This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ጊዜውን የዋጀ አዲስ የኢትዮጲያዊው ጻድቅ #የቅዱስ_ተክለ_ሃይማኖት ዝማሬ
#በቅርብ ቀን ይጠብቁን
በዘማሪ #ሳሙኤል ተክሌ
#ተክለ_ሥላሴ ነህ !
________________
#በቅርብ ቀን ይጠብቁን
በዘማሪ #ሳሙኤል ተክሌ
#ተክለ_ሥላሴ ነህ !
________________
Forwarded from Zemari Samuel Tekle Official || ዘማሪ ሳሙኤል ተክሌ
YouTube
NEW MEZMUR ''ተክለ ሥላሴ ነህ'' ዘማሪ ሳሙኤል ተክሌ #teklehaymanot #newmezmur2023 #መዝሙር #24 #ተክለሃይማኖት #ተክልዬ
ይህ የዩቲዩብ ቻናል የእኔ የዘማሪ ሳሙኤል ተክሌ መንፈሳዊ ቻናል ሲሆን በዚህ ቻናል ላይ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ስርዐት፣ ዶግማ እና ቀኖና በጠበቀ መልኩ የምሰራቸውን ያሬዳዊ ዝማሬዎች ወደ እናንተ አደርሳለሁ።
ሰብስክራይብ፣ ላይክና ሼር በማድረግ ቤተሰብ እንድትሆኑ እጋብዛለሁ!!!
" ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን!!!"
This YouTube channel is the spiritual channel…
ሰብስክራይብ፣ ላይክና ሼር በማድረግ ቤተሰብ እንድትሆኑ እጋብዛለሁ!!!
" ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን!!!"
This YouTube channel is the spiritual channel…
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel
"የዓለም ብርሃን ተክለኃይማኖት" - ዲያቆን ዘማሪ ይትዐየን ባዩ | @-betaqene4118
https://youtube.com/watch?v=O5Px0zP8awk&si=VA7HzE6SQeQl5Kc0
https://youtube.com/watch?v=O5Px0zP8awk&si=VA7HzE6SQeQl5Kc0
YouTube
"የዓለም ብርሃን ተክለኃይማኖት" - ዲያቆን ዘማሪ ይትዐየን ባዩ | @-betaqene4118
@-betaqene4118
#የዓለም ብርሃን ተክለኃይማኖት
#ተክለኃይማኖት
#የዓለም ብርሃን
#ዘማሪ_ዲያቆን_ይትዐየን_ባዩ
Ethiopian Orthodox Tewahido song
#Orthodox_Tewahido
#gebreyohannes_gebretsadik
#meskerem_wolde
ቤተ ቅኔ በቅዱስ ራጉኤል መንፈሳዊ መዝሙር ቤት የተሰሩ ስራዋችን ለማቅረብ ህጋዊ መብት ያለው ብቸኛ ቲዩብ ነው::…
#የዓለም ብርሃን ተክለኃይማኖት
#ተክለኃይማኖት
#የዓለም ብርሃን
#ዘማሪ_ዲያቆን_ይትዐየን_ባዩ
Ethiopian Orthodox Tewahido song
#Orthodox_Tewahido
#gebreyohannes_gebretsadik
#meskerem_wolde
ቤተ ቅኔ በቅዱስ ራጉኤል መንፈሳዊ መዝሙር ቤት የተሰሩ ስራዋችን ለማቅረብ ህጋዊ መብት ያለው ብቸኛ ቲዩብ ነው::…
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel
YouTube
🛑 አዲስ ዝማሬ "ተመስገን" | ዘማሪ ዲያቆን ዘለዓለም ታከለ (ዘጎላ) ◈ New Mezmur"Temesgen" D Zelalem Takele Zegola
#newmezmur #orthodox_mezmur #zemari_zelalem #zegola #Temesgen #like #share #subscribe #ተመስገን #temesgen_mezmur#አዲስ_ዓመት #new_year
+ሸክማችሁ የከበደ ወደ እኔ ኑ።+
እመን እንጂ አትፍራ አትሸበር አትጨነቅ! ዛሬ ላይ በኑሮህ ውስጥ ያሉ የህይወት ህዋሳቶች ላይ በሁለት እግርህ አልቆምክም ይሆናል። በዙሪያህ ያሉ ሰዎች የደረሱበትን የስኬት ማማ እየተመለከትህ ነው። የራስህን ስትመለከት ገና አንድ እርምጃ አልተራመድህም ነገር ግን እየለፋህ ነው እየጣርህ ነው በእግዚአብሔር ቤት አገልግሎት ላይ ነህም። ለጸሎት በቆምክ ጊዜ አምላክህን ልፋትህንና አገልግሎትህን ተመልክቶ ለምን ሌሎች ከደረሱበት ቦታ እንዳላደረሰህ አጥብቀህ ትጠይቀዋለህ። ሌሎች ፈጥኖ የደረሰ ላንተ እጅግ የዘገየ እና የራቀ ይመስልሃል በዚህም ትከፋለህ። በሌላ ጎን ዓለም ያለማቋረጥ የምትወነጭፈው ቀስት አድክሞሃል። ዘወትር ከአምላክህ ፊት ለጸሎት ለመቆምም ታክቶሃል። ታዲያ ዘላቂ መፍትሄ ማገኝተ እንዳለብህ ከዚህ ማጥ መውጣት እንዳለብህ ዘወትር ታስባለህ። መፍትሄው ከወዲህ አለልህ፦
፨ አንተ ክርስቲያን ነህ!
ቤተክርስቲያን እናትህ ናት አንተም ቤተክርስቲያን ነህ ፤ ቤተክርስቲያን በደሙ የዋጃት ክርስቶስ በልዕልና እስኪመጣ ድረስ መስቀል ላይ ናት። መስቀል መከራ ነው ክርስቶስ እንደተናገረ “ በኋላዬ ሊመጣ የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ።”ማር8፥34 ስለዚህ በምድር ሳለህ ከአንተ መከራ እንደማይለይ እመን። “በፍም ላይ የሚሄድ፥ እግሮቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?” ምሳሌ 6፥28 እንዲል መጸሐፍ ዓለም ላይ እየኖርህ መከራ ለምን መጣብኝ አትበል ይልቁንስ እንደ ሐዋርያው “ኃይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ።”ፊልጵስዩስ 4፥13 በል እንጂ።
፨ ለሁሉም ጊዜ አለው ታገስ!
“ከሰማይ በታችም ለሆነ ነገር ሁሉ ጊዜ አለው።” መክ 3፥1 እንደተባለ እግዚአብሔር ለሁሉም ነገር መልስ አለው። እስራኤላውያን በባርነት ሳሉ ህግ አልተሰጣቸውም ቢሰጣቸው ኖሮ አይጠብቁትም። በባርነት ያለ ሰው የጌታውን ፈቃድ ከመፈጸም ውጪ የራሱን ፈቃድ መፈጸም አይችልምና። ነገር ግን ከባርነት ከወጡ በኋላ ህግ ተሰጣቸው። እግዚአብሔር ነገሮች ለአንተ መቼ እንደሚያስፈልጉህ ከአንተ በላይ ያውቃል።ነቢዩ እንዲህ አለ “ሰው ዝም ብሎ የእግዚአብሔርን ማዳን ተስፋ ቢያደርግ መልካም ነው።” ሰቆ. 3፥26 አዎ የእርሱን የቸርነት ስራ በነገሮች ተስፋ ሳትቆርጥ የእርሱን ቸርነት ተስፋ በማድረግ በዕምነት ልትጠብቀው ይገባል። ዮሴፍ ወልደ ያዕቆብ ሀብት ሹመት ያገኘው ገና እንደተወለደ አይደለም ፣ 12 ዓመት ደም ይፈሳት የነበረች ሴት ደሟ የቆመው ከ 12 ዓመት በኋላ ነው።
፨ በየጊዜው ወደ እግዚአብሔር ተመልከት!
ብላቴናው ቅዱስ ዳዊት ፍልስጤማዊው ጎልያድን የመሠለ ታላቅ መከራ በፊቱ በተደቀነ ጊዜ ምን አለ 1ኛ ሳሙኤል 17፥43 "ዳዊትም ፍልስጥኤማዊውን አለው፦ አንተ ሰይፍና ጦር ጭሬም ይዘህ ትመጣብኛለህ፤ እኔ ግን ዛሬ በተገዳደርኸው በእስራኤል ጭፍሮች አምላክ ስም በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ስም እመጣብሃለሁ።" አለው። ጎልያድን ሳይሆን እግዚአብሔርን መከራውን ሳይሆን የእስራኤል አምላክን ተመለከተ እርሱም አላሳፈረውም ጎልያድን በትንሿ መሣርያ ወንጭፍ ጥሎ ገደለው። አንተም ፊትህ ያለውን መከራ ፈተና ፣ ጭንቀት ፣ ተስፋ የሚያስቆርጥ ፣ ክፉ ነገር ገለል ችላ አድርገህ ኃያሉን እግዚአብሔር ተመልከት ይሰማህማል ከገጠመህ ችግርም ነፃ አውጥቶ እንደ ዳዊት የንግስና የስኬት ዙፋን ላይ ቀብቶ ያስቀምጥሃል። ከነቢዮ ሚክያስ ጋር እንዲህ በል "እኔ ግን ወደ እግዚአብሔር እመለከታለሁ፥ የመድኃኒቴንም አምላክ ተስፋ አደርጋለሁ፤ አምላኬም ይሰማኛል። ጠላቴ ሆይ፥ ብወድቅ እነሣለሁና፥ በጨለማም ብቀመጥ እግዚአብሔር ብርሃን ይሆንልኛልና በእኔ ላይ ደስ አይበልሽ።ት ሚክ 7፥7-8
፨+፨ ይህንን እያሰብህ በመረዳት እና በማስተዋል አዲሱን ዓመት ተቀበል በጭንቀት እና በድካም ያሳለፍከው አሮጌው አመት ይብቃህ ።ዳግም ታድሰህ ዕድሜ ለንስሃ ዘመን ለፍስሐ የሰጠህን እግዚአብሔርን አመስግን ፨+፨
ቡሩክ መልሳቸው
6/13/2015
አ.አ ኢትዮጵያ
+ሠናይ አዲስ ዓመት+
እመን እንጂ አትፍራ አትሸበር አትጨነቅ! ዛሬ ላይ በኑሮህ ውስጥ ያሉ የህይወት ህዋሳቶች ላይ በሁለት እግርህ አልቆምክም ይሆናል። በዙሪያህ ያሉ ሰዎች የደረሱበትን የስኬት ማማ እየተመለከትህ ነው። የራስህን ስትመለከት ገና አንድ እርምጃ አልተራመድህም ነገር ግን እየለፋህ ነው እየጣርህ ነው በእግዚአብሔር ቤት አገልግሎት ላይ ነህም። ለጸሎት በቆምክ ጊዜ አምላክህን ልፋትህንና አገልግሎትህን ተመልክቶ ለምን ሌሎች ከደረሱበት ቦታ እንዳላደረሰህ አጥብቀህ ትጠይቀዋለህ። ሌሎች ፈጥኖ የደረሰ ላንተ እጅግ የዘገየ እና የራቀ ይመስልሃል በዚህም ትከፋለህ። በሌላ ጎን ዓለም ያለማቋረጥ የምትወነጭፈው ቀስት አድክሞሃል። ዘወትር ከአምላክህ ፊት ለጸሎት ለመቆምም ታክቶሃል። ታዲያ ዘላቂ መፍትሄ ማገኝተ እንዳለብህ ከዚህ ማጥ መውጣት እንዳለብህ ዘወትር ታስባለህ። መፍትሄው ከወዲህ አለልህ፦
፨ አንተ ክርስቲያን ነህ!
ቤተክርስቲያን እናትህ ናት አንተም ቤተክርስቲያን ነህ ፤ ቤተክርስቲያን በደሙ የዋጃት ክርስቶስ በልዕልና እስኪመጣ ድረስ መስቀል ላይ ናት። መስቀል መከራ ነው ክርስቶስ እንደተናገረ “ በኋላዬ ሊመጣ የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ።”ማር8፥34 ስለዚህ በምድር ሳለህ ከአንተ መከራ እንደማይለይ እመን። “በፍም ላይ የሚሄድ፥ እግሮቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?” ምሳሌ 6፥28 እንዲል መጸሐፍ ዓለም ላይ እየኖርህ መከራ ለምን መጣብኝ አትበል ይልቁንስ እንደ ሐዋርያው “ኃይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ።”ፊልጵስዩስ 4፥13 በል እንጂ።
፨ ለሁሉም ጊዜ አለው ታገስ!
“ከሰማይ በታችም ለሆነ ነገር ሁሉ ጊዜ አለው።” መክ 3፥1 እንደተባለ እግዚአብሔር ለሁሉም ነገር መልስ አለው። እስራኤላውያን በባርነት ሳሉ ህግ አልተሰጣቸውም ቢሰጣቸው ኖሮ አይጠብቁትም። በባርነት ያለ ሰው የጌታውን ፈቃድ ከመፈጸም ውጪ የራሱን ፈቃድ መፈጸም አይችልምና። ነገር ግን ከባርነት ከወጡ በኋላ ህግ ተሰጣቸው። እግዚአብሔር ነገሮች ለአንተ መቼ እንደሚያስፈልጉህ ከአንተ በላይ ያውቃል።ነቢዩ እንዲህ አለ “ሰው ዝም ብሎ የእግዚአብሔርን ማዳን ተስፋ ቢያደርግ መልካም ነው።” ሰቆ. 3፥26 አዎ የእርሱን የቸርነት ስራ በነገሮች ተስፋ ሳትቆርጥ የእርሱን ቸርነት ተስፋ በማድረግ በዕምነት ልትጠብቀው ይገባል። ዮሴፍ ወልደ ያዕቆብ ሀብት ሹመት ያገኘው ገና እንደተወለደ አይደለም ፣ 12 ዓመት ደም ይፈሳት የነበረች ሴት ደሟ የቆመው ከ 12 ዓመት በኋላ ነው።
፨ በየጊዜው ወደ እግዚአብሔር ተመልከት!
ብላቴናው ቅዱስ ዳዊት ፍልስጤማዊው ጎልያድን የመሠለ ታላቅ መከራ በፊቱ በተደቀነ ጊዜ ምን አለ 1ኛ ሳሙኤል 17፥43 "ዳዊትም ፍልስጥኤማዊውን አለው፦ አንተ ሰይፍና ጦር ጭሬም ይዘህ ትመጣብኛለህ፤ እኔ ግን ዛሬ በተገዳደርኸው በእስራኤል ጭፍሮች አምላክ ስም በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ስም እመጣብሃለሁ።" አለው። ጎልያድን ሳይሆን እግዚአብሔርን መከራውን ሳይሆን የእስራኤል አምላክን ተመለከተ እርሱም አላሳፈረውም ጎልያድን በትንሿ መሣርያ ወንጭፍ ጥሎ ገደለው። አንተም ፊትህ ያለውን መከራ ፈተና ፣ ጭንቀት ፣ ተስፋ የሚያስቆርጥ ፣ ክፉ ነገር ገለል ችላ አድርገህ ኃያሉን እግዚአብሔር ተመልከት ይሰማህማል ከገጠመህ ችግርም ነፃ አውጥቶ እንደ ዳዊት የንግስና የስኬት ዙፋን ላይ ቀብቶ ያስቀምጥሃል። ከነቢዮ ሚክያስ ጋር እንዲህ በል "እኔ ግን ወደ እግዚአብሔር እመለከታለሁ፥ የመድኃኒቴንም አምላክ ተስፋ አደርጋለሁ፤ አምላኬም ይሰማኛል። ጠላቴ ሆይ፥ ብወድቅ እነሣለሁና፥ በጨለማም ብቀመጥ እግዚአብሔር ብርሃን ይሆንልኛልና በእኔ ላይ ደስ አይበልሽ።ት ሚክ 7፥7-8
፨+፨ ይህንን እያሰብህ በመረዳት እና በማስተዋል አዲሱን ዓመት ተቀበል በጭንቀት እና በድካም ያሳለፍከው አሮጌው አመት ይብቃህ ።ዳግም ታድሰህ ዕድሜ ለንስሃ ዘመን ለፍስሐ የሰጠህን እግዚአብሔርን አመስግን ፨+፨
ቡሩክ መልሳቸው
6/13/2015
አ.አ ኢትዮጵያ
+ሠናይ አዲስ ዓመት+
NEW_MEZMUR_''ተክለ_ሥላሴ_ነህ''_ዘማሪ_ሳሙኤል_ተክሌ_#teklehaymanot_#newmezmu…
<unknown>
🙏ተክለ ሥላሴ ነህ
ግጥም:-ተርቢኖስ ሰብስቤ
ዜማ:-ዘማሪ ሳሙኤል ተክሌ
ተክለ ሥላሴ ነህ ጸድቀህ ያፈራህ
በታላቅ ተጋድሎህ ሀገር ያቀናህ
ትውልድ ይህን አውቆ ስምህን ይጠራል
ተክለ ሃይማኖት[፫] ብሎ ዝክርህን ይዘክራል
አዝ >> >> >>
አባ ሰላማ ሆይ ሰላምህን ስጠን
ጠብን እየጫረ ጠላት አይለያየን
እግዚአብሔርን ተከሎሃል ፍሬ እንድታፈራ
ዛሬም አለምልመን በወንጌል አዝመራ
አዝ >> >> >>
ጻድቃን የበዙለት ሕዝብ ደስ ይለዋል
ሰላምና ፍቅር ተስፋ ይታየዋል
ሲሰለጥኑ ግን እኩያን ኃጥአን
ወገን ተቸግሮ ያጣል መጠለያን
አዝ >> >> >>
ከሥርሽ ተነቅለሽ ነይ በላት ዛፏን
ሰይጣን እያደረ ያሳተባትን
በአምልኮተ ጣዖት ሕዝብህ ጠፍቷልና
በወንጌል ፈልገው በሃይማኖት ፋና
አዝ >> >> >>
ባርከህ እንደቀየርከው ገብረ ዋኅድን
እኛንም ለውጠህ ጳውሎስ አድርገን
ሳዉልነት ይብቃን ልጅህ እንሁን
በምግባር ትሩፋት አንተን እንምሰል
የዘማሪ ሳሙኤል ተክሌ የዩቲዩብ ቻናል👇👇👇
👉Zemari Samuel Tekle Official👈
ሰብስክራይብና ላይክ በማድረግ እንዲሁም ለወዳጅዎ በማጋራት ቤተሰብ እንድንሆን እጋብዛለሁ❤️
ግጥም:-ተርቢኖስ ሰብስቤ
ዜማ:-ዘማሪ ሳሙኤል ተክሌ
ተክለ ሥላሴ ነህ ጸድቀህ ያፈራህ
በታላቅ ተጋድሎህ ሀገር ያቀናህ
ትውልድ ይህን አውቆ ስምህን ይጠራል
ተክለ ሃይማኖት[፫] ብሎ ዝክርህን ይዘክራል
አዝ >> >> >>
አባ ሰላማ ሆይ ሰላምህን ስጠን
ጠብን እየጫረ ጠላት አይለያየን
እግዚአብሔርን ተከሎሃል ፍሬ እንድታፈራ
ዛሬም አለምልመን በወንጌል አዝመራ
አዝ >> >> >>
ጻድቃን የበዙለት ሕዝብ ደስ ይለዋል
ሰላምና ፍቅር ተስፋ ይታየዋል
ሲሰለጥኑ ግን እኩያን ኃጥአን
ወገን ተቸግሮ ያጣል መጠለያን
አዝ >> >> >>
ከሥርሽ ተነቅለሽ ነይ በላት ዛፏን
ሰይጣን እያደረ ያሳተባትን
በአምልኮተ ጣዖት ሕዝብህ ጠፍቷልና
በወንጌል ፈልገው በሃይማኖት ፋና
አዝ >> >> >>
ባርከህ እንደቀየርከው ገብረ ዋኅድን
እኛንም ለውጠህ ጳውሎስ አድርገን
ሳዉልነት ይብቃን ልጅህ እንሁን
በምግባር ትሩፋት አንተን እንምሰል
የዘማሪ ሳሙኤል ተክሌ የዩቲዩብ ቻናል👇👇👇
👉Zemari Samuel Tekle Official👈
ሰብስክራይብና ላይክ በማድረግ እንዲሁም ለወዳጅዎ በማጋራት ቤተሰብ እንድንሆን እጋብዛለሁ❤️