዎችን በመጠቀምና ያረጁ ቡናዎችን በመጎንደል ምርትና ምርታማነታቸውን ለማሳደግ የሚያደርጉትን ጥረት አድንቀዋል። የክልሉ መንግስት በዚህ ዓመት ለቡና ልማት 147 ሚሊየን ብር መመደቡን የገለፁት አቶ ሽመልስ፥ የገበያ ትስስር ለማጠናከር ለባለሀብቶች እና የህብረት ስራ ማህበራት ብድር የሚውል 15 ቢሊየን ብር መዘጋጀቱን ተናግረዋል። በመሆኑም የጅማ ዞን አርሶ አደሮች የቡናን ጥራት በመጠበቅና ለአቮካዶና ሌሎች ቅመማ ቅመሞች እንዲሁም ለንብ ማነብ ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ ጥሪ አስተላልፈዋል።
Via Fana
@YeneTube @FikerAssefa
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በጅማ ዞን ጎማ ወረዳ የመስክ ጉብኝት አደረጉ።ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ የግምባር ቀደም አርሶ አደሮችን የቡና ማሳ የጎበኙ ሲሆን፥ አርሶ አደሮቹ የተሻሻሉ ዝርያዎችን በመጠቀምና ያረጁ ቡናዎችን በመጎንደል ምርትና ምርታማነታቸውን ለማሳደግ የሚያደርጉትን ጥረት አድንቀዋል። የክልሉ መንግስት በዚህ ዓመት ለቡና ልማት 147 ሚሊየን ብር መመደቡን የገለፁት አቶ ሽመልስ፥ የገበያ ትስስር ለማጠናከር ለባለሀብቶች እና የህብረት ስራ ማህበራት ብድር የሚውል 15 ቢሊየን ብር መዘጋጀቱን ተናግረዋል። በመሆኑም የጅማ ዞን አርሶ አደሮች የቡናን ጥራት በመጠበቅና ለአቮካዶና ሌሎች ቅመማ ቅመሞች እንዲሁም ለንብ ማነብ ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ ጥሪ አስተላልፈዋል።
Via Fana
@YeneTube @FikerAssefa
ሰሞኑን በአማራ ወጣቶች(ፋኖ) እና በኦሮሞ ወጣቶች (ቄሮ) መካከል በባንድራ እና በጽሁፎች ላይ አለመግባባት ተፈጥሯል።በሁለቱም አካል ለጉዳዩ መነሻ የሚሰጡ ምክንያቶች አሉ። የኦሮሞ ወጣቶች እንደሚሉት ከሆነ በወሎ ደሴ ከተማ አንድ የኦሮምኛ መጽሀፍ ያሳተመን ድርጅት የአማራ ፖሊስ እና ፋኖ አሽገውታል ለእሱም አጸፋዊ ምላሽ ለመስጠት ነው ይላሉ። በአንጻሩ የአማራ ወጣቶች እንደሚሉት ከአዲስ አበባ ወደ ድሬዳዋ በሚያመሩ አማርኛ ጽሁፍ ያለባቸውን መኪናዎች መንግድ ላይ የኦሮሞ ወጣቶች አስቁመው ጽሁፉን ማንሳታቸው ነው ብለዋል።
ከዚህ በተጨማሪ ትላንት እና ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ ኮያ ፈጬ እና ቦሌ ቡልቡላ ላይ በወጣቶቹ መካከል አለምግባባት ተፈጥሮ ሰንብቷል። የሚመለከተው የመንግስት አካል እስካሁን በጉዳዮቹ ላይ መግለጫም ይሁን መረጃ ልህዝብ ያልሰጠ ሲሆን ህዝቡ በአንጻሩ ይህን የግጭት ጅማሮ መንግስት ባስቸኳይ ካላስቆመው ጉዳዩ ወደ ለየለት ግጭት ሊያመራ ይችላል የሚል ስጋት እንዳላቸው ማለዳ ሚድያ አነጋገሬያቸዋለው ያላቸው ሰዎች ገልጸዋል።
Via Maleda Media
@YeneTube @FikerAssefa
ከዚህ በተጨማሪ ትላንት እና ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ ኮያ ፈጬ እና ቦሌ ቡልቡላ ላይ በወጣቶቹ መካከል አለምግባባት ተፈጥሮ ሰንብቷል። የሚመለከተው የመንግስት አካል እስካሁን በጉዳዮቹ ላይ መግለጫም ይሁን መረጃ ልህዝብ ያልሰጠ ሲሆን ህዝቡ በአንጻሩ ይህን የግጭት ጅማሮ መንግስት ባስቸኳይ ካላስቆመው ጉዳዩ ወደ ለየለት ግጭት ሊያመራ ይችላል የሚል ስጋት እንዳላቸው ማለዳ ሚድያ አነጋገሬያቸዋለው ያላቸው ሰዎች ገልጸዋል።
Via Maleda Media
@YeneTube @FikerAssefa
የማህጸን በር ካንሰር የመከላከያ ክትባት በአዲስ አበባ ከተማ ከዛሬ ጀምሮ እየተሰጠ ነው።
ክትባቱ እስከ ጥቅምት 14 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ሲሆን፥ እድሜያቸው ከ14 አመት ጀምሮ ላሉ ሴት ልጆች በትምህርት ቤቶች እና በጤና ጣቢያዎች የሚሰጥ ይሆናል ተብሏል።የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ሀላፊ በክትባቱ ዙሪያ በሰጡት መግለጫ፥ በሽታው በኢትዮጵያ በሴቶች ላይ ከሚከሰቱ በሸታዎች ከጡት ካንሰር በመቀጠል ሁለተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል ብለዋል።ክትባቱ ምንም አይነት የጎንዮሽ ችግር የሌለው ሲሆን፥ በስድስት ወር ልዩነት ለሁለት ጊዜ የሚወሰድ መሆኑንም ተናግረዋል።በአዲስ አበባ ከተማ ክትባቱ በዘመቻ ደረጃ ለሁለተኛ ጊዜ የሚሰጥ ሲሆን፥ በዘንደሮው ዓመት ከ23 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ሴት ልጆች ክትባቱን ለመስጠት ታቅዷል።
ምንጭ: የጤና ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
ክትባቱ እስከ ጥቅምት 14 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ሲሆን፥ እድሜያቸው ከ14 አመት ጀምሮ ላሉ ሴት ልጆች በትምህርት ቤቶች እና በጤና ጣቢያዎች የሚሰጥ ይሆናል ተብሏል።የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ሀላፊ በክትባቱ ዙሪያ በሰጡት መግለጫ፥ በሽታው በኢትዮጵያ በሴቶች ላይ ከሚከሰቱ በሸታዎች ከጡት ካንሰር በመቀጠል ሁለተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል ብለዋል።ክትባቱ ምንም አይነት የጎንዮሽ ችግር የሌለው ሲሆን፥ በስድስት ወር ልዩነት ለሁለት ጊዜ የሚወሰድ መሆኑንም ተናግረዋል።በአዲስ አበባ ከተማ ክትባቱ በዘመቻ ደረጃ ለሁለተኛ ጊዜ የሚሰጥ ሲሆን፥ በዘንደሮው ዓመት ከ23 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ሴት ልጆች ክትባቱን ለመስጠት ታቅዷል።
ምንጭ: የጤና ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
የጎንደር የጸጥታ ሁኔታ!!
ሰሞኑን በአማራ ክልል በጎንደር ከተማ እና አካባቢው ተፈጥሮ ከነበረው ግጭት ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው ሲጣራ ከነበሩ 119 ተጠርጣሪዎች መካከል ሃምሳ ስምንቱ መለቀቃቸውን የጎንደር ከተማ አስተዳደር አስታውቋል። የከተማው የሰላም እና የህዝብ ደህንነት መምሪያ ኃላፊ አቶ ተስፋ መኮንን እንደገለፁት በግጭቱ በሰው ህይወት ላይ ጉዳት እና ሰዎች መፈናቀላቸውን ተናግረዋል። ስለ ሟቾቹ እና ተፈናቃዮቹ ብዛት የተጠየቁት ኃላፊው ቁጥሩን ከመግለጽ ተቆጥበዋል። የጎንደር ከተማን ተዘዋውሮ የተመለከተው የDW ዘጋቢ የከተማው ነዋሪው መደበኛ የዕለት ከዕለት ስራውን ሲያከናውን ታዝቧል። አቶ ተስፋም በጎንደር ብቻ ሳይሆን በአካባቢው ያለው ሰላም ወደ ቀድሞው ሁኔታ እየተመለሰ ነው ብለዋል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
ሰሞኑን በአማራ ክልል በጎንደር ከተማ እና አካባቢው ተፈጥሮ ከነበረው ግጭት ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው ሲጣራ ከነበሩ 119 ተጠርጣሪዎች መካከል ሃምሳ ስምንቱ መለቀቃቸውን የጎንደር ከተማ አስተዳደር አስታውቋል። የከተማው የሰላም እና የህዝብ ደህንነት መምሪያ ኃላፊ አቶ ተስፋ መኮንን እንደገለፁት በግጭቱ በሰው ህይወት ላይ ጉዳት እና ሰዎች መፈናቀላቸውን ተናግረዋል። ስለ ሟቾቹ እና ተፈናቃዮቹ ብዛት የተጠየቁት ኃላፊው ቁጥሩን ከመግለጽ ተቆጥበዋል። የጎንደር ከተማን ተዘዋውሮ የተመለከተው የDW ዘጋቢ የከተማው ነዋሪው መደበኛ የዕለት ከዕለት ስራውን ሲያከናውን ታዝቧል። አቶ ተስፋም በጎንደር ብቻ ሳይሆን በአካባቢው ያለው ሰላም ወደ ቀድሞው ሁኔታ እየተመለሰ ነው ብለዋል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
በአፋር ክልል እና በሶማሌ ክልል መካከል የተፈጠረ ችግር በውይይት ለመፍታት ከስምምነት መደረሱን የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሰላም ሚኒስቴር የግጭት ቅድመ ማስጠንቀቂያ እና ዘላቂ መፍትሔ ዳይሬክተር ጄኔራል ምግባሩ አያሌው እንደገለፁት ሚኒስቴሩ ወደ ሁለቱ ክልሎች የላከው የልዑካን ቡድን የሁለቱን ክልሎች የሰላም ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የሰላም ኮንፈረንስ ለማካሄድ ከስምምነት ደርሰዋል።
ወደ አካባቢው የተንቀሳቀሰው ግብረ ኃይል ለችግሩ እልባት ለመሻት መጠነ ሰፊ እየሰራ መሆኑን የገለፁት ዳይሬክተር ጀኔራሉ ፣ የመፍትሄ ሃሳቦች ጎን ለጎን በመሰጠት እየሰራ እንደሚገኝ ዳይሬክተሩ አክለዋል። በዋናነት ለችግሩ እልባት ተሰጥቷል፤ በቀጣይነት ዘላቂ የሆነ ሰላም በአካባቢው እንዲኖር የተለያዩ ስራዎች እንደሚሰራም ተናግረዋል።
Via:- EBC
@YeneTube @FikerAssefa
ወደ አካባቢው የተንቀሳቀሰው ግብረ ኃይል ለችግሩ እልባት ለመሻት መጠነ ሰፊ እየሰራ መሆኑን የገለፁት ዳይሬክተር ጀኔራሉ ፣ የመፍትሄ ሃሳቦች ጎን ለጎን በመሰጠት እየሰራ እንደሚገኝ ዳይሬክተሩ አክለዋል። በዋናነት ለችግሩ እልባት ተሰጥቷል፤ በቀጣይነት ዘላቂ የሆነ ሰላም በአካባቢው እንዲኖር የተለያዩ ስራዎች እንደሚሰራም ተናግረዋል።
Via:- EBC
@YeneTube @FikerAssefa
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ግብጽ እና ኢትዮጵያን እያወዛገበ ያለው በአባይ ወንዝ ላይ የሚገነባው የህዳሴ ግድብ ግንባታ ቀጥሏል። በሚቀጥለው ዓመት ኃይል ማመንጨት ይጀምራሉ የተባሉት የግድቡ ሁለት ተርባይኖች ግንባታም በመከናወን ላይ ይገኛል። የግድቡ ሰሞነኛ መልክ ምን እንደሚመስል ከቪዲዮው ይመልከቱ።
Via:- Dw
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- Dw
@YeneTube @Fikerassefa
የውጭ ምንዛሬ ለማግኘት ሲባል ከዓለም አቀፍ ዋጋ እጅጉን አሳንሶ ምርቶችን ወደ ውጭ መላክ እና የኮንትራት ክህደትን ለማስቆም አዲስ ግብረ ሃይል መቋቋሙን የንግድ ሚኒስቴር አስታወቀ። ግብረ ኃይሉ የተቋቋመው በሚኒስቴሩ፣ በኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለስልጣን አና በኢትዮጵያ ምርት ገበያ ሲሆን በተለይም አንዳንድ እንደ ሰሊጥ እና ቡና ያሉ የግብርና ምርቶች ወደ ውጭ ለመላክ ሲባል በተጋነነ ዋጋ ከአምራቾች መግዛትን በመከላከል አኳያ ትልቅ ሚና ይጫወታል ተብሎ ይጠበቃል። ከዚህ ቀደም ዋጋ አሳንሶ በመሸጥ ተጠርጥረው ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የቡና ነጋዴዎች መታገዳቸው ይታወሳል።
Via:- Addis Maleda
@Yenetube @Fikerassefa
Via:- Addis Maleda
@Yenetube @Fikerassefa
የሶማሌ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ሶዴፓ/ በጠቅላይ ሚኒስቴር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) ሊተገበር ጫፍ የደረሰውን ኢህአዴን ወደ አንድ ውህድ ፓርቲ ለመለወጥ እየተደረገ ያለውን እንቅስቃሴ እንደሚደግፍ አስታውቋል።
ባለፉት 27 ዓመታት የፌዴራሊዝም ስርዓት በሚገባ እየተገበረ እንዳልነበረ ያስታወሰው ፓርቲው ኢህአዴግ ባለፉት አመታት የነበሩትን ስኬቶች ለማስቀጠል፣ የነበሩትን ስህተቶች ለማረምና አዳዲስ እድሎችን ለመፍጠር እንዲሁም አንድ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ለመፍጠር በሚያስችል መልኩ እራሱን ለመለወጥና አጋር ድርጅቶችንም ለማቀፍ እያደረገ ያለው እንቅስቃሴ በስራ ላይ ካለው የፌዴራል ስርዓት ጋር የማይቃረን እና አሃዳዊ ስርዓት የመፍጠር ዓላማ የሌለው ነው ብሏል።
@YeneTube @Fikerassefa
ባለፉት 27 ዓመታት የፌዴራሊዝም ስርዓት በሚገባ እየተገበረ እንዳልነበረ ያስታወሰው ፓርቲው ኢህአዴግ ባለፉት አመታት የነበሩትን ስኬቶች ለማስቀጠል፣ የነበሩትን ስህተቶች ለማረምና አዳዲስ እድሎችን ለመፍጠር እንዲሁም አንድ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ለመፍጠር በሚያስችል መልኩ እራሱን ለመለወጥና አጋር ድርጅቶችንም ለማቀፍ እያደረገ ያለው እንቅስቃሴ በስራ ላይ ካለው የፌዴራል ስርዓት ጋር የማይቃረን እና አሃዳዊ ስርዓት የመፍጠር ዓላማ የሌለው ነው ብሏል።
@YeneTube @Fikerassefa
የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ ሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ ክርስቲያን ታደለ ላይ ዐቃቤ ሕግ ክስ እንዲመሰርት ፍርድ ቤት ቀን ቆርጧል፡፡ ለክስ መመስረቻ ከጥቅምት 7 ጀምሮ 15 ቀናት እነደፈቀደ ንቅናቄው በፌስቡክ ገጹ አስታውቋል፡፡ በጥቅምት 7ቱ ችሎት ዐቃቤ ሕግ ክስ መመስረቻ ጊዜ ይሰጠኝ ባለው አቤቱታ ላይ ለመወሰን ነበር ችሎቱ ዛሬ የተሰየመው፡፡
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የምትጠቀምበትን ባንዲራ ቤተክርስቲያን ላይ ሰቅላችኋል፤ ለበዓልም በአደባባይ ይዛችሁታል በማለት ምዕመናንን የሚያስሩ እና የሚያዋክቡ አካላት ከድርጊታቸው ይቆጠቡ- ብሏል ማኅበረ ቅዱሳን በፌስቡክ ገጹ ያሰራጨው የመንበረ ፓትርያርክ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባዔ መግለጫ፡፡ ጸረ-ቤተክርስቲያን ርዕዮተ ዐለም ቀርጸው የሐሰት ታሪኮችን በመገናኛ ብዙኻን የሚነዙ አክቲቪስት ነን ባዮችንና ፖለቲከኞችን መቃወም ያስፈልጋል፡፡ ለጉዳዩ ቤትክርስቲያኗ ኮሚቴ እንድታቋቁም፣ ዐለም ዐቀፍ ሰላማዊ ሰልፍም እንዲደረግ ጠይቋል፡፡
-Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
-Wazema
@YeneTube @FikerAssefa