አምነስቲ ኢንተርናሽናል ነሀሴ 29 ገርጂ አካባቢ በቁጥጥር ስር የዋሉ አምስት የ Sagalee Qeerroo Bilisumaa አባላት በአስቸኳይ እንዲፈቱ ዛሬ ጠይቋል!
Via:- ኤልያስ መሰረት
@YeneTube @FikerAssefa
Via:- ኤልያስ መሰረት
@YeneTube @FikerAssefa
የ12 ክፍል ተፈታኞች ምደባ 11:30 ይወጣል!!
ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም የመግቢያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች በሙሉ ⬇️
ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ምደባ ስለትከናወነ የተመደባችሁበትን ከፍተኛ ት/ት ተቋም ከዛሬ 23/01/2012 ዓ.ም.
ከ11: 30 ሰኣት ጀምሮ በአገር አቀፍ የት/ት ምዘናና ፈተናዎች ኤጄንሲ ዌብ ሳይት ማየት የምትችሉ መሆኑ ትምህርት ሚኒስቴር ያስታውቃል።
@YeneTube @Fikerassefa
ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም የመግቢያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች በሙሉ ⬇️
ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ምደባ ስለትከናወነ የተመደባችሁበትን ከፍተኛ ት/ት ተቋም ከዛሬ 23/01/2012 ዓ.ም.
ከ11: 30 ሰኣት ጀምሮ በአገር አቀፍ የት/ት ምዘናና ፈተናዎች ኤጄንሲ ዌብ ሳይት ማየት የምትችሉ መሆኑ ትምህርት ሚኒስቴር ያስታውቃል።
@YeneTube @Fikerassefa
⬆️ኢ/ር ታከለ ኡማ በእሬቻ ፌስቲቫል ላይ ካስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ፦
"አዲስ አበባ የሁሉም ኢትዮጵያዊያን ከተማ እንደመሆኗ መጠን የኦሮሞ ህዝብም በከተማው የኢሬቻን በዓል ለማክበር በመቻሉ የተሰማኝ ደስታ ከፍ ያለ ነው፡፡
በቀጣይነትም ከተማችን አዲስ አበባ ኃላፊነት ወስዳ የኢሬቻን በዓልን ጨምሮ ሌሎችን የሃገራችን በዓላት እና እሴቶች በሃገር ደረጃ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካ እና በዓለም መድረኮች ሁነቶችን በመጠቀም ታስተዋውቃለች።
ከተማ አስተዳደራችን እና ነዋሪዎቿ በታሪክ አጋጣሚ የዚህ ታሪካዊ ኃላፊነት አስተናጋጅ በመሆናችን ደስታ ይሰማናል፡፡
በመጨረሻም የኢሬቻ በዓል በአዲስ አበባ በዚህ ደረጃ በተቀናጀ እና ባማረ መልኩ እንዲከበር አስተዋፅኦ ላደረጋችሁ የከተማችን ነዋሪወች እና ባለሃብቶች ምስጋናዬ ይድረሳችሁ፡፡"
@YeneTube @FikerAssefa
"አዲስ አበባ የሁሉም ኢትዮጵያዊያን ከተማ እንደመሆኗ መጠን የኦሮሞ ህዝብም በከተማው የኢሬቻን በዓል ለማክበር በመቻሉ የተሰማኝ ደስታ ከፍ ያለ ነው፡፡
በቀጣይነትም ከተማችን አዲስ አበባ ኃላፊነት ወስዳ የኢሬቻን በዓልን ጨምሮ ሌሎችን የሃገራችን በዓላት እና እሴቶች በሃገር ደረጃ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካ እና በዓለም መድረኮች ሁነቶችን በመጠቀም ታስተዋውቃለች።
ከተማ አስተዳደራችን እና ነዋሪዎቿ በታሪክ አጋጣሚ የዚህ ታሪካዊ ኃላፊነት አስተናጋጅ በመሆናችን ደስታ ይሰማናል፡፡
በመጨረሻም የኢሬቻ በዓል በአዲስ አበባ በዚህ ደረጃ በተቀናጀ እና ባማረ መልኩ እንዲከበር አስተዋፅኦ ላደረጋችሁ የከተማችን ነዋሪወች እና ባለሃብቶች ምስጋናዬ ይድረሳችሁ፡፡"
@YeneTube @FikerAssefa
አሁን ምደባችሁን ማየት ትችላላችሁ!
ለማየት ይሄንን link በመጠቀም
http://twelve.neaea.gov.et/Home/Placement
በቀላሉ ቁጥሮን በማስገባት መመልከት ይችላሉ።
@YeneTube @FikerAssefa
ለማየት ይሄንን link በመጠቀም
http://twelve.neaea.gov.et/Home/Placement
በቀላሉ ቁጥሮን በማስገባት መመልከት ይችላሉ።
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
የመጀመሪያ ቪዲዮችን የኢሬቻበዓል በሚከበርበት ቀን ይለቀቃል!
የኔቲዩብን በYouTube ላይ አሁንኑ ሰብስክራይብ ያድርጉ!!!
https://bit.ly/2pKzukZ
የኔቲዩብን በYouTube ላይ አሁንኑ ሰብስክራይብ ያድርጉ!!!
https://bit.ly/2pKzukZ
Forwarded from YeneTube
እንኳን አደረሳችሁ
በ አዲስ አበባ የተለያዩ እቃዎች አስመጪ
🎖ብራንድ የወንድና የሴት ሰዓቶች
🎖የሴት ቦራሳዎች
🎖የመዋቢያ እቃዎች
🎖እንዲሁም አልባሳት
የምናስመጣቸው እቃዎች ጥራት እና በቀላሉ ገበያ ላይ አለመገኘት እንዲሁም ወደ ክልል ከተሞች መላክ መቻላችን ለየት ያደርገናል ።
ቦሌ መድኃአለም ሞል
+251993014846
ከታች ባለው ሊንክ ገብተው ይጎብኙን ይምረጡ ይዘዙን
👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAENXyUTam6WMV6_hmg
በ አዲስ አበባ የተለያዩ እቃዎች አስመጪ
🎖ብራንድ የወንድና የሴት ሰዓቶች
🎖የሴት ቦራሳዎች
🎖የመዋቢያ እቃዎች
🎖እንዲሁም አልባሳት
የምናስመጣቸው እቃዎች ጥራት እና በቀላሉ ገበያ ላይ አለመገኘት እንዲሁም ወደ ክልል ከተሞች መላክ መቻላችን ለየት ያደርገናል ።
ቦሌ መድኃአለም ሞል
+251993014846
ከታች ባለው ሊንክ ገብተው ይጎብኙን ይምረጡ ይዘዙን
👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAENXyUTam6WMV6_hmg
የኢሬቻ በዓልን በተመለከተ ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የተሰጠ መግለጫ⬇️
ከሁሉም በማስቀደም የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ ወንድም ለሆነው የኦሮሞ ሕዝብ እንኳን ለኢሬቻ በዓል በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞቱን ይገልፃል።
የአማራና የኦሮሞ ሕዝብ ለዘመናት አብሮ የኖረ ፣ ክፉ ደጉን በጋራ ያሳለፈ፣ የተጋባ፣ የተዋለደ፣ የተዋሃደ ሕዝብ ነው። ሃቁ ይህ ሆኖ እያለ ባለፉት 50 ዓመታት በኢትዮጵያ የተፈጠሩት ጥራዝ ነጠቅና በአማራ ጥላቻ የሰከሩ ብሔርተኞች የሁለቱን ሕዝቦች ግንኙነት የጨቋኝና የተጨቋኝ ፤ አለፍ ሲልም የቅኝ ገዢና ተገዢ አድርገው በማቅረብ በሁለቱ ህዝቦች መካከል ለዘመናት የዘለቀውን ጠንካራ ትስስር ለማላላት ቢሰሩም ሳይሳካላቸው ቀርቷል። ዛሬም እንደትላንቱ የአማራ ሕዝብ ከኦሮሞ ሕዝብ ጋር በጋራ አርሶ፣ ነግዶ፣ ሰርቶ፣ ተጎራብቶ ፣ እየተጋባና እየተዋለደ፣ በሃዘን በደስታው እየተገናኘ አብሮ እየኖረ ነው::
https://telegra.ph/Yenetube-10-04-
ከሁሉም በማስቀደም የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ ወንድም ለሆነው የኦሮሞ ሕዝብ እንኳን ለኢሬቻ በዓል በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞቱን ይገልፃል።
የአማራና የኦሮሞ ሕዝብ ለዘመናት አብሮ የኖረ ፣ ክፉ ደጉን በጋራ ያሳለፈ፣ የተጋባ፣ የተዋለደ፣ የተዋሃደ ሕዝብ ነው። ሃቁ ይህ ሆኖ እያለ ባለፉት 50 ዓመታት በኢትዮጵያ የተፈጠሩት ጥራዝ ነጠቅና በአማራ ጥላቻ የሰከሩ ብሔርተኞች የሁለቱን ሕዝቦች ግንኙነት የጨቋኝና የተጨቋኝ ፤ አለፍ ሲልም የቅኝ ገዢና ተገዢ አድርገው በማቅረብ በሁለቱ ህዝቦች መካከል ለዘመናት የዘለቀውን ጠንካራ ትስስር ለማላላት ቢሰሩም ሳይሳካላቸው ቀርቷል። ዛሬም እንደትላንቱ የአማራ ሕዝብ ከኦሮሞ ሕዝብ ጋር በጋራ አርሶ፣ ነግዶ፣ ሰርቶ፣ ተጎራብቶ ፣ እየተጋባና እየተዋለደ፣ በሃዘን በደስታው እየተገናኘ አብሮ እየኖረ ነው::
https://telegra.ph/Yenetube-10-04-
እንኳን ለ2012 ዓ·ም የ # ኢሬቻ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን!
የሰላም እና የፍቅር በዓል እንዲሆን እንመኛለን።
Ummata Itoophiyaa Hundaaf Bagaa Ayyaana
#Irreechaa Bara 2012 Isiin Gahe!
Ayyaanni Irreechaa Baranaa Nageenyif Jaalalli kan itti dammaqu Nuuf yaata'uu!
Happy #Irreecha2019 Festivity!
የሰላም እና የፍቅር በዓል እንዲሆን እንመኛለን።
Ummata Itoophiyaa Hundaaf Bagaa Ayyaana
#Irreechaa Bara 2012 Isiin Gahe!
Ayyaanni Irreechaa Baranaa Nageenyif Jaalalli kan itti dammaqu Nuuf yaata'uu!
Happy #Irreecha2019 Festivity!
በቅማንት ህዝብ ላይ ጭፍጨፋ፣ እንግልትና ወከባ እየደረሰበት ነው ሲል የቅማንት ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ድርጅታዊ መግለጫ አውጥቷል።
የቅማንት ብሄረሰብ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በድሮዉ ሰሜን ጎንደር ዞን በወገራ ፤በላይ አርማጭሆ፣ በጎንደር ዙሪያ፣ በጎንደር ከተማ፣ በደንቢያ፣ በጭልጋ፣ በመተማና ቋራ ወረዳዎች በኩታ ገጠምነት ሰፍሮ የሚገኝ እንዲሁም እንደማንኛዉም ኢትዮጵያዊ በሌሎች የሀገራችን ክፍሎች ከሌሎች የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ጋር ተሰባጥሮ የሚኖር እና እኔ ቅማንትነኝ የሚል አንድ አይነት የሆነ የስነልቦና ባለቤት የሆነ ህዝበ ነዉ፡፡
ሙሉ መግለጫውን ያንብቡ👇👇👇👇
https://telegra.ph/YeneTube-10-04-2
የቅማንት ብሄረሰብ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በድሮዉ ሰሜን ጎንደር ዞን በወገራ ፤በላይ አርማጭሆ፣ በጎንደር ዙሪያ፣ በጎንደር ከተማ፣ በደንቢያ፣ በጭልጋ፣ በመተማና ቋራ ወረዳዎች በኩታ ገጠምነት ሰፍሮ የሚገኝ እንዲሁም እንደማንኛዉም ኢትዮጵያዊ በሌሎች የሀገራችን ክፍሎች ከሌሎች የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ጋር ተሰባጥሮ የሚኖር እና እኔ ቅማንትነኝ የሚል አንድ አይነት የሆነ የስነልቦና ባለቤት የሆነ ህዝበ ነዉ፡፡
ሙሉ መግለጫውን ያንብቡ👇👇👇👇
https://telegra.ph/YeneTube-10-04-2
በአማራ ክልል ልዩ ሃይልና የቅማንት ታጣቂዎች ግጭት፣ ባለፉት 5 ቀናት ብቻ 22 ሰዎች እንደተገደሉ #ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ ታጣቂዎች በመኪና ሲጓዙ የነበሩ 10 ንጹንን፣ በኋላም 12 የልዩ ሃይል አባላትን በደፈጣ ገድለዋል- ብሏል የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄን ጠቅሶ፡፡ የቅማንት ኮሚቴ ውንጀላውን አስተባብሏል፡፡ አሜሪካ ኢምበባሲ ወደ ክልሉ ዜጎቹ እንዳይጓዙ ትናንት አስጠንቅቋል፡፡
Via:- Wazema
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- Wazema
@YeneTube @Fikerassefa
ንግድ ባንክ በውጪ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወይም ዳያስፖራዎች ብቻ አገልግሎት የሚሰጥ ቅርንጫፍ ዛሬ አስመረቀ!
የተከፈተው ቅርንጫፍ ለአገራዊ ልማት ማስፈፀሚያዎች የሚያስፈልግ የውጪ ምንዛሬ ለማሰባሰብ እንደሚረዳ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት እና ስራ አስፈፃሚ አቶ ባጫ ጊና በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ተናግረዋል፡፡የቁጠባ አገልግሎት፣ የቤት መስሪያ እና መግዣ ብድር፣ እንዲሁም የውጪ ምንዛሬ ግብይት በቅርንጫፉ እንደሚሰጥም ሰምተናል፡፡
የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በውጪ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባንኩ ለእነሱ ብቻ የከፈተውን ቅርንጫፍ በመገልገል ለአገራቸው የራሳቸውን አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱ ጠይቀዋል፡፡ዛሬ የተመረቀው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ እንደ ሌሎቹ ባንኮች የአገልግሎት መስጫ መስኮቶች የሉትም፡፡በምትኩ ተገልጋዮች ከባንኩ ሰራተኞች ፊት ለፊት ተቀምጠው አገልግሎት የሚያገኙባቸውን መቀመጫዎች አዘጋጅቷል፡፡ይህም የደንበኞቹን ምቾች በመጠበቅ አገልግሎት ለመስጠት በማሰብ የተደረገ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
የተከፈተው ቅርንጫፍ ለአገራዊ ልማት ማስፈፀሚያዎች የሚያስፈልግ የውጪ ምንዛሬ ለማሰባሰብ እንደሚረዳ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት እና ስራ አስፈፃሚ አቶ ባጫ ጊና በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ተናግረዋል፡፡የቁጠባ አገልግሎት፣ የቤት መስሪያ እና መግዣ ብድር፣ እንዲሁም የውጪ ምንዛሬ ግብይት በቅርንጫፉ እንደሚሰጥም ሰምተናል፡፡
የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በውጪ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባንኩ ለእነሱ ብቻ የከፈተውን ቅርንጫፍ በመገልገል ለአገራቸው የራሳቸውን አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱ ጠይቀዋል፡፡ዛሬ የተመረቀው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ እንደ ሌሎቹ ባንኮች የአገልግሎት መስጫ መስኮቶች የሉትም፡፡በምትኩ ተገልጋዮች ከባንኩ ሰራተኞች ፊት ለፊት ተቀምጠው አገልግሎት የሚያገኙባቸውን መቀመጫዎች አዘጋጅቷል፡፡ይህም የደንበኞቹን ምቾች በመጠበቅ አገልግሎት ለመስጠት በማሰብ የተደረገ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
በአሶሳ ከተማና አካባቢው የመብራት አገልግሎት ከተቋረጠ ሳምንት ሆኖታል!
በአሶሳ ከተማና አካባቢው የመብራት አገልግሎት የተቋረጠው በመንዲና ነጆ መካከል ሁለት የመስመር ማስተላለፊያ ተሸካሚ ምሰሶዎች በመውደቃቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አስታወቀ ፡፡ የወደቁ የመስመር ማስተላለፊያ ተሸካሚ ምሰሶዎችን መልሶ ገንብቶ በአጭር ጊዜ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማስቻል እየተሰራ መሆኑም ተገልጸዋል፡፡በአሶሳና አካባቢዋ መስከረም 17 ጀምሮ የተቋረጠውን የመብራት አገልግሎት አስመልክቶ ከክልሉ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ካሳሁን ከበደ እንዳሉት በመንዲና ነጆ መካከል ሁለት ከፍተኛ የመስመር ማስተላለፊያ ተሸካሚ ምሰሶዎች በመውደቃቸው የመብራት አገልግሎት መቋረጡን ገልጸው በዋናነት የሚያስተዳድረው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ችግሩ ከተፈጠረ ጊዜ ጀምሮ አስፈላጊውን ቁሳቁስና ባለሙያዎችን በቦታው አሰማርቶ እየሰራ ነው ብለዋል ፡፡
የመስመር ማስተላለፊያ ተሸካሚ ምሰሶወች የወደቁበት ቦታ ገደላማ በመሆኑና ከዋናው መንገድ ርቀት ስላለው ለስራው የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶችን ለማድረስ መኪና መግባት ባለመቻሉ ብልሽቱን አስተካክሎ ቶሎ አገልግሎት መስጠት እንዳልተቻለ የገለጹት ስራ አስፈጻሚው የመስመር ማስተላለፊያ ተሸካሚ ምሰሶወች ተሰተካክለው በአጭር ጊዜ ውስጥ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማስቻል በቦታው በርካታ የሰው ሃይል ተሰማርቶ መልሶ የመገንባት ስራ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል ፡፡ምሰሶወቹ የወደቁበት ቦታ ምቹ ባለመሆኑ ችግሩ ተስተካክሎ የመብራት አገልግሎት ሚጀምርበትን ቀን እርግጠኛ ሆኖ መናገር አይቻልም ያሉት አቶ ካሳሁን የመብራት አገልግሎት መቋረጡ በማህበረሰቡ የእለት ተእለት የስራ እንቅስቃሴ ላይ የሚያሳድረው ተጽኖ ከፍተኛ ቢሆንም ችግሩ ተሰተካክሎ አገልግሎት መስጠት እስኪጀምር ድረስ ህብረተሰቡ በትግስት እንዲጠብቅ ጥሪ አቅርበዋል ፡፡
ምንጭ: ቤመብድ
@YeneTube @FikerAssefa
በአሶሳ ከተማና አካባቢው የመብራት አገልግሎት የተቋረጠው በመንዲና ነጆ መካከል ሁለት የመስመር ማስተላለፊያ ተሸካሚ ምሰሶዎች በመውደቃቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አስታወቀ ፡፡ የወደቁ የመስመር ማስተላለፊያ ተሸካሚ ምሰሶዎችን መልሶ ገንብቶ በአጭር ጊዜ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማስቻል እየተሰራ መሆኑም ተገልጸዋል፡፡በአሶሳና አካባቢዋ መስከረም 17 ጀምሮ የተቋረጠውን የመብራት አገልግሎት አስመልክቶ ከክልሉ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ካሳሁን ከበደ እንዳሉት በመንዲና ነጆ መካከል ሁለት ከፍተኛ የመስመር ማስተላለፊያ ተሸካሚ ምሰሶዎች በመውደቃቸው የመብራት አገልግሎት መቋረጡን ገልጸው በዋናነት የሚያስተዳድረው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ችግሩ ከተፈጠረ ጊዜ ጀምሮ አስፈላጊውን ቁሳቁስና ባለሙያዎችን በቦታው አሰማርቶ እየሰራ ነው ብለዋል ፡፡
የመስመር ማስተላለፊያ ተሸካሚ ምሰሶወች የወደቁበት ቦታ ገደላማ በመሆኑና ከዋናው መንገድ ርቀት ስላለው ለስራው የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶችን ለማድረስ መኪና መግባት ባለመቻሉ ብልሽቱን አስተካክሎ ቶሎ አገልግሎት መስጠት እንዳልተቻለ የገለጹት ስራ አስፈጻሚው የመስመር ማስተላለፊያ ተሸካሚ ምሰሶወች ተሰተካክለው በአጭር ጊዜ ውስጥ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማስቻል በቦታው በርካታ የሰው ሃይል ተሰማርቶ መልሶ የመገንባት ስራ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል ፡፡ምሰሶወቹ የወደቁበት ቦታ ምቹ ባለመሆኑ ችግሩ ተስተካክሎ የመብራት አገልግሎት ሚጀምርበትን ቀን እርግጠኛ ሆኖ መናገር አይቻልም ያሉት አቶ ካሳሁን የመብራት አገልግሎት መቋረጡ በማህበረሰቡ የእለት ተእለት የስራ እንቅስቃሴ ላይ የሚያሳድረው ተጽኖ ከፍተኛ ቢሆንም ችግሩ ተሰተካክሎ አገልግሎት መስጠት እስኪጀምር ድረስ ህብረተሰቡ በትግስት እንዲጠብቅ ጥሪ አቅርበዋል ፡፡
ምንጭ: ቤመብድ
@YeneTube @FikerAssefa