▶️ እንግዲህ ከላይ እንዳየነው #በጥንት #ስነ ፅሁፎች ውስጥ #ሥዕሎች ወይም #ሃውልቶች #ይናገራሉ ብሎ መቁጠር ወይም #እንደተናገሩ አድርጎ መናገርና ሌሎች #ምትሃታዊ ነገሮችንም ያደረጋሉ በሚል ሰፊ #እምነትና #ማስፈራራት ነበር። #መጽሀፍቅዱስ ግን ይህን #ሁኔታ በማያሻማ መልኩ #የአውሬው {የዳቢሎስ} #ተግባር እንደሆነ ይገልጻል {ራዕ 13፥15}።
▶️ ከላይ #ከተጠቀሱት ጥቂት #ማስፈራሪያዎች ሌላ #ስዕሎች ተቀባይነት እንዲኖራቸው #ስዕሎቹ ፊት #መጸለይና #መስገድ የተለየ #በረከት ያስገኛል ብሎ #በማጓጓትና #ለአማናዊቷ #ማርያም #የመስገድ ያክል ይቆጠራል የሚል #አብይ #ምክንያትም አለ።
▶️ ከላይ #ከተጠቀሱት ጥቂት #ማስፈራሪያዎች ሌላ #ስዕሎች ተቀባይነት እንዲኖራቸው #ስዕሎቹ ፊት #መጸለይና #መስገድ የተለየ #በረከት ያስገኛል ብሎ #በማጓጓትና #ለአማናዊቷ #ማርያም #የመስገድ ያክል ይቆጠራል የሚል #አብይ #ምክንያትም አለ።