ጎልያድን የገደለ #ሐዲስ ዳዊት #ሊቀ_ሰማዕቱ_ቅዱስ_ጊዮርጊስ
#በተኵላና_በእባብ ላይ ትጫማለህ፤ አንበሳውንና ዘንዶውን ትረግጣለህ።
#በእኔ_ተማምኖአልና አስጥለዋለሁ፤ ስሜንም አውቆአልና እጋርደዋለሁ።
#ይጠራኛል እመልስለትማለሁ፥ በመከራውም ጊዜ ከእርሱ ጋራ እሆናለሁ፤አድነዋለሁ አከብረውማለሁ። " #መዝ 90(91)÷13-15
ይህ #የእግዚአብሔር_ቃል ነው ፤ እንግዲህ #እግዚአብሔር_ያከበረውን ማን ያቀልዋል ? #ማንም!
#በተኵላና_በእባብ ላይ ትጫማለህ፤ አንበሳውንና ዘንዶውን ትረግጣለህ።
#በእኔ_ተማምኖአልና አስጥለዋለሁ፤ ስሜንም አውቆአልና እጋርደዋለሁ።
#ይጠራኛል እመልስለትማለሁ፥ በመከራውም ጊዜ ከእርሱ ጋራ እሆናለሁ፤አድነዋለሁ አከብረውማለሁ። " #መዝ 90(91)÷13-15
ይህ #የእግዚአብሔር_ቃል ነው ፤ እንግዲህ #እግዚአብሔር_ያከበረውን ማን ያቀልዋል ? #ማንም!