YeneTube
117K subscribers
31.6K photos
485 videos
79 files
3.91K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
ከሰኔ 15 ግድያ ጋር በተያያዘ ኤልያስና ገብሩና ስንታየኹ ቸኮልን ጨምሮ 22 እስረኞች በመታወቂያ ዋስ ከእስር እንዲፈቱ መወሰኑን #እስክንድር_ነጋ አሁን ገልፃልኛል። "ስንታየኹ ደውሎ የመታወቂያ ዋስ ተብለናል ስላለኝ ወደዛው እየሄድኩ ነው" ብሎኛል።
ስትል ናፍቆት እስክንድር አስታውቃለች

@Yenetube @FikerassefaFikerassefa