TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ጥንቃቄ! የኢትዮጵያ ወጣቶች ለሌላውም የህብረተሰብ ክፍል #ማን እና #ለምን እንደጠራው በማይታወቅ ሰልፍ ላይ ባለመገኘት እንዲሁም ባለመታደም እራሳችሁን እና የምትወዷትና የምትሳሱላትን ሀገራችሁን #ከጥፋት ጠብቁ።

#Security_Alert- U.S. Embassy Addis Ababa, Ethiopia (September 18, 2018)

Location: Addis Ababa

Event: On September 19, the U.S. Embassy will be closed for routine services in anticipation of protests planned throughout Addis Ababa. Embassy employees are instructed to stay at home. U.S. citizens in need of emergency assistance should contact the after-hours emergency number below.

Actions to Take:

▪️Remain at home/in a secure location.
▪️Inform family and friends of your location as communications may be disrupted during this period.
▪️Monitor local media for breaking events.
▪️Avoid large crowds and demonstrations
▪️Be aware of your surroundings.
▪️Keep a low profile.

Assistance:

U.S. Embassy Addis Ababa, Ethiopia

+251-111-306-000

+251-111-306-911 or 011-130-6000 (after-hours)

addisacs@state.gov

State Department – Consular Affairs

888-407-4747 or 202-501-4444

📌የአሜሪካ ኤምባሲ መረጃውን ከየት እንዳመጣው አልገለፀም።

🙏ውድ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰቦች በአዲስ አበባ የኢንተርኔት አገልግሎት በመቋረጡ ይህ መልዕክት ለምታውቋቸው በሙሉ እየደወላችሁ በማድረስ ሀላፊነታችሁን ተወጡ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ተንበርክከው #ከጥፋት ከታደጉን የጋሞ ሽማግሌዎች ብዙ ልንማር ይገባል" አቶ ለማ መገርሳ

@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ቪድዮ⬆️ድንቅ የሆኑት የጋሞ አባቶች እና የአርባ ምንጭ ከተማ ነዋሪዎች ዛሬም ክብር ይገባቸዋል። @tsegabwolde @tikvahethiopia
የጋሞ አባቶች ተሸለሙ!

"ተንበርክከው #ከጥፋት ከታደጉን የጋሞ ሽማግሌዎች ብዙ ልንማር ይገባል" አቶ ለማ መገርሳ/የዛሬ አመት የተናገሩት/

@tsegabwolde @tikvahethiopia