ምስራቃዊ የኤሌክትሪክ መስመር ግንባታ በኢትዮጰያ በኩል ተጠናቀቀ።
ከኢትዮጵያ ኬንያ ድረስ የሚዘረጋው እና በኢትዮጵያ በኩል 437 ኪሎ ሜትሮችን የሚሸፍነው መስራቃዊ የኤሌክትሪክ መስመር ግንባታ ፕሮጀክት በኢትዮጵያ በኩል ያለው ስራ ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁ ተገለፀ። በቻይናው ኩባንያ ቻይና ኤሌክትሪክ ፓወር ቴክኖሎጂ የሚገነባው ፕሮጀክቱ ከወላይ ታ ሶዶ በመነሳት ኬንያ ድረስ የሚዘልቀው የኤሌክትሪክ መስመር 500 ኪሎ ቮልት የሚሸከም ሲሆን የኹለቱን አገራት የኃይል ማሰራጫዎችን የሚያገናኝ ይሆናል።
በቀጣይ ደግሞ በኬንያ በኩል ያለው ፕጀክት የሚጠበቅ ሲሆን ይህም 622 ኪሊ ሚቴሮችን እንደሚረዝም ለማወቅ ተችሏል። በኬንያ በኩል ያለው መስመር ዝርጋታ በጀርመኑ ሲመንስ ኩባንያ እንደሚከናወንም ታውቋል። ለፕሮጀክቱ 1 ነጥብ 2 በሊዮን ዶላር ወጪ የሚደረግ ሲሆን ከዚህም ውስጥ 88 ሚሊዮን ዶላር በኬንያ መንግስት የሚሸፈን ሲሆን 32 ሚሊዮን ዶላር ደግሞ ከኢትዮጵያ መንግስት ወጪ ይደረጋል። ቀሪው ደግሞ 684 ሚሊዮን ከአለም ባንክ በተገኘ ብድር፣ 338 ሚሊዮን ዶላር ከአፍሪካ ልማት ባንክ እዲሁም 118 ሚሊዮን ዶላር ደግሞ ከፈረንሳይ የልማት ኤጀንሲ በሚገኝ ብድር ተግባራዊ ይሆናል።
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
ከኢትዮጵያ ኬንያ ድረስ የሚዘረጋው እና በኢትዮጵያ በኩል 437 ኪሎ ሜትሮችን የሚሸፍነው መስራቃዊ የኤሌክትሪክ መስመር ግንባታ ፕሮጀክት በኢትዮጵያ በኩል ያለው ስራ ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁ ተገለፀ። በቻይናው ኩባንያ ቻይና ኤሌክትሪክ ፓወር ቴክኖሎጂ የሚገነባው ፕሮጀክቱ ከወላይ ታ ሶዶ በመነሳት ኬንያ ድረስ የሚዘልቀው የኤሌክትሪክ መስመር 500 ኪሎ ቮልት የሚሸከም ሲሆን የኹለቱን አገራት የኃይል ማሰራጫዎችን የሚያገናኝ ይሆናል።
በቀጣይ ደግሞ በኬንያ በኩል ያለው ፕጀክት የሚጠበቅ ሲሆን ይህም 622 ኪሊ ሚቴሮችን እንደሚረዝም ለማወቅ ተችሏል። በኬንያ በኩል ያለው መስመር ዝርጋታ በጀርመኑ ሲመንስ ኩባንያ እንደሚከናወንም ታውቋል። ለፕሮጀክቱ 1 ነጥብ 2 በሊዮን ዶላር ወጪ የሚደረግ ሲሆን ከዚህም ውስጥ 88 ሚሊዮን ዶላር በኬንያ መንግስት የሚሸፈን ሲሆን 32 ሚሊዮን ዶላር ደግሞ ከኢትዮጵያ መንግስት ወጪ ይደረጋል። ቀሪው ደግሞ 684 ሚሊዮን ከአለም ባንክ በተገኘ ብድር፣ 338 ሚሊዮን ዶላር ከአፍሪካ ልማት ባንክ እዲሁም 118 ሚሊዮን ዶላር ደግሞ ከፈረንሳይ የልማት ኤጀንሲ በሚገኝ ብድር ተግባራዊ ይሆናል።
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እውቅና እና የስም ቅየራ የተሰጣቸው ፓርቲዎችን ለህዝብ ማሳወቅ አለበት በሚለው የህግ ድንጋጌ መሰረት የሚከተሉት ፓርቲዎች የስም ቅየራ እና የእውቅና ሰርተፍኬት እንደተሰጣቸው አሳውቋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
የመስቀል በዓል ታሪካዊ አመጣጥ
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰው ልጆችን ለማዳን የተሰቀለበት ቅዱስ መስቀል ሕሙማንን በመፈወሱ ምክንያት በርካታ አሕዛብ ክርስቲያን እንዲሆኑ አስችሏል፡፡
በተአምራዊነቱና በክርስቲያኖች ዘንድ ከፍተኛ ክብር የተሰጠው በመሆኑና ይህን የተመለከቱ አይሁድ ቅዱስ መስቀሉን በአንድ የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ቦታ እንዲቀበር አደረጉ፡፡ የአካባቢው ነዋሪዎች በየቀኑ ቆሻሻ ስለሚጥሉበት ቦታው ወደ ተራራነት ተቀየረ፡፡ ምንም እንኳን መስቀሉን ለማውጣት ባይችሉም በኢየሩሳሌም የነበሩ ክርስቲያኖች ቦታውን ያውቁት ነበር፡፡ በሰባ ዓመተ ምሕረት በኢየሩሳሌም ላይ በተደረገው ወረራ ኢየሩሳሌም ስለጠፋች በዚያ የነበሩ ክርስቲያኖች ተሰደዱ ፤ የተቀበረበትን ቦታ የሚያውቅ ባለመገኘቱ መስቀሉ ከ300 ዓመታት በላይ ተዳፍኖ /ተቀብሮ/ ኖረ፡፡
https://telegra.ph/MMesekel-09-27
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰው ልጆችን ለማዳን የተሰቀለበት ቅዱስ መስቀል ሕሙማንን በመፈወሱ ምክንያት በርካታ አሕዛብ ክርስቲያን እንዲሆኑ አስችሏል፡፡
በተአምራዊነቱና በክርስቲያኖች ዘንድ ከፍተኛ ክብር የተሰጠው በመሆኑና ይህን የተመለከቱ አይሁድ ቅዱስ መስቀሉን በአንድ የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ቦታ እንዲቀበር አደረጉ፡፡ የአካባቢው ነዋሪዎች በየቀኑ ቆሻሻ ስለሚጥሉበት ቦታው ወደ ተራራነት ተቀየረ፡፡ ምንም እንኳን መስቀሉን ለማውጣት ባይችሉም በኢየሩሳሌም የነበሩ ክርስቲያኖች ቦታውን ያውቁት ነበር፡፡ በሰባ ዓመተ ምሕረት በኢየሩሳሌም ላይ በተደረገው ወረራ ኢየሩሳሌም ስለጠፋች በዚያ የነበሩ ክርስቲያኖች ተሰደዱ ፤ የተቀበረበትን ቦታ የሚያውቅ ባለመገኘቱ መስቀሉ ከ300 ዓመታት በላይ ተዳፍኖ /ተቀብሮ/ ኖረ፡፡
https://telegra.ph/MMesekel-09-27
የደቡብ ክልል የሙስና ወንጀሎች የመመርመር እና መክሰስ ስልጣን ለዞን መዋቅር መተላለፉ ተገለጸ።
የሙስና ወንጀሎች የመመርመርና መክሰስ ስልጣን ለዞን መዋቅር ማስተላላፉን የደቡብ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ገልጿል፡፡በወረዳና በከተማ አስተዳድር ተሿሚዎች፣ በዞን፣ ልዩ ወረዳ እና በወረዳ የመንግሰት ሰራተኞች፣ ህዝባዊ ድርጅት ስራተኞች እና ሌሎች ሰዎች አማካኝነት የሚፈጸሙ የሙስና ወንጀሎችን የመመርመርና መክሰስ ተግባራት በዞን፣ በሀዋሳ ከተማ አስተዳደርና በልዩ ወረዳዎች ፖሊስ መምሪያዎች ጽሕፈት ቤቶች እና ዐቃቤ ህግ መምሪያ ጽሕፈት ቤቶች እንዲከናውን ተወስኖ ስልጣኑን የማስተላለፉ ስራ መሰራቱን የደቡብ ክልል ዋና ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አቶ ኑርዬ ሱሌ ገልጸዋል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ በዞን የመንግስ ተቋማት በኃላፊ ደረጃ የሚገኙ ተሿሚዎችና በክልል ደረጃ ባሉት የመንግስትና የልማት ድርጅቶች ስራተኞች እና ተሿሚዎች የሚፈፀሙ የሙስና ወንጀሎችን የመመርመርና የመክሰስ ስልጣን ለክልሉ ፖሊስ ኮሚሽንና ለጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዋና ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እንደሆነ ተገልጿል፡፡
ምንጭ:SRTA
@YeneTube @FikerAssefa
የሙስና ወንጀሎች የመመርመርና መክሰስ ስልጣን ለዞን መዋቅር ማስተላላፉን የደቡብ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ገልጿል፡፡በወረዳና በከተማ አስተዳድር ተሿሚዎች፣ በዞን፣ ልዩ ወረዳ እና በወረዳ የመንግሰት ሰራተኞች፣ ህዝባዊ ድርጅት ስራተኞች እና ሌሎች ሰዎች አማካኝነት የሚፈጸሙ የሙስና ወንጀሎችን የመመርመርና መክሰስ ተግባራት በዞን፣ በሀዋሳ ከተማ አስተዳደርና በልዩ ወረዳዎች ፖሊስ መምሪያዎች ጽሕፈት ቤቶች እና ዐቃቤ ህግ መምሪያ ጽሕፈት ቤቶች እንዲከናውን ተወስኖ ስልጣኑን የማስተላለፉ ስራ መሰራቱን የደቡብ ክልል ዋና ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አቶ ኑርዬ ሱሌ ገልጸዋል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ በዞን የመንግስ ተቋማት በኃላፊ ደረጃ የሚገኙ ተሿሚዎችና በክልል ደረጃ ባሉት የመንግስትና የልማት ድርጅቶች ስራተኞች እና ተሿሚዎች የሚፈፀሙ የሙስና ወንጀሎችን የመመርመርና የመክሰስ ስልጣን ለክልሉ ፖሊስ ኮሚሽንና ለጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዋና ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እንደሆነ ተገልጿል፡፡
ምንጭ:SRTA
@YeneTube @FikerAssefa
ትላንት መስከረም 15 ቀን 2012 ዓ.ም በሚዲያ አማካኝነት የተሰራጨው ጋዜጣዊ መግለጫ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የራሷ አርማና ሎጎ መያዝ አትችልም አላልንም እኛ ያልነው የኢትዮጵያ ህዝብ ያልተግባበት የማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አርማ ይዞ መምጣት አይቻልም ነው ያልነው።
ምክንያቱም በዓሉ የሀይማኖት መሆኑ ቀርቶ በፖለቲካ ፓርቲዎች ተጠልፎ የፖለቲካ አጀንዳ መጠቀሚያ ሆኖ ወደ ግጭት እንዳያመራ ነው። ይህንን ታላቅ በዓል በርካታ የዓለም ሚዲያዎች የሚዘግቡት ስለሆነ መንገዱን ስቶ ገጽታችንን ማበላሸት የለበትም ፣ ወደ ግጭት የሚያመሩ ነገሮች ሁሉ ይወገዱ፤ ህዝበ ክርስቲያን ይህንን በዓል በድምቀት አክብሮ አምላኩን አመስግኖ በደስታ ያለምንም የፀጥታ ችግር ወደ ቤቱ እንዲመለስ ነው። ከዚህ ውጭ ምንም የተደበቀ ዓላማ የለውም።
ፖሊስ ለሰላም፤ ሰላም ለሁሉም !!!
Via:- የኢትዮጵያ ፌደራል ፓሊስ ኮምሽን
@YeneTube @Fikerassefa
ምክንያቱም በዓሉ የሀይማኖት መሆኑ ቀርቶ በፖለቲካ ፓርቲዎች ተጠልፎ የፖለቲካ አጀንዳ መጠቀሚያ ሆኖ ወደ ግጭት እንዳያመራ ነው። ይህንን ታላቅ በዓል በርካታ የዓለም ሚዲያዎች የሚዘግቡት ስለሆነ መንገዱን ስቶ ገጽታችንን ማበላሸት የለበትም ፣ ወደ ግጭት የሚያመሩ ነገሮች ሁሉ ይወገዱ፤ ህዝበ ክርስቲያን ይህንን በዓል በድምቀት አክብሮ አምላኩን አመስግኖ በደስታ ያለምንም የፀጥታ ችግር ወደ ቤቱ እንዲመለስ ነው። ከዚህ ውጭ ምንም የተደበቀ ዓላማ የለውም።
ፖሊስ ለሰላም፤ ሰላም ለሁሉም !!!
Via:- የኢትዮጵያ ፌደራል ፓሊስ ኮምሽን
@YeneTube @Fikerassefa
ጥንቃቄ ❗️
በአዲስ አበባ በመንገድ ላይ በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻ ሽጉጥና ልዩ ልዩ ድምፅ የሌላቸው መሳሪያዎች መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
መስከረም 15 ቀን 2012 ዓ/ም የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ከፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በመጣመር በአስሩም ክፍለ ከተሞች በምሽት ክፍለ ጊዜ ባደረገው ድንገተኛ የመንገድ ላይ ፍተሻ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ልዩ ስፍራው ሳሪስ አቦ አካባቢ አይነቱ ካሪና የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 2-69099 አ/አ መኪና ውስጥ ብዛታቸው 8 ስታር- ሽጉጦች ከአምስት ተጠርጣሪዎች ጋር የተያዙ ሲሆን በተመሳሳይ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ከ12 ግለሰቦች ላይ 3 ገጀራ ፣ 12 ጩቤዎች እንዲሁም የሴሌዳ ቁጥር ኮድ 2B-36293 አ/አ ቪትዝ ተሽከርካሪ ውስጥ 1300 የአሜሪካ ዶላር መያዙን አስታውቋል፡፡
በህገ-ወጥ ተግባሩ ላይ የተሳተፉ ግለሰቦችን ጉዳይ እያጣራ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታውቆ ህብረተሰቡ የፀጥታ ጉዳይ የጋራ ጉዳይ መሆኑን በመረዳት በፍተሻ ወቅት ላደረገው ክፍተኛ ትብብር ኮሚሽኑ ምስጋናውን አቅርቦ ትብብሩ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪውን አስተላልፏል፡፡
via:- አዲስ አበባ ፖሊስ
@YeneTube @Fikerassefa
በአዲስ አበባ በመንገድ ላይ በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻ ሽጉጥና ልዩ ልዩ ድምፅ የሌላቸው መሳሪያዎች መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
መስከረም 15 ቀን 2012 ዓ/ም የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ከፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በመጣመር በአስሩም ክፍለ ከተሞች በምሽት ክፍለ ጊዜ ባደረገው ድንገተኛ የመንገድ ላይ ፍተሻ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ልዩ ስፍራው ሳሪስ አቦ አካባቢ አይነቱ ካሪና የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 2-69099 አ/አ መኪና ውስጥ ብዛታቸው 8 ስታር- ሽጉጦች ከአምስት ተጠርጣሪዎች ጋር የተያዙ ሲሆን በተመሳሳይ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ከ12 ግለሰቦች ላይ 3 ገጀራ ፣ 12 ጩቤዎች እንዲሁም የሴሌዳ ቁጥር ኮድ 2B-36293 አ/አ ቪትዝ ተሽከርካሪ ውስጥ 1300 የአሜሪካ ዶላር መያዙን አስታውቋል፡፡
በህገ-ወጥ ተግባሩ ላይ የተሳተፉ ግለሰቦችን ጉዳይ እያጣራ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታውቆ ህብረተሰቡ የፀጥታ ጉዳይ የጋራ ጉዳይ መሆኑን በመረዳት በፍተሻ ወቅት ላደረገው ክፍተኛ ትብብር ኮሚሽኑ ምስጋናውን አቅርቦ ትብብሩ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪውን አስተላልፏል፡፡
via:- አዲስ አበባ ፖሊስ
@YeneTube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰራተኛን የገደሉ 3 ተጠርጣሪዎች መያዙን ፓሊስ ገለፀ።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰራተኛን የገደሉ ሦስት ተጠርጣሪዎች መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ወይዘሮ እፀገነት አንተነህ መስከረም 6 ቀን 2012 ዓ.ም በግምት ከጠዋቱ 12 ሰዓት 30 አቃቂ ቃሊት ክፍለ ከተማ ከሚገኘው መኖሪያ ቤቷ ወደ ስራ ለመሄድ ትራንስፖርት በመጠበቅ ላይ እንዳለች ሦስቱ ተጠርጣሪዎች ወንጀል ለመፈፀም አቅደው የትራንስፖረት አገልግሎት የሚሰጡ በማስመሰል ሟችን በባጃጅ ተሽከርካሪ ከሳፈሯት በኋላ አንቀው እንደገደሏት ተጠርጥረዋል፡፡ተጠርጣሪዎቹ የሟችን አስክሬን በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ልዩ ቦታው ሰላም ፍሬ ጤና ጣቢያ አካባቢ መንገድ ላይ ጥለዋት እንደተሰወሩ ነው ፓሊስ የገለፀው፡፡
ወንጀሉን የፈፀሙ ግለሰቦች አለመታወቁ የፖሊስን ስራ እጅግ አስቸጋሪ ቢያደርገውም የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀሉ ከተፈፀመ ጀምሮ ቀንና ሌሊት ባደረገው ከፍተኛ ክትትል ሦስቱን ተጠርጣሪዎች በዘጠነኛው ቀን በትናትናው ዕለት በቁጥጥር ስር ማዋል ችሏል፡፡ተጠርጣሪዎቹ በርካታ የአካባቢው ሰዎችና የሟች ቤተሰቦች በተገኙበት መስከረም 16 ቀን 2012 ዓ/ም ወንጀሉን እንዴት እንደፈፀሙት መርተው አሳይተዋል፡፡
ኮሚሽኑ ከዚህ ቀደም ፒያሳ አካባቢ በአንድ ግለሰብ ላይ የግድያ ወንጀል የፈፀሙ ግለሰቦችን በአጭር ጊዜ ውስጥ መያዙን አስታውሷል፡፡
ህብረተሰቡም ወንጀለኞችን አጋልጦ በመስጠት እና ምስክር በመሆን እያደረገ ያለውን ተሳትፎ አድንቆ ይህንኑን ትብብር አጠናክሮ እንዲቀጥል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጥሪውን አቅርቧል፡፡
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰራተኛን የገደሉ ሦስት ተጠርጣሪዎች መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ወይዘሮ እፀገነት አንተነህ መስከረም 6 ቀን 2012 ዓ.ም በግምት ከጠዋቱ 12 ሰዓት 30 አቃቂ ቃሊት ክፍለ ከተማ ከሚገኘው መኖሪያ ቤቷ ወደ ስራ ለመሄድ ትራንስፖርት በመጠበቅ ላይ እንዳለች ሦስቱ ተጠርጣሪዎች ወንጀል ለመፈፀም አቅደው የትራንስፖረት አገልግሎት የሚሰጡ በማስመሰል ሟችን በባጃጅ ተሽከርካሪ ከሳፈሯት በኋላ አንቀው እንደገደሏት ተጠርጥረዋል፡፡ተጠርጣሪዎቹ የሟችን አስክሬን በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ልዩ ቦታው ሰላም ፍሬ ጤና ጣቢያ አካባቢ መንገድ ላይ ጥለዋት እንደተሰወሩ ነው ፓሊስ የገለፀው፡፡
ወንጀሉን የፈፀሙ ግለሰቦች አለመታወቁ የፖሊስን ስራ እጅግ አስቸጋሪ ቢያደርገውም የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀሉ ከተፈፀመ ጀምሮ ቀንና ሌሊት ባደረገው ከፍተኛ ክትትል ሦስቱን ተጠርጣሪዎች በዘጠነኛው ቀን በትናትናው ዕለት በቁጥጥር ስር ማዋል ችሏል፡፡ተጠርጣሪዎቹ በርካታ የአካባቢው ሰዎችና የሟች ቤተሰቦች በተገኙበት መስከረም 16 ቀን 2012 ዓ/ም ወንጀሉን እንዴት እንደፈፀሙት መርተው አሳይተዋል፡፡
ኮሚሽኑ ከዚህ ቀደም ፒያሳ አካባቢ በአንድ ግለሰብ ላይ የግድያ ወንጀል የፈፀሙ ግለሰቦችን በአጭር ጊዜ ውስጥ መያዙን አስታውሷል፡፡
ህብረተሰቡም ወንጀለኞችን አጋልጦ በመስጠት እና ምስክር በመሆን እያደረገ ያለውን ተሳትፎ አድንቆ ይህንኑን ትብብር አጠናክሮ እንዲቀጥል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጥሪውን አቅርቧል፡፡
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ቱርክ በኢትዮጵያ ለ19 ሽሕ ተማሪዎች ሙሉ ትምህርት መሳሪያዎችን ለገሰች። ልገሳው የተከናወነው ኢትዮጵያ በሚገኘው የቱርክ ኢምባሲ እና በባቡር ሐዲድ ግንባታ ላይ በተሰማራው ያፒ ማርኪዝ አስተባባሪነት ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa