ክርስቶስ ለእኛ ለኦርቶዶክሳውያን ማን ነው?
===≈===≈===≈===≈===≈
ኦርቶዶክሳዊ ክርስቶስን አያውቅም ብለው ለተነሱ ይድረስልን እንላለን ስለ መድሃኒታችንም እንዲህ እንመሰክራለን... ይህን ከተማርንባት ከአንዲቷ ሃይማኖት ከእናት ተዋህዶም አንሸሽም፡፡
@embtee
#ክርስቶስ_ለእኛ_ለኦርቶዶክሳውያን
•እርሱ የእግዚአብሔር በግ ነው፤ እርሱም መሥዋዕት ነው። ዮሐ 1÷29
•እርሱ ስለብዙዎች ኃጢአት የተሠዋ ፌሪዳ ነው፤ እርሱ መስዋዕትን የሚያቀርብ ሊቀ ካህናት ነው፤ መሥዋዕት ተቀባዩም እርሱ ነው። ዕብ 3÷1
•ስለእኛ መከራን የተቀበለ ነው፤ ስለእኛም የራራልን እርሱ ነው፤ 1ኛ„ጴጥ4÷1-2
•እርሱ መሽራ ነው እርሱ ራሱ ሙሽሪትም ነው። (ከእናታችን የነሣው ስጋ ግን አምላክ በመሆኑ ሙሽራ ሆነ፤ በሐዋርያትም እጅ ለእርሱ ታጨን ስለዚህም እሱ ሙሽራ ነው፤ እርሱ ራሱ ሚሽሪት ነው አልን) ሉቃ 5÷34
•እርሱ የሰርጉ ቤት ነው፤ እርሱ እራሱ ሰርግ ቤቱ አሳላፊ ነው። ራእ 9÷15
•እርሱ ገነት ነው፤ እርሱ ራሱ የገነት ዛፍ ነው። ራእ12÷14
•እርሱ ሰማያዊቱ ኢየሩሳሌም ነው፤ እርሱ ራሱ መቅደሳችንና ቅድስተ ቅዱሳናችን ነው።
በውኆች የተመስለ እርሱ ነው፤ እርሱ ራሱእኛ የምንኖርበት ዓለማችን።
•እርሱ ምግባችን ነው፤ እርሱ ራሱ ስለድኅነታችን የሚመግበን መጋቢያችን ነው፤
•እርሱ ሕያው የሆነ ኅብስት ነው፤ እርሱ የሕይወት ውኃችን ነው።
•እርሱ እውነተኛ የወይን ግንድ ነው፤ እርሱ ራሱ የደስታ ወይናችን ነው።
•እርሱ ዕንቊዋችን ነው፤እርሱ ራሱ የመዛግብታችን ነው።
•እርሱ መረባችን ነው፤ እርሱ ራሱ ተዋጊያችን ነው።
•እርሱ የጦር መሳርያችን ነው፤ እርሱ ሁሉን ድል የሚነሳ ነው።
•እርሱ ራሱ ግዝረታችን ነው: እርሱ ራሱ ሰንበታችንና ሕጋችን ነው።
•እርሱ የቅዱሳን ሕብረት ለሆነችሁ ለቤተክርስቲን ራስ ነው፤ እርሱ መልካሙ የስንዴ ቅንጣት ነው።
•እርሱ የወይን እርሻችን ነው፤ እርሻውም ባለቤት እርሱ ነው።
•እርሱ ግርማችን ነው፤ እርሱ እምነታችን ነው።
•እርሱ ሰርጋችን ነው፤ እርሱ የሰርግ ልብሳችን ነው።
•እርሱ የሕይወት መንገዳችን ነው፤ እርሱ በራችን ነው።
•እርሱ የጽድቅ ፀሐያችን ነው፤ እርሱ የነፍሳችን ብርሃን ነው።
•እርሱ ሕይወት ነው፤ እርሱ መንግሥተ ሰማያት ነው።
•እርሱ መጀመርያ የሌላው መጀመርያ ነው፣ መጨረሻ የሌላው መጨረሻ ነው፣"አልፋና ኦሜጋ ነው።
ስለዚህም እኛ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች የሆነን በክርስቶስ ከክርስቶስ ለክርስቶስ የሆንን በደም የተገዛን የሕያው የክርስቶስ ልጆች ነን።
@embtee
@embtee
ይላኩልን👉 @yitayal123bot
===≈===≈===≈===≈===≈
ኦርቶዶክሳዊ ክርስቶስን አያውቅም ብለው ለተነሱ ይድረስልን እንላለን ስለ መድሃኒታችንም እንዲህ እንመሰክራለን... ይህን ከተማርንባት ከአንዲቷ ሃይማኖት ከእናት ተዋህዶም አንሸሽም፡፡
@embtee
#ክርስቶስ_ለእኛ_ለኦርቶዶክሳውያን
•እርሱ የእግዚአብሔር በግ ነው፤ እርሱም መሥዋዕት ነው። ዮሐ 1÷29
•እርሱ ስለብዙዎች ኃጢአት የተሠዋ ፌሪዳ ነው፤ እርሱ መስዋዕትን የሚያቀርብ ሊቀ ካህናት ነው፤ መሥዋዕት ተቀባዩም እርሱ ነው። ዕብ 3÷1
•ስለእኛ መከራን የተቀበለ ነው፤ ስለእኛም የራራልን እርሱ ነው፤ 1ኛ„ጴጥ4÷1-2
•እርሱ መሽራ ነው እርሱ ራሱ ሙሽሪትም ነው። (ከእናታችን የነሣው ስጋ ግን አምላክ በመሆኑ ሙሽራ ሆነ፤ በሐዋርያትም እጅ ለእርሱ ታጨን ስለዚህም እሱ ሙሽራ ነው፤ እርሱ ራሱ ሚሽሪት ነው አልን) ሉቃ 5÷34
•እርሱ የሰርጉ ቤት ነው፤ እርሱ እራሱ ሰርግ ቤቱ አሳላፊ ነው። ራእ 9÷15
•እርሱ ገነት ነው፤ እርሱ ራሱ የገነት ዛፍ ነው። ራእ12÷14
•እርሱ ሰማያዊቱ ኢየሩሳሌም ነው፤ እርሱ ራሱ መቅደሳችንና ቅድስተ ቅዱሳናችን ነው።
በውኆች የተመስለ እርሱ ነው፤ እርሱ ራሱእኛ የምንኖርበት ዓለማችን።
•እርሱ ምግባችን ነው፤ እርሱ ራሱ ስለድኅነታችን የሚመግበን መጋቢያችን ነው፤
•እርሱ ሕያው የሆነ ኅብስት ነው፤ እርሱ የሕይወት ውኃችን ነው።
•እርሱ እውነተኛ የወይን ግንድ ነው፤ እርሱ ራሱ የደስታ ወይናችን ነው።
•እርሱ ዕንቊዋችን ነው፤እርሱ ራሱ የመዛግብታችን ነው።
•እርሱ መረባችን ነው፤ እርሱ ራሱ ተዋጊያችን ነው።
•እርሱ የጦር መሳርያችን ነው፤ እርሱ ሁሉን ድል የሚነሳ ነው።
•እርሱ ራሱ ግዝረታችን ነው: እርሱ ራሱ ሰንበታችንና ሕጋችን ነው።
•እርሱ የቅዱሳን ሕብረት ለሆነችሁ ለቤተክርስቲን ራስ ነው፤ እርሱ መልካሙ የስንዴ ቅንጣት ነው።
•እርሱ የወይን እርሻችን ነው፤ እርሻውም ባለቤት እርሱ ነው።
•እርሱ ግርማችን ነው፤ እርሱ እምነታችን ነው።
•እርሱ ሰርጋችን ነው፤ እርሱ የሰርግ ልብሳችን ነው።
•እርሱ የሕይወት መንገዳችን ነው፤ እርሱ በራችን ነው።
•እርሱ የጽድቅ ፀሐያችን ነው፤ እርሱ የነፍሳችን ብርሃን ነው።
•እርሱ ሕይወት ነው፤ እርሱ መንግሥተ ሰማያት ነው።
•እርሱ መጀመርያ የሌላው መጀመርያ ነው፣ መጨረሻ የሌላው መጨረሻ ነው፣"አልፋና ኦሜጋ ነው።
ስለዚህም እኛ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች የሆነን በክርስቶስ ከክርስቶስ ለክርስቶስ የሆንን በደም የተገዛን የሕያው የክርስቶስ ልጆች ነን።
@embtee
@embtee
ይላኩልን👉 @yitayal123bot