የሰርጉ መርሀ ግብር እንደሚጠናቀቅ አወጀ፤
“.ከቡራትና ክቡራን -የፕሮግራማችን የመጨረሻ ሰአት ላይ ደርሰናል፤ አንድ ፕሮግራም ብቻ ነው የሚቀረን። there is a surprise guest አንድ ልዩ እንግዳ አለን.አንድ እጅግ የምትወዱት ልዩ እንግዳ አለን። ይህ የምንወደው፣ የምናደንቀውና የምናከብረው፣ እንደ አይናችን ብሌን የምንሳሳለት
እንቁ ወጣት አርቲስት በአጋጣሚ የሙሽራችን የገዝሽ አብሮ አደግና ቀዳሚ ሚዜ የልብ ወዳጅ ነው።አርቲስቱ የልብ ወዳጁን ጥሪ አክብሮ ከግማሽ ሰአት በፊት እዚህ ከመሀላችን ተገኝቷል። ይህ የአገራችን ቁጥር አንድ አርቲስት እዚህ መገኘትም ብቻ ሳይሆን ሙሽሮቹንና እንግዶቻቸውን ለማስደሰት ሁለት
የሰርግ ዘፈኖችን ሊያቀርብ ቃል ገብቷል። ሰርፕራይዝ ገስት ስለሆነ አሁን ስሙን አልነግራችሁም። ታውቁታላችሁ”
ከአፍታ በኋላ ልዩ እንግዳው ገና መድረኩን እንደረገጠ ሙሉ ታዳሚው ሆ ብሎ ተነሳ። አንድም ታዳሚ ከወንበሩ ያልተነሳ አልነበረም። ሁሉም ሰው ይህን ተወዳጅ አርቲስት ከበበው።
አስገራሚው ነገር የተፈጠረው ይሄኔ ነው። ሜርሲ የዘፋኙን ማንነት ስታይ ብድግ ብላ ወንበሯን ለቃ የስርግ ዘፈን ወደሚያቀርበው አርቲስት ቬሎዋን እየጎተተች በጥድፊያ ተመመች። ከምኔው ከአርቲስቱ
አጠገብ እንደተገኘች እግዜር ነው የሚውቅም። የሚገርመው አርቲስቱ ሁለቱንም የሰርግ ዘፈኖች ሲያቀርብ ከጎኑ አልተለየችውም ባሏን መፈጠሩንም ረስተዋለች።
በእውነቱ የሙሽራውን በጥልቅ የብቸኝነት፣ የሀዘንና የብስጭት ስሜት ከፉኛ የጨፈግግ ፊት ዞር ብሎ ያየ ማንም አልነበረም። አዳሜ በታዋቂው ዘፋኝ ዙርያ ይራኮታል። ከተቀመጠበት ወንበር ላይ
እንደሚስማር ተቸንክሮ የቀረው ሙሽራው ብቻ ነበር። ሙሽሪት ሜርሲ አርቲስቱ ሁለት የሰርግ ዘፈኖቹን ካቀረቡ በኋላም ወደ ቦታዋ አልተመለሰችም። አብራው የማስታወሻ ፎቶዎችን ለመነሳት
ከካሜራ ማኑ ፊት ተገተረች ሁሉም የሰርጉ ታዳሚ ከአርቲስቱ ጋ የማስታወሻ ፎቶ ለመነሳት ቋምጦ ይጠብቃል። ሙሽሪት ግን እርቲስቱን የሙጥኝ ብላ ቀረች። ሙሽራው ገዝሽ ከመንበሩ ላይ ለብቻው እንደተቀመጠ ተክዟል። በህይወቴ እንደዛ አይነት የእልህና የንዴት፣ የሀፍረት፣ የብስጭትና የበቀል
ስሜትን በአንድ ላይ ያቋረ ኮስታራና ጨፍጋጋ ፊት ተመልክቼ አላውቅም፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍 እና #Share #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
“.ከቡራትና ክቡራን -የፕሮግራማችን የመጨረሻ ሰአት ላይ ደርሰናል፤ አንድ ፕሮግራም ብቻ ነው የሚቀረን። there is a surprise guest አንድ ልዩ እንግዳ አለን.አንድ እጅግ የምትወዱት ልዩ እንግዳ አለን። ይህ የምንወደው፣ የምናደንቀውና የምናከብረው፣ እንደ አይናችን ብሌን የምንሳሳለት
እንቁ ወጣት አርቲስት በአጋጣሚ የሙሽራችን የገዝሽ አብሮ አደግና ቀዳሚ ሚዜ የልብ ወዳጅ ነው።አርቲስቱ የልብ ወዳጁን ጥሪ አክብሮ ከግማሽ ሰአት በፊት እዚህ ከመሀላችን ተገኝቷል። ይህ የአገራችን ቁጥር አንድ አርቲስት እዚህ መገኘትም ብቻ ሳይሆን ሙሽሮቹንና እንግዶቻቸውን ለማስደሰት ሁለት
የሰርግ ዘፈኖችን ሊያቀርብ ቃል ገብቷል። ሰርፕራይዝ ገስት ስለሆነ አሁን ስሙን አልነግራችሁም። ታውቁታላችሁ”
ከአፍታ በኋላ ልዩ እንግዳው ገና መድረኩን እንደረገጠ ሙሉ ታዳሚው ሆ ብሎ ተነሳ። አንድም ታዳሚ ከወንበሩ ያልተነሳ አልነበረም። ሁሉም ሰው ይህን ተወዳጅ አርቲስት ከበበው።
አስገራሚው ነገር የተፈጠረው ይሄኔ ነው። ሜርሲ የዘፋኙን ማንነት ስታይ ብድግ ብላ ወንበሯን ለቃ የስርግ ዘፈን ወደሚያቀርበው አርቲስት ቬሎዋን እየጎተተች በጥድፊያ ተመመች። ከምኔው ከአርቲስቱ
አጠገብ እንደተገኘች እግዜር ነው የሚውቅም። የሚገርመው አርቲስቱ ሁለቱንም የሰርግ ዘፈኖች ሲያቀርብ ከጎኑ አልተለየችውም ባሏን መፈጠሩንም ረስተዋለች።
በእውነቱ የሙሽራውን በጥልቅ የብቸኝነት፣ የሀዘንና የብስጭት ስሜት ከፉኛ የጨፈግግ ፊት ዞር ብሎ ያየ ማንም አልነበረም። አዳሜ በታዋቂው ዘፋኝ ዙርያ ይራኮታል። ከተቀመጠበት ወንበር ላይ
እንደሚስማር ተቸንክሮ የቀረው ሙሽራው ብቻ ነበር። ሙሽሪት ሜርሲ አርቲስቱ ሁለት የሰርግ ዘፈኖቹን ካቀረቡ በኋላም ወደ ቦታዋ አልተመለሰችም። አብራው የማስታወሻ ፎቶዎችን ለመነሳት
ከካሜራ ማኑ ፊት ተገተረች ሁሉም የሰርጉ ታዳሚ ከአርቲስቱ ጋ የማስታወሻ ፎቶ ለመነሳት ቋምጦ ይጠብቃል። ሙሽሪት ግን እርቲስቱን የሙጥኝ ብላ ቀረች። ሙሽራው ገዝሽ ከመንበሩ ላይ ለብቻው እንደተቀመጠ ተክዟል። በህይወቴ እንደዛ አይነት የእልህና የንዴት፣ የሀፍረት፣ የብስጭትና የበቀል
ስሜትን በአንድ ላይ ያቋረ ኮስታራና ጨፍጋጋ ፊት ተመልክቼ አላውቅም፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍 እና #Share #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
❤1👍1
የምቀበል
ሸርሙጣ ስሆን እነሱ ትዳር መስርተው ወልደውና ከብደው የክብር ህይወትን ይመራሉ። በዚያ ቢያቆም ጥሩ ነበር። ዘመዶቼና ጓደኞቼ በሆቴሎች፣ በክለቦችና በሌሎች ስፍራዎች ከነጭ ሴቶች ጋ
ሲያግኙን የማያሳምን ሰበብ ፈጥሮ መዋሸቱ ታከተኝ። አዲሳባ እንደምናስበው ሰፊ አይደለችም፤ ጥቂት የመዝናኛ ስፍራዎች ስላሉ በሄድሽበት ሁሉ የምታውቂያቸውን ሰዎች ማግኘትሽ አይቀርም። አንድ እለት ከአባቴ ባልተናነሰ በድሃ አቅሙ ያሳደገኝ አጎቴ ከጨርጫሳ ጀርመናዊት አሮጊት ጋ ሂልተን የዉሃ
ና ፍል ዉስጥ አገኘኝ። አጎቴ ሀብታም ነጋዴ ሆኗል። እኔም ጀርመናዊቷም በዋና ልብስ ብቻ ዉሀ ዉስጥ እየተንቦራጨቅን ነበር። ያን እለት መሬት ተሰንጥቃ ብትውጠኝ ወይም እዚያው ዉሀ ዉስጥ
ሰምጬ ብቀር ደስተኛ ነበርኩ። አየሽ ሮዚ! በሕይወታችን ደስታ የሚሰጡ የሚመስሉን ነገሮች ፍጹም ደስታ የሚያርቁን ናቸው፤ እኔ ሲኒማራስ በያይነቱና ሽሮ በልቼ ስውል የነበረኝ ደስታ ከኡስማን ያን ሁሉ ዶላር እያፈስኩ ከማገኘው ደስታ የበለጠ ነበረ። ፈጣሪ በማይወደው ስራ ዉስጥ እስካለሽ ድረስ
ህሊናሽ እንደመርፌ እየወጋ ሰላምሸን ይነሳሻል…”
ድንገት የኤርሚን ፊት ትካዜ ወረሰው፤ ለአፍታ በመካከላችን ዝምታ ሰፈነ። ዝምታውን መስበር ፈለግኩና አፌ ያመጣልኝን ጥያቄ ጠየቅኩት፤
"አጎትህ ሲያገኙህ ግን ምን አሉህ?"
ኤርሚ ባልጠበኩት ሁኔታ በቁጣ አፈጠጠብኝ፤
“ቆይ እኔ የምለው ሮዝ፤ ለምንድነው ጥያቄ የምታበዢብኝ?የሕይወቴን ሲሶ ከሴት ጋር ነው ያሳለፍኩት ያንቺን ያህል የምትጠይቅ ሴት አላየሁም።በፈጠረሽ ጥያቄ አታብዥብኝ ጥያቄ አልወድም በተጠየቁ ቁጥር ለፍረድ የቀረብኩ ይመስለኛል ህሊናዬ የሚጠይቀኝ አንሶ ደግሞ አንቺ..."
ክው ብዬ ቀረሁ። በሰላም እያወራኝ ድንገት ሲቆጣኝ ቀልቤን ገፈፈው፡፡ በሌላ እንዳይጠረጥረኝ ብዬ ዝምታን መረጥኩ፡ከአፍታ በኋላ የጨዋታ ርእሱን ቀየርከት። በራሱ ጊዜ ካላወራ ምንም ጥያቄ ላለማንሳት ወሰንኩ።ከብዙ ዚጠጥና ጨዋታዎች በኋላ ጥቂት የመቆስቆሻ ሀሳብ ሳቀርብለት ሳያስበው ምክንያቱን መናገር ጀመረ።
“በየሆቴሉ፣በየክለቡናበየመዝናኛስፍራው ከነጮቹ ጋ ሆኜ የማገኘው የቅርብ ሰው ሲበዛብኝ ከአዲሳባ ርቄ መሄድ እንዳለብኝ ተሰማኝ። ከቱሪስቶቹ ጋ ሆኜ የማገኛቸው ጓደኞቼና ዘመዶቼ ሁሉ ስራዬን የሚያውቁብኝ እየመሰለኝ በሀፍረት ልቀውስ ደረስኩ። ከፈረንጆቹ ጋ በመንገድ ላይ ስሄድ ለደቂቃዎች
የሚያፈጥብኝ ሁሉ ሸርሙጣነቴን ጠንቅቆ የሚያውቅ ያህል ተሰማኝ። በጣም ተጠራጣሪ ሆንኩ።
አዲሳባ መኖር የጀመሩት 2ቱ ታናናሽ እህቶቼ ስራዬን ሲያውቁ የሚሰማቸውን አስቤ ተረበሽኩ፣እንቅልፍ አጣሁ። ማንም የማያውቀኝ ሩቅ አገር መሄድ እንዳለብኝ ወሰንኩ። በዚህ መብሰልሰል መሀል ነበር ኑኑሻ ወደ አእምሮዬ የመጣቸው። ዱባይ አብረን እንድንኖር ብዙ ጊዜ ትወተውተኝ ነበር። ኑኑሻ በጣም እንደምትወደኝ አውቃለሁ፥ ሮዝ ሙች! በጣም ነው የምታፈቅረኝ። ከሷ ጋ የነበረኝን ግንኙነት
አለመቁረጤ ጠቀመኝ። ከዚያ ሁሉ ጊዜ በኋላ ደውዬ ሳገኛት ፊትዋን አላዞረችብኝም። የሌት ተቀን ሀሳቤ በተገኘው አጋጣሚ አዲሳባና ኢትዮጲያን መልቀቅ ነበር። ተሳካልኝ፤ ከዚያም በየሰከንዱ ህሊናዬን ክፉኛ ከሚቀጠቅጠኝና ቀና ብዬ እንዳልሄድ ካደረገኝ ቆሻሻ ህይወት ወጣሁ፤ አሁን የኑኑሻን ንግድ በበላይነት የማስተዳድር የቢዝነስ ሰው ሆኛለሁ…” ካለኝ በኋላ በረዥሙ ተነፈሰ። ዝም ተባባልን።
“..ይቅርታ ግን እሺ፤ሮዝ
“ለምኑ?”
ቅድም ሳላስበው ጮህኩብሽ መሰለኝ?”
💫ይቀጥላል💫
Like 👍 እና #Share #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
ሸርሙጣ ስሆን እነሱ ትዳር መስርተው ወልደውና ከብደው የክብር ህይወትን ይመራሉ። በዚያ ቢያቆም ጥሩ ነበር። ዘመዶቼና ጓደኞቼ በሆቴሎች፣ በክለቦችና በሌሎች ስፍራዎች ከነጭ ሴቶች ጋ
ሲያግኙን የማያሳምን ሰበብ ፈጥሮ መዋሸቱ ታከተኝ። አዲሳባ እንደምናስበው ሰፊ አይደለችም፤ ጥቂት የመዝናኛ ስፍራዎች ስላሉ በሄድሽበት ሁሉ የምታውቂያቸውን ሰዎች ማግኘትሽ አይቀርም። አንድ እለት ከአባቴ ባልተናነሰ በድሃ አቅሙ ያሳደገኝ አጎቴ ከጨርጫሳ ጀርመናዊት አሮጊት ጋ ሂልተን የዉሃ
ና ፍል ዉስጥ አገኘኝ። አጎቴ ሀብታም ነጋዴ ሆኗል። እኔም ጀርመናዊቷም በዋና ልብስ ብቻ ዉሀ ዉስጥ እየተንቦራጨቅን ነበር። ያን እለት መሬት ተሰንጥቃ ብትውጠኝ ወይም እዚያው ዉሀ ዉስጥ
ሰምጬ ብቀር ደስተኛ ነበርኩ። አየሽ ሮዚ! በሕይወታችን ደስታ የሚሰጡ የሚመስሉን ነገሮች ፍጹም ደስታ የሚያርቁን ናቸው፤ እኔ ሲኒማራስ በያይነቱና ሽሮ በልቼ ስውል የነበረኝ ደስታ ከኡስማን ያን ሁሉ ዶላር እያፈስኩ ከማገኘው ደስታ የበለጠ ነበረ። ፈጣሪ በማይወደው ስራ ዉስጥ እስካለሽ ድረስ
ህሊናሽ እንደመርፌ እየወጋ ሰላምሸን ይነሳሻል…”
ድንገት የኤርሚን ፊት ትካዜ ወረሰው፤ ለአፍታ በመካከላችን ዝምታ ሰፈነ። ዝምታውን መስበር ፈለግኩና አፌ ያመጣልኝን ጥያቄ ጠየቅኩት፤
"አጎትህ ሲያገኙህ ግን ምን አሉህ?"
ኤርሚ ባልጠበኩት ሁኔታ በቁጣ አፈጠጠብኝ፤
“ቆይ እኔ የምለው ሮዝ፤ ለምንድነው ጥያቄ የምታበዢብኝ?የሕይወቴን ሲሶ ከሴት ጋር ነው ያሳለፍኩት ያንቺን ያህል የምትጠይቅ ሴት አላየሁም።በፈጠረሽ ጥያቄ አታብዥብኝ ጥያቄ አልወድም በተጠየቁ ቁጥር ለፍረድ የቀረብኩ ይመስለኛል ህሊናዬ የሚጠይቀኝ አንሶ ደግሞ አንቺ..."
ክው ብዬ ቀረሁ። በሰላም እያወራኝ ድንገት ሲቆጣኝ ቀልቤን ገፈፈው፡፡ በሌላ እንዳይጠረጥረኝ ብዬ ዝምታን መረጥኩ፡ከአፍታ በኋላ የጨዋታ ርእሱን ቀየርከት። በራሱ ጊዜ ካላወራ ምንም ጥያቄ ላለማንሳት ወሰንኩ።ከብዙ ዚጠጥና ጨዋታዎች በኋላ ጥቂት የመቆስቆሻ ሀሳብ ሳቀርብለት ሳያስበው ምክንያቱን መናገር ጀመረ።
“በየሆቴሉ፣በየክለቡናበየመዝናኛስፍራው ከነጮቹ ጋ ሆኜ የማገኘው የቅርብ ሰው ሲበዛብኝ ከአዲሳባ ርቄ መሄድ እንዳለብኝ ተሰማኝ። ከቱሪስቶቹ ጋ ሆኜ የማገኛቸው ጓደኞቼና ዘመዶቼ ሁሉ ስራዬን የሚያውቁብኝ እየመሰለኝ በሀፍረት ልቀውስ ደረስኩ። ከፈረንጆቹ ጋ በመንገድ ላይ ስሄድ ለደቂቃዎች
የሚያፈጥብኝ ሁሉ ሸርሙጣነቴን ጠንቅቆ የሚያውቅ ያህል ተሰማኝ። በጣም ተጠራጣሪ ሆንኩ።
አዲሳባ መኖር የጀመሩት 2ቱ ታናናሽ እህቶቼ ስራዬን ሲያውቁ የሚሰማቸውን አስቤ ተረበሽኩ፣እንቅልፍ አጣሁ። ማንም የማያውቀኝ ሩቅ አገር መሄድ እንዳለብኝ ወሰንኩ። በዚህ መብሰልሰል መሀል ነበር ኑኑሻ ወደ አእምሮዬ የመጣቸው። ዱባይ አብረን እንድንኖር ብዙ ጊዜ ትወተውተኝ ነበር። ኑኑሻ በጣም እንደምትወደኝ አውቃለሁ፥ ሮዝ ሙች! በጣም ነው የምታፈቅረኝ። ከሷ ጋ የነበረኝን ግንኙነት
አለመቁረጤ ጠቀመኝ። ከዚያ ሁሉ ጊዜ በኋላ ደውዬ ሳገኛት ፊትዋን አላዞረችብኝም። የሌት ተቀን ሀሳቤ በተገኘው አጋጣሚ አዲሳባና ኢትዮጲያን መልቀቅ ነበር። ተሳካልኝ፤ ከዚያም በየሰከንዱ ህሊናዬን ክፉኛ ከሚቀጠቅጠኝና ቀና ብዬ እንዳልሄድ ካደረገኝ ቆሻሻ ህይወት ወጣሁ፤ አሁን የኑኑሻን ንግድ በበላይነት የማስተዳድር የቢዝነስ ሰው ሆኛለሁ…” ካለኝ በኋላ በረዥሙ ተነፈሰ። ዝም ተባባልን።
“..ይቅርታ ግን እሺ፤ሮዝ
“ለምኑ?”
ቅድም ሳላስበው ጮህኩብሽ መሰለኝ?”
💫ይቀጥላል💫
Like 👍 እና #Share #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍2❤1
ሸት
ጥገኝነት ያገኙ ነበር። አሁን ግን ያ ቀርቷል። ማኅበራቸው ነው የሚመሰክርላቸው። እና እሌኒ መኪናው የተሰጣት ከዚህ ማኅበር ነው። የመኪናዋ ቀለም ራሱ የቀስተደመና አይነት ናት። ለቡሽቲዎቹ ወንዶችን አማልላ በየቀኑ
እንድታመጣላቸው ይቺን መኪና አውሰዋታል። ለአገልግሎቷ ወፈር ያለ ክፍያ እንደሚፈጽሙላት
መረጃ አግኝተናል ነው ያለኝ ሀገዞም..."
እነኑ ደግሞ በየቀኑ የሚያገኟቸውን ወንዶች በአልኮል እስክረውና በመጠጥ ውስጥ የእንቅልፍ ኪኒን
መሲ እውነቷን ሳይሆን አይቀርም፡፡ የጠቀሰቸወም ክለብ ዉስጥ ሰዶሞች እንደሚበዙ አውቃለሁ።እነሱ ደሞ በየቀኑ የሚያገኟቸውን ወንዶች በአልኮል አስክረውና በመጠጥ ውስጥ የእንቅልፍ ኪኒን ጨምረው በማደንዘዝ ብዙ ወንድ ማጥመድ አይችሉም። ሁል ጊዜ በዚህ መንገድ የሚወስዷቸውን ሰለባዎች አያገኙም።እሌኒ ግን በሴትነቷ ተጠቅማና አማልላ በየቀኑ እነሱ ካሉበት ቤት ድረስ ለዚህ ተግባር በሰጧት መኪና ታቀርብላቸዋለች። መሲ እንደምትለው እሌኒ መኪና ይዛ ሲያዩ ወንዶች
በፍጹም አይጠረጥሯትም። ወንድ የጠማት ሀብታም ሴት ትመስላቸውና ሰተት ብለው ይገቡላታል። ይህንን በመረዳት ነው ቡሽቲዎቹ መኪና በሚስጢር ማሀበራቸው ስም ገዝተው በውሰት የሰጧት።
እሌኒን አምርሬ ጠላኋት። የሆነ ወቅት ላይ ከዚህች የሰይጣን ቁራጭ ጋር አብሬ መስራቴን ሳስብ ዘገነነችኝ። ሰው ሲባል ግን እንዴት አይነት ጨካኝ ፍጡር እንደሆነ….አሁን እሌኒ እዚህ ሁሉ ልቦለድ የሚመስል ወንጀል ውስጥ ትገባለች ብሎ ማን ያምናል?
መሲን ጠየኳት።ቆይ ግን ባልሽ ሀገዞም ይህን ሁሉ እያወቀ ለምንድን ነው እርምጃ የማይወስድባት?
“ሮዝ! እኔም ጠይቄው ነበር፤ ምን እንዳለኝ ታውቂያለሽ? መጀመርያ ሳቀብኝና…የዋህ ስለሆንሽ እኮ
ነው የምወድሽ ብሎ ከንፈሬን ከነከሰኝ በኋላ «ወንጀል ክትትል ዉስጥ አንድን ተጠርጣሪ አንድ ወንጀል ስለፈፀመ ብቻ ተንደርድሮ መያዝ ብዙ ዱካዎችን እንደማጥፋት ይቆጠራል እንደምታስቢውም ቀላል አደለም እዚህ ድርጅት ውስጥ ከተራ ሰው ጀምሮ ትላልቅ ባለስልጣናት አጅ አለበት በየቲቪው በከረባት ታንቆ የምናየው ባለስልጣን የማታ ማታ መዳርያቸው ነው አንድም ቡሽቲነትን ከሚያስፋፉት ሰዎች እነሱ በዋነኝነት ይጠቀሳሉ እንጂማ እሌኒን ገና ድሮ ከሁለቱ ከፖሊሶች ጋር የምትፈጽመውን ወንጀል እንደደረስንበት በቁጥጥር ስር አውለናት ቢሆን ኖሮ
ከሰዶማዊያኑ ጋር ስለነበራት ግንኙነት ምንም ማወቅ አንችልም ነበር። አሁንም በሷ ላይ ለጥቂት ወራት ክትትሉ ይቀጥላል። ጊዜው ሲደርስ እሌኒም፣ ሁለቱ ፖሊሶችም፣ የምታገለግላቸው ሰዶማውያኑም ከነማኅበራቸው ተለቃቅመው እስር ቤት ይገባሉ፤ ባለቀስተደመናዋ ቶዮታ ቪትዝም ለመንግስት ገቢ ትደረጋለች።››
💫ይቀጥላል💫
Like 👍 እና #Share #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
ጥገኝነት ያገኙ ነበር። አሁን ግን ያ ቀርቷል። ማኅበራቸው ነው የሚመሰክርላቸው። እና እሌኒ መኪናው የተሰጣት ከዚህ ማኅበር ነው። የመኪናዋ ቀለም ራሱ የቀስተደመና አይነት ናት። ለቡሽቲዎቹ ወንዶችን አማልላ በየቀኑ
እንድታመጣላቸው ይቺን መኪና አውሰዋታል። ለአገልግሎቷ ወፈር ያለ ክፍያ እንደሚፈጽሙላት
መረጃ አግኝተናል ነው ያለኝ ሀገዞም..."
እነኑ ደግሞ በየቀኑ የሚያገኟቸውን ወንዶች በአልኮል እስክረውና በመጠጥ ውስጥ የእንቅልፍ ኪኒን
መሲ እውነቷን ሳይሆን አይቀርም፡፡ የጠቀሰቸወም ክለብ ዉስጥ ሰዶሞች እንደሚበዙ አውቃለሁ።እነሱ ደሞ በየቀኑ የሚያገኟቸውን ወንዶች በአልኮል አስክረውና በመጠጥ ውስጥ የእንቅልፍ ኪኒን ጨምረው በማደንዘዝ ብዙ ወንድ ማጥመድ አይችሉም። ሁል ጊዜ በዚህ መንገድ የሚወስዷቸውን ሰለባዎች አያገኙም።እሌኒ ግን በሴትነቷ ተጠቅማና አማልላ በየቀኑ እነሱ ካሉበት ቤት ድረስ ለዚህ ተግባር በሰጧት መኪና ታቀርብላቸዋለች። መሲ እንደምትለው እሌኒ መኪና ይዛ ሲያዩ ወንዶች
በፍጹም አይጠረጥሯትም። ወንድ የጠማት ሀብታም ሴት ትመስላቸውና ሰተት ብለው ይገቡላታል። ይህንን በመረዳት ነው ቡሽቲዎቹ መኪና በሚስጢር ማሀበራቸው ስም ገዝተው በውሰት የሰጧት።
እሌኒን አምርሬ ጠላኋት። የሆነ ወቅት ላይ ከዚህች የሰይጣን ቁራጭ ጋር አብሬ መስራቴን ሳስብ ዘገነነችኝ። ሰው ሲባል ግን እንዴት አይነት ጨካኝ ፍጡር እንደሆነ….አሁን እሌኒ እዚህ ሁሉ ልቦለድ የሚመስል ወንጀል ውስጥ ትገባለች ብሎ ማን ያምናል?
መሲን ጠየኳት።ቆይ ግን ባልሽ ሀገዞም ይህን ሁሉ እያወቀ ለምንድን ነው እርምጃ የማይወስድባት?
“ሮዝ! እኔም ጠይቄው ነበር፤ ምን እንዳለኝ ታውቂያለሽ? መጀመርያ ሳቀብኝና…የዋህ ስለሆንሽ እኮ
ነው የምወድሽ ብሎ ከንፈሬን ከነከሰኝ በኋላ «ወንጀል ክትትል ዉስጥ አንድን ተጠርጣሪ አንድ ወንጀል ስለፈፀመ ብቻ ተንደርድሮ መያዝ ብዙ ዱካዎችን እንደማጥፋት ይቆጠራል እንደምታስቢውም ቀላል አደለም እዚህ ድርጅት ውስጥ ከተራ ሰው ጀምሮ ትላልቅ ባለስልጣናት አጅ አለበት በየቲቪው በከረባት ታንቆ የምናየው ባለስልጣን የማታ ማታ መዳርያቸው ነው አንድም ቡሽቲነትን ከሚያስፋፉት ሰዎች እነሱ በዋነኝነት ይጠቀሳሉ እንጂማ እሌኒን ገና ድሮ ከሁለቱ ከፖሊሶች ጋር የምትፈጽመውን ወንጀል እንደደረስንበት በቁጥጥር ስር አውለናት ቢሆን ኖሮ
ከሰዶማዊያኑ ጋር ስለነበራት ግንኙነት ምንም ማወቅ አንችልም ነበር። አሁንም በሷ ላይ ለጥቂት ወራት ክትትሉ ይቀጥላል። ጊዜው ሲደርስ እሌኒም፣ ሁለቱ ፖሊሶችም፣ የምታገለግላቸው ሰዶማውያኑም ከነማኅበራቸው ተለቃቅመው እስር ቤት ይገባሉ፤ ባለቀስተደመናዋ ቶዮታ ቪትዝም ለመንግስት ገቢ ትደረጋለች።››
💫ይቀጥላል💫
Like 👍 እና #Share #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍4❤1
ወፈፌ ይመስል ነበር።በየተራ አፈጠጠብን፤
“እስቲ ንገሩኝ! እዚህ ሰፈር ውስጥ ምን አይነት ድግምት ነው የተደረገብኝ? ሺ ጊዜ ሰፈሩን በድጋሚ ላለመርገጥ ምዬ ብገዘትም አክለፍልፎ የሚያመጣኝ አዚም አለ። ምንድነው ያረጋቸሁብኝ? ምን
አይነት አፍዝ አደንግዝ ነው የነሰነሳችሁብኝ? ብሌን ምንም ሳትደብቂ ንገሪኝ የምትለማመኚው ቃል።
፣ ጠንቋይ ፣ ሼክ ወይም ቆሪጥ በኔ ላይ ምን እንድታደርጊ ነው ያዘዘሽ? ያው ባንቺ ቤት ስንት ዘመኔ ሌሎች የሰፈሩ ቡና ቤቶችና ፐቦች ጋ ቆይቼ አንቺ ቤት ነው ሁሌም የማሳርገው። ያንቺን ቤት ሳልሳለም ይህን ኩሻንኩሽ ሰፈር የተለየሁበት ጊዜ የለም። ይህን አንቺም አሳምረሽ ታውቂዋለሽ ስለዚህ የዚህ ሰፈር ሴቶች በኔ ላይ ምን እንዳደረጋችሁብን ሳትደብቂ ንገሪኝ ብሌን አንቺን ነው የማናግርሽ"
የሆነ ማይም ቲያትር የሚሰራ መሰለኝ። ፍቅሮቭስኪ አመልካች ጣቱን ብሌን ላይ ቀስሮ ረዘም ላለ ቅፅበት አፈጠጠባት።ብሌን አልፈራችውም ።እንዲህ እያማረረ ይህው ስንት አመቱ።ችላ ግን አላለችውም።ልታረጋጋው ሞከረች፣
“ምነው ፍቅሮቭስኪ….ምን ሆንክብኝ…ኧረ እኔ ካልካቸው ቦታዎች አንዱም ጋ ሄጄ አላውቅም፤ወላዲት አምላክን እኔ እንዲህ አይነት ልማድ የለኝም"
-ፍቅሮሽስኪ አሁንም እይኖቹን ከብሌን ላይ አልነቀለም፤
“ቀጣፊ ሸርሙጣ ነሽ፤ በመጀመሪያ አላመንኩትም እንጂ ሰናይ ሁሌም ቤትሸን ምሸት ላይ ልትከፍቺ ስትይ አዶ ከርቤ እንደምታጨሺና አውሊያሽን እንደምትለማመኚ ብዙ ጊዜ ነግሮኛል። እሱም በስንት ጸበል ነው ከዚህ ስፈር የተነቀለው።እምቢ አልኩት እንጂ ጻድቃኔ ማርያም አብሬው ጸበል እንድጠመቅ በተደጋጋሚ ወትውቶኝ ነበር።”
ፍቅሮቭስኪ እንደገና ባለጌው ወንበር ላይ ተቀምጦ ባንኮኒውን በቡጢው መድቃት ጀመረ፤ አይፎኑን በንዴት ወርውሮ ከአንዱ ግድግዳ ጋር አላተመው፤ ፊቱን በድጋሚ ወደኛ አዞረ። ደም ስሮቹ በቀይ ፊቱ ላይ ተገታትረው
በጉልህ ይታያሉ፤ይህን ጊዜ ሶስታችንም በድንጋጤ ደርቀን ቀረን።
"ወይዘሪት ብሌን! እያወቅሽ አትደብቂኝ፣ ይሄ ድግምታምና መተተኛ ሰፈር ምን አድርጎብኝ ነው ለዘመናት የሰፈሩ ቋሚ እስረኛ ያደረገኝ?! የቢዝነስ አጋሮቼ አርብና ቅዳሜን ሸራተን በጋዝላይት፣
በዱባይና በባንኮክ እየተዝናናን እንድናሳልፍ ለዘመናት በየሳምንቱ ሲወተውቱኝ አንድም ጊዜ እንኳን
ግብዣቸውን ሳልቀበል እዚህ ሰፈር ኩሽና በሚያካክሉ ቤቶች እንድልከሰከስ የሚያደርገኝ ድግምት ምንድን ነው? ብሌን ምንም ቢሆን የዘመናት ደምበኛሽ ነኝ፤ በፈጠረሽ ሚስጥሩን ንገሪኝ!”
ፍቅሮቭስኪ ከተቀመጠበት የባለጌ ወንበር ላይ ተነሳ፤ ሊረጋጋና ሊሰክን አልቻለም፤ ጥቂት የመቶ ብር
ኖቶችን ከቆጠረ በኋላ ባንኮኒው ላይ ወረወረ። ፊቱን ወደ ብሌን መለሰ፤
ብሌን ካንቺ ጋ እኮ ነው የማወራው ለምን እትመልሺልኝም? አልቀየምሽም እውነቱን ብቻ ንገሪኝ ይሄ ሰፈሩን ለመጨረሻ ጊዜ የምረግጥበት ሌሊት ነው። ከነገ ጀምሮ እንደ ሰናይ ለተወሰኑ ቀናት ጸበል
ለመግባት ቁርጥ ውሳኔ ወስኛለሁ። ስለዚህ አትፍሪ በግልጽ የምታውቂውን ንገሪኝ! ለምንድነው የዚህ ሰፈር ባርያና ምርኮኛ የሆንኩት? የትኛው ደብተራ ጋ ነው ያስደገማችሁብኝ? አርብ፣ ቅዳሜና
እሁድ ቤቴን፤ ሚስቴንና ልጆቼን እንድጠላና ከቤት ጥፋ ጥፋ የሚል ምን አይነት መስተባርር ነው ያረጋችሁብኝ? የትኛው ደብተራ ጋ ሄዳችሁስ ነው ለዘመናት ከዚህ ስፈር ጋ በፍቅር እንድወድቅ ያደረገ ማስተፋቅር ያሰራችሁብኝ? የቀራችሁ እኔን በድግምት ማሳበድ ብቻ ነው፡፡ ምኔ ሞኝ ነው!መስተአድርት አሰርታችሁ ሳታሳብዱኝ ነገ ጸበል እገባለሁ። መጥኔ ለናንተ! እኔስ በቃኝ…በቃኝ አልኩ።
ፍቅርቭስኪ ኮቱንና አይፎኑን ጥሎ ውጪ ወዳቆማት ቡናማ ፕራዶ መኪናው አመራ። ብሌን ኮቱንና ስልኩን ይዛ ወደ መኪናው ሄደች። ከአፍታ በኋላ ስጥታው ተመለሰች።
ብሴን በየተራ ተመልክታን ፈገግታውን ብልጭ አደረገች፤
“ፍቅሮቭስኪ በውሳኔው ከጸና ቺቺንያዊ የከብር ዜግነቱን በነገው እለት እንገፈዋለን።" በረዥሙ ሳቀች።
“በቃ ቤቱን ዘጋግተን ወደኔ ቤት እንሂድ። ጉዞ ወደ ብሌን ኮንዶሚኒየም ዳይ ዳይ….” በድጋሚ ሳቀች እኔ ግን ድንጋጤው አለቀቀኝም ነበር።
ሮዚ ደሞ፤ ፍቅሮቭስኪው ታውቂው የለ? ሁልጊዜም እንደዛተ ነው እኮ ሙዳችንን ሰለበው አይደል ይሄ ሰላቢ…ኑ ባካችሁ ቤት ሄደን የሆድ የሆዳችንን እንጫወት…"
ብሌን በራሷ ንግግር ፐቧ እስክትነቃነቅ በሳቅ አስካካች።ፍቅሮቭስኪ በተናገራት ነገር ዉስጥ ዉስጡን ተብከንከናለች ማለት ነው። የንዴት ሳቅ እንደሆነ ያስታውቅባት ነበር።
💫ይቀጥላል💫
Like 👍 እና #Share #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
“እስቲ ንገሩኝ! እዚህ ሰፈር ውስጥ ምን አይነት ድግምት ነው የተደረገብኝ? ሺ ጊዜ ሰፈሩን በድጋሚ ላለመርገጥ ምዬ ብገዘትም አክለፍልፎ የሚያመጣኝ አዚም አለ። ምንድነው ያረጋቸሁብኝ? ምን
አይነት አፍዝ አደንግዝ ነው የነሰነሳችሁብኝ? ብሌን ምንም ሳትደብቂ ንገሪኝ የምትለማመኚው ቃል።
፣ ጠንቋይ ፣ ሼክ ወይም ቆሪጥ በኔ ላይ ምን እንድታደርጊ ነው ያዘዘሽ? ያው ባንቺ ቤት ስንት ዘመኔ ሌሎች የሰፈሩ ቡና ቤቶችና ፐቦች ጋ ቆይቼ አንቺ ቤት ነው ሁሌም የማሳርገው። ያንቺን ቤት ሳልሳለም ይህን ኩሻንኩሽ ሰፈር የተለየሁበት ጊዜ የለም። ይህን አንቺም አሳምረሽ ታውቂዋለሽ ስለዚህ የዚህ ሰፈር ሴቶች በኔ ላይ ምን እንዳደረጋችሁብን ሳትደብቂ ንገሪኝ ብሌን አንቺን ነው የማናግርሽ"
የሆነ ማይም ቲያትር የሚሰራ መሰለኝ። ፍቅሮቭስኪ አመልካች ጣቱን ብሌን ላይ ቀስሮ ረዘም ላለ ቅፅበት አፈጠጠባት።ብሌን አልፈራችውም ።እንዲህ እያማረረ ይህው ስንት አመቱ።ችላ ግን አላለችውም።ልታረጋጋው ሞከረች፣
“ምነው ፍቅሮቭስኪ….ምን ሆንክብኝ…ኧረ እኔ ካልካቸው ቦታዎች አንዱም ጋ ሄጄ አላውቅም፤ወላዲት አምላክን እኔ እንዲህ አይነት ልማድ የለኝም"
-ፍቅሮሽስኪ አሁንም እይኖቹን ከብሌን ላይ አልነቀለም፤
“ቀጣፊ ሸርሙጣ ነሽ፤ በመጀመሪያ አላመንኩትም እንጂ ሰናይ ሁሌም ቤትሸን ምሸት ላይ ልትከፍቺ ስትይ አዶ ከርቤ እንደምታጨሺና አውሊያሽን እንደምትለማመኚ ብዙ ጊዜ ነግሮኛል። እሱም በስንት ጸበል ነው ከዚህ ስፈር የተነቀለው።እምቢ አልኩት እንጂ ጻድቃኔ ማርያም አብሬው ጸበል እንድጠመቅ በተደጋጋሚ ወትውቶኝ ነበር።”
ፍቅሮቭስኪ እንደገና ባለጌው ወንበር ላይ ተቀምጦ ባንኮኒውን በቡጢው መድቃት ጀመረ፤ አይፎኑን በንዴት ወርውሮ ከአንዱ ግድግዳ ጋር አላተመው፤ ፊቱን በድጋሚ ወደኛ አዞረ። ደም ስሮቹ በቀይ ፊቱ ላይ ተገታትረው
በጉልህ ይታያሉ፤ይህን ጊዜ ሶስታችንም በድንጋጤ ደርቀን ቀረን።
"ወይዘሪት ብሌን! እያወቅሽ አትደብቂኝ፣ ይሄ ድግምታምና መተተኛ ሰፈር ምን አድርጎብኝ ነው ለዘመናት የሰፈሩ ቋሚ እስረኛ ያደረገኝ?! የቢዝነስ አጋሮቼ አርብና ቅዳሜን ሸራተን በጋዝላይት፣
በዱባይና በባንኮክ እየተዝናናን እንድናሳልፍ ለዘመናት በየሳምንቱ ሲወተውቱኝ አንድም ጊዜ እንኳን
ግብዣቸውን ሳልቀበል እዚህ ሰፈር ኩሽና በሚያካክሉ ቤቶች እንድልከሰከስ የሚያደርገኝ ድግምት ምንድን ነው? ብሌን ምንም ቢሆን የዘመናት ደምበኛሽ ነኝ፤ በፈጠረሽ ሚስጥሩን ንገሪኝ!”
ፍቅሮቭስኪ ከተቀመጠበት የባለጌ ወንበር ላይ ተነሳ፤ ሊረጋጋና ሊሰክን አልቻለም፤ ጥቂት የመቶ ብር
ኖቶችን ከቆጠረ በኋላ ባንኮኒው ላይ ወረወረ። ፊቱን ወደ ብሌን መለሰ፤
ብሌን ካንቺ ጋ እኮ ነው የማወራው ለምን እትመልሺልኝም? አልቀየምሽም እውነቱን ብቻ ንገሪኝ ይሄ ሰፈሩን ለመጨረሻ ጊዜ የምረግጥበት ሌሊት ነው። ከነገ ጀምሮ እንደ ሰናይ ለተወሰኑ ቀናት ጸበል
ለመግባት ቁርጥ ውሳኔ ወስኛለሁ። ስለዚህ አትፍሪ በግልጽ የምታውቂውን ንገሪኝ! ለምንድነው የዚህ ሰፈር ባርያና ምርኮኛ የሆንኩት? የትኛው ደብተራ ጋ ነው ያስደገማችሁብኝ? አርብ፣ ቅዳሜና
እሁድ ቤቴን፤ ሚስቴንና ልጆቼን እንድጠላና ከቤት ጥፋ ጥፋ የሚል ምን አይነት መስተባርር ነው ያረጋችሁብኝ? የትኛው ደብተራ ጋ ሄዳችሁስ ነው ለዘመናት ከዚህ ስፈር ጋ በፍቅር እንድወድቅ ያደረገ ማስተፋቅር ያሰራችሁብኝ? የቀራችሁ እኔን በድግምት ማሳበድ ብቻ ነው፡፡ ምኔ ሞኝ ነው!መስተአድርት አሰርታችሁ ሳታሳብዱኝ ነገ ጸበል እገባለሁ። መጥኔ ለናንተ! እኔስ በቃኝ…በቃኝ አልኩ።
ፍቅርቭስኪ ኮቱንና አይፎኑን ጥሎ ውጪ ወዳቆማት ቡናማ ፕራዶ መኪናው አመራ። ብሌን ኮቱንና ስልኩን ይዛ ወደ መኪናው ሄደች። ከአፍታ በኋላ ስጥታው ተመለሰች።
ብሴን በየተራ ተመልክታን ፈገግታውን ብልጭ አደረገች፤
“ፍቅሮቭስኪ በውሳኔው ከጸና ቺቺንያዊ የከብር ዜግነቱን በነገው እለት እንገፈዋለን።" በረዥሙ ሳቀች።
“በቃ ቤቱን ዘጋግተን ወደኔ ቤት እንሂድ። ጉዞ ወደ ብሌን ኮንዶሚኒየም ዳይ ዳይ….” በድጋሚ ሳቀች እኔ ግን ድንጋጤው አለቀቀኝም ነበር።
ሮዚ ደሞ፤ ፍቅሮቭስኪው ታውቂው የለ? ሁልጊዜም እንደዛተ ነው እኮ ሙዳችንን ሰለበው አይደል ይሄ ሰላቢ…ኑ ባካችሁ ቤት ሄደን የሆድ የሆዳችንን እንጫወት…"
ብሌን በራሷ ንግግር ፐቧ እስክትነቃነቅ በሳቅ አስካካች።ፍቅሮቭስኪ በተናገራት ነገር ዉስጥ ዉስጡን ተብከንከናለች ማለት ነው። የንዴት ሳቅ እንደሆነ ያስታውቅባት ነበር።
💫ይቀጥላል💫
Like 👍 እና #Share #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍2
ር ምን መሰለሽ? እኚህ ኣዘውንት ሳቢ ላይ ፈታ ያሉ ናቸው ከላይ ከጠቀስኳቸው ትእዛዞቻቸው አንዱን ባሟላሁ ቁጥር 850 ብር ይለቁብኛል። ከፍያቸው ከዚህ ጨምሮም ቀንሶም
አያውቅም። እኚህ አዛውንት ለምንድነው ወሲብ የማይፈጽሙት? እያልኩ አስብ ነበር፡፡ ይህ ጥያቄ ለረጀም ጊዜ አዛውንቱን ባየሁ ቁጥር ሲያብሰለሰለኝ ቆይቷል አንድ ቀን የመጣ ይምጣ በሚል ጠየቅኳቸው።
በጥያቄዬ ምንም እልተገረሙም፡-
"ውይ የኔ ልጅ! ምን ነክቶሻል! እግዜሩስ ምን ይለኛል?! ከእግዜሩ መጣላት አልፈልግም። ስድስት
ለወግ ማእረግ የበቁ ልጆችን የሰጠችኝና ከቤት የማትወጣ ታማኝ ሚስት አለችኝ። አርባኛ አመት የትዳር ጥምረታችንን ልጆቻችንና ዘመድ አዝማድ በተገኙበት በድምቀት ድል ባለ ድግስ ዘከረናል።
በአክሊል ነው የተጋባነው። ቃል ኪዳኔን አፍርሼ ከሌላ ሴት ጋር ሩካቤ ስጋ ብፈጽም የእግዜሩን ቁጣና እርግማን እፈራለሁ። በንጹህዋ ሚስቴ ላይ ያን አይነት ውስልትና መሞከር ተይውና በፍጹም አላስበውም”
#የፓንት_ፖለቲካ
፡
፡
አንድ ቅዳሜ ከሰአት ከሲሳይ ራስተረ ጋር "ፒኮክ" መኪና ውስጥ ቁጭ ብለን አፕሬቲቭ እየጠጣን አንድ ካልሲ አዟሪ መጣ።ሲስ ሎተሪ ሻጭ፣ማስቲካ አዟሪ ኮንደም ቸርቻሪ ጋር ማውራት ሲወድ።"ምን ይሰራልሃል"ለምን ታደርቃቸዋለሁ፣ሰርተው ይብሉበት እንጂ" ስለው“ሮዚና ምን መሰለሽ… የድሮ
ነገስታት “አዝማሪ ምን አለ?” ይሉ ነበር። በኛ ዘመን የሕዝብ ብሶትን ለመለካት ከነዚህ ቸርቻሪዎች የተሻለ ቴርሞ ሜትር አይኖርም።ለዚህ ነው እህ ብዬ የምሰማቸው” ብሎ ያሾፍብኛል።
ይኸው ፒኮክ ፓርኪንግ መኪናችን ውስጥ ሆነን ሲስ ከአንድ ካልሲ አዘዋሪ ቆምጬ ጋር ይዳረቃል።
“ና እስኪ ጠጋ በል!”
“አቤት ጋሼ ምን ላሳይዎት፤ ካልሲ ላሳይዎት? ሸጋ ሸጋ ካልሲዎች አሉኝ.ፓንቶችም አሉኝ
“የየት አገር ልጅ ነህ”
“ማ! እኔ
ታዲያ ሌላ ሰው አለ እንዴ?
“ጎዣም"
“ባህር ዳር ነው?
እይ ከባህር ዳር እንኳ ትንሽ ወጣ ትላለች፣ ፍኖተ ሰላምን ያውቋታል ጋሼ”
“አላውቃትም፤ ስስም ነው የማውቃት፤ አንተ ባህርዳርን ታውቃታለህ?”
አዎ እንዴት አላውቃት ጌታው! አንድ ሁለት ጊዜ ሄጃለሁ፤ ሸጋ አገር ናት”
እኔ ምልህ! የዛ አገር ሴቶች ፓንት እንደማያደርጉ ታውቃለህ?”
ኧረ ጌታው እኔ በምን አውቄ፣ ገልጠው አያሳዩኝ ነገር." ልጁ ራሱ በተናገረው ነገር ሳቀ።
“ቆይ እሺ እዛ አገር ሴቶች ፓንት ገዝተውህ ያውቃሉ?”
ኧረ ጌታው እኔ እዛ አልነገድኩም፣ ኧረግ የሚያውቁኝ ዘመዶች አሉኝ እያልከዎ፤ ቤተሰቤን ለምን አዋርዳለሁ ጌታው?”
“ሥራ አይደለም እንዴ? ምን ችግር አለው?”
“ኧረግ ችግርማ ቢኖረው እይ እዚያ ማልነግድ፤ ምን ብዬ ነው በአገሬ ሙታንታ ምቸረችር? ምንስ ቢቸግር…”
“ለማንኛውም ጎዣም ብዙ ሴቶች ፓንት ማድረግ ትተዋል፤ ይሄን ታውቃለህ?
ኧረ እኔ አላውቅም? ግና ምነው አሉ ጌታው?”
“በል እንግዲያውስ እኔ ልንገርህ፤ ቅንጅት የተሸነፈ ጊዜ ነው የጎዣም ወጣት ወንድነቱ የተሸነፈ፣ ከ97 በኋላ ለፖለቲካም ለሴትም ያለው ስሜቱ አብሮ ነው የሞተ። ከዚያን ቀን ጀምሮ በከተማው አንሶላ የተጋፈፈ የለም ነው የሚባል።”
“እሱስ እውነት ነው ጌታው፤”
“ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጫት በባህርዳር ከድሬዳዋ ባልተናነሰ ይቃማል። ይሄን ታውቃለህ?
“ልክ ነው ጌታው"
"ታዲያ ሴቶቹን ማን ዞር ብሎ ይያቸው፤”
"አህ! ኧረ እኔን አያናግሩኝ ጌታው! እኔ የነሱን ጉዳይ የት አውቄ!"
እወቃ ካላወቅክ፤ እየነገርኩህ አይደል? እንድታውቅ እኮ ነው የምነግርህ። አሁን አንዲት የጎዣም ሴት አግኝተህ ብትጠይቃት ትነግርሀለች። ፓንት አታደርግም። ከአገሩ ጉብል ይልቅ የብስክሌት ኮርቻ የተሻለ ያስደስታታል። ከ97 በኋላ ብስክሌት ላይ መፈናጠጥ የተሻለ ሆኗል ይሉሀል። ሳትደብቅ
ትነግርሃለች።”
“ኧረ ጉደኛ ኖት ጋሼ! ዉስጠ-ወይራ ነው የሚናገሩ ጋሼ! ኧረግኝ! ተናግረው አያናግሩኝ ጌታው!”
“አሁን ግን ገባህ? ለምን ፓንት እንደማያደርጉ?”
አንገቱን በአዎንታ ነቀነቀና ዙርያ ገባውን መቃኘት ጀመረ።
አየህ ይሄ መንግስት ስንቱን ጉድ እንዳረገ! ስንቱን ያለ ፓንት እንዳስቀረ… "
ኧረ ጌታው እኔን ፖለቲካ አያናግሩኝ፣ ፓንት የሚገዙኝ ከሆነ ይግዙኝ."
ሲሳይ ሳቁ መጥቶበት እንደምንም ተቆጣጠረውና…።
እሺ ለሷ የሚሆን ሸጋ ፓንት አለህ? ሚስቴ ናት! እንደምታየው ቂጧ ትልቅ ነው፤ ከፈለክ እዚሁ ትለካዋለች።” አለው ወደኔ እያመላከተው።
“ልጁ አፍሮ አቀረቀረና ኧረ ጌታው የሴት ፓንት አልይዝም፣ እነሱ ባደባባይ መች ይገዙንና!”
“ግን እንዲሁ ስታያት አሁን ፓንት ያረገች ይመስለሃል? ገምት እስቲ”
ልጁ ሙሉ በሙሉ አፍሮ መሽኮርመም ጀመረ። ቀና ብሎ እኔን ማየት እንኳ አልቻለም።
ሁላችንም ሳቅን።
እሺ የወንድ ፓንት አለህ?ለኔ የሚኾን?”
“ሞልቶ ጌታው፣ ይኸው ይምረጡ!” ከፌስታሉ እያወጣ የፓንት መዓት ዘረገፈለት።
ለምን እንደሆነ አላውቅም የወንድ ፓንት ዉስጤ የሆነ የሚዝለገለግ ነገር ያለው ስለሚመስለኝ ተዘርግፎ ሳየው ይቀፈኛል።
አንተ እውነት ከጎጃም ነኝ የምትል ከኾነ ይሄን ጥያቄ መልስና ነው የምገዛህ”
እሺ ይጠይቁኝ ጌታው፤ ፖለቲካ ካልሆነ ምን ገዶኝ!”
“ኖ! ኖ! ፖለቲካ አይደለም። የአማርኛ ጥያቄ ነው የምጠይቅህ! ፓንት በአማርኛ ምንድነው የሚባል?”
እኛ እንግዲህ ሙታንታ ነው የምንል። አዋቂ ስንሆን ነው እይ ልጅ ሆነንማ ማን አስታጥቆን ጌታው”
“ሙታንታ አይደለም፤ ተሳስተኻል”
እና ምንድነው ጋሼ? ካወቁት እርስዎ ይንገሩና"
«ማኅደረ ቆለጥ» ነው የሚባል”
ልጁ የያዘውን ፌስታል ጥሎ በሳቅ ወደቀ፤ እኔም ሳቄን መቆጣጠር አልቻልኩም። ሲስም እኛን አጅቦ
ሳቀ።
ግማሽ ደርዘን ካልሲ ገዝቶ፣ በተጨማሪም 10 ብር ሸልሞ ሸኘው። በደስታ እየተፍለቀለቀ ጉዞ ሲጀምር
ሲስ እንደገና ጠርቶት ወደሱ ሲዞር በሩቁ የ "V" ምልከት አሳየው። ልጁም ጣቱን ሸሸግ አድርጎ ምላሽ ሰጠ።
ልጁ ሥራ ከጀመረ እንደዚህ ተደስቶ የሚያውቅ አይመስለኝም።
💫ይቀጥላል💫
#ሮዛ_2 ነገ ይጠናቀቃል ሌላ አዲስ ረጅም ድርሰት እንድንጀምር ገንቢም ይሁን የትችት አስተያየታችሁን ስጡን ማስተካከል ያለብንን እናስተካክላለን መልካም ጎናችንንም እናዳብራለን ከዛሬ ጀምሮ አስተያየት እየሰጣቹ መስጠጠት ካልቻላችሁ 👍 እየተጫናቹ።
Like 👍 እና #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
አያውቅም። እኚህ አዛውንት ለምንድነው ወሲብ የማይፈጽሙት? እያልኩ አስብ ነበር፡፡ ይህ ጥያቄ ለረጀም ጊዜ አዛውንቱን ባየሁ ቁጥር ሲያብሰለሰለኝ ቆይቷል አንድ ቀን የመጣ ይምጣ በሚል ጠየቅኳቸው።
በጥያቄዬ ምንም እልተገረሙም፡-
"ውይ የኔ ልጅ! ምን ነክቶሻል! እግዜሩስ ምን ይለኛል?! ከእግዜሩ መጣላት አልፈልግም። ስድስት
ለወግ ማእረግ የበቁ ልጆችን የሰጠችኝና ከቤት የማትወጣ ታማኝ ሚስት አለችኝ። አርባኛ አመት የትዳር ጥምረታችንን ልጆቻችንና ዘመድ አዝማድ በተገኙበት በድምቀት ድል ባለ ድግስ ዘከረናል።
በአክሊል ነው የተጋባነው። ቃል ኪዳኔን አፍርሼ ከሌላ ሴት ጋር ሩካቤ ስጋ ብፈጽም የእግዜሩን ቁጣና እርግማን እፈራለሁ። በንጹህዋ ሚስቴ ላይ ያን አይነት ውስልትና መሞከር ተይውና በፍጹም አላስበውም”
#የፓንት_ፖለቲካ
፡
፡
አንድ ቅዳሜ ከሰአት ከሲሳይ ራስተረ ጋር "ፒኮክ" መኪና ውስጥ ቁጭ ብለን አፕሬቲቭ እየጠጣን አንድ ካልሲ አዟሪ መጣ።ሲስ ሎተሪ ሻጭ፣ማስቲካ አዟሪ ኮንደም ቸርቻሪ ጋር ማውራት ሲወድ።"ምን ይሰራልሃል"ለምን ታደርቃቸዋለሁ፣ሰርተው ይብሉበት እንጂ" ስለው“ሮዚና ምን መሰለሽ… የድሮ
ነገስታት “አዝማሪ ምን አለ?” ይሉ ነበር። በኛ ዘመን የሕዝብ ብሶትን ለመለካት ከነዚህ ቸርቻሪዎች የተሻለ ቴርሞ ሜትር አይኖርም።ለዚህ ነው እህ ብዬ የምሰማቸው” ብሎ ያሾፍብኛል።
ይኸው ፒኮክ ፓርኪንግ መኪናችን ውስጥ ሆነን ሲስ ከአንድ ካልሲ አዘዋሪ ቆምጬ ጋር ይዳረቃል።
“ና እስኪ ጠጋ በል!”
“አቤት ጋሼ ምን ላሳይዎት፤ ካልሲ ላሳይዎት? ሸጋ ሸጋ ካልሲዎች አሉኝ.ፓንቶችም አሉኝ
“የየት አገር ልጅ ነህ”
“ማ! እኔ
ታዲያ ሌላ ሰው አለ እንዴ?
“ጎዣም"
“ባህር ዳር ነው?
እይ ከባህር ዳር እንኳ ትንሽ ወጣ ትላለች፣ ፍኖተ ሰላምን ያውቋታል ጋሼ”
“አላውቃትም፤ ስስም ነው የማውቃት፤ አንተ ባህርዳርን ታውቃታለህ?”
አዎ እንዴት አላውቃት ጌታው! አንድ ሁለት ጊዜ ሄጃለሁ፤ ሸጋ አገር ናት”
እኔ ምልህ! የዛ አገር ሴቶች ፓንት እንደማያደርጉ ታውቃለህ?”
ኧረ ጌታው እኔ በምን አውቄ፣ ገልጠው አያሳዩኝ ነገር." ልጁ ራሱ በተናገረው ነገር ሳቀ።
“ቆይ እሺ እዛ አገር ሴቶች ፓንት ገዝተውህ ያውቃሉ?”
ኧረ ጌታው እኔ እዛ አልነገድኩም፣ ኧረግ የሚያውቁኝ ዘመዶች አሉኝ እያልከዎ፤ ቤተሰቤን ለምን አዋርዳለሁ ጌታው?”
“ሥራ አይደለም እንዴ? ምን ችግር አለው?”
“ኧረግ ችግርማ ቢኖረው እይ እዚያ ማልነግድ፤ ምን ብዬ ነው በአገሬ ሙታንታ ምቸረችር? ምንስ ቢቸግር…”
“ለማንኛውም ጎዣም ብዙ ሴቶች ፓንት ማድረግ ትተዋል፤ ይሄን ታውቃለህ?
ኧረ እኔ አላውቅም? ግና ምነው አሉ ጌታው?”
“በል እንግዲያውስ እኔ ልንገርህ፤ ቅንጅት የተሸነፈ ጊዜ ነው የጎዣም ወጣት ወንድነቱ የተሸነፈ፣ ከ97 በኋላ ለፖለቲካም ለሴትም ያለው ስሜቱ አብሮ ነው የሞተ። ከዚያን ቀን ጀምሮ በከተማው አንሶላ የተጋፈፈ የለም ነው የሚባል።”
“እሱስ እውነት ነው ጌታው፤”
“ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጫት በባህርዳር ከድሬዳዋ ባልተናነሰ ይቃማል። ይሄን ታውቃለህ?
“ልክ ነው ጌታው"
"ታዲያ ሴቶቹን ማን ዞር ብሎ ይያቸው፤”
"አህ! ኧረ እኔን አያናግሩኝ ጌታው! እኔ የነሱን ጉዳይ የት አውቄ!"
እወቃ ካላወቅክ፤ እየነገርኩህ አይደል? እንድታውቅ እኮ ነው የምነግርህ። አሁን አንዲት የጎዣም ሴት አግኝተህ ብትጠይቃት ትነግርሀለች። ፓንት አታደርግም። ከአገሩ ጉብል ይልቅ የብስክሌት ኮርቻ የተሻለ ያስደስታታል። ከ97 በኋላ ብስክሌት ላይ መፈናጠጥ የተሻለ ሆኗል ይሉሀል። ሳትደብቅ
ትነግርሃለች።”
“ኧረ ጉደኛ ኖት ጋሼ! ዉስጠ-ወይራ ነው የሚናገሩ ጋሼ! ኧረግኝ! ተናግረው አያናግሩኝ ጌታው!”
“አሁን ግን ገባህ? ለምን ፓንት እንደማያደርጉ?”
አንገቱን በአዎንታ ነቀነቀና ዙርያ ገባውን መቃኘት ጀመረ።
አየህ ይሄ መንግስት ስንቱን ጉድ እንዳረገ! ስንቱን ያለ ፓንት እንዳስቀረ… "
ኧረ ጌታው እኔን ፖለቲካ አያናግሩኝ፣ ፓንት የሚገዙኝ ከሆነ ይግዙኝ."
ሲሳይ ሳቁ መጥቶበት እንደምንም ተቆጣጠረውና…።
እሺ ለሷ የሚሆን ሸጋ ፓንት አለህ? ሚስቴ ናት! እንደምታየው ቂጧ ትልቅ ነው፤ ከፈለክ እዚሁ ትለካዋለች።” አለው ወደኔ እያመላከተው።
“ልጁ አፍሮ አቀረቀረና ኧረ ጌታው የሴት ፓንት አልይዝም፣ እነሱ ባደባባይ መች ይገዙንና!”
“ግን እንዲሁ ስታያት አሁን ፓንት ያረገች ይመስለሃል? ገምት እስቲ”
ልጁ ሙሉ በሙሉ አፍሮ መሽኮርመም ጀመረ። ቀና ብሎ እኔን ማየት እንኳ አልቻለም።
ሁላችንም ሳቅን።
እሺ የወንድ ፓንት አለህ?ለኔ የሚኾን?”
“ሞልቶ ጌታው፣ ይኸው ይምረጡ!” ከፌስታሉ እያወጣ የፓንት መዓት ዘረገፈለት።
ለምን እንደሆነ አላውቅም የወንድ ፓንት ዉስጤ የሆነ የሚዝለገለግ ነገር ያለው ስለሚመስለኝ ተዘርግፎ ሳየው ይቀፈኛል።
አንተ እውነት ከጎጃም ነኝ የምትል ከኾነ ይሄን ጥያቄ መልስና ነው የምገዛህ”
እሺ ይጠይቁኝ ጌታው፤ ፖለቲካ ካልሆነ ምን ገዶኝ!”
“ኖ! ኖ! ፖለቲካ አይደለም። የአማርኛ ጥያቄ ነው የምጠይቅህ! ፓንት በአማርኛ ምንድነው የሚባል?”
እኛ እንግዲህ ሙታንታ ነው የምንል። አዋቂ ስንሆን ነው እይ ልጅ ሆነንማ ማን አስታጥቆን ጌታው”
“ሙታንታ አይደለም፤ ተሳስተኻል”
እና ምንድነው ጋሼ? ካወቁት እርስዎ ይንገሩና"
«ማኅደረ ቆለጥ» ነው የሚባል”
ልጁ የያዘውን ፌስታል ጥሎ በሳቅ ወደቀ፤ እኔም ሳቄን መቆጣጠር አልቻልኩም። ሲስም እኛን አጅቦ
ሳቀ።
ግማሽ ደርዘን ካልሲ ገዝቶ፣ በተጨማሪም 10 ብር ሸልሞ ሸኘው። በደስታ እየተፍለቀለቀ ጉዞ ሲጀምር
ሲስ እንደገና ጠርቶት ወደሱ ሲዞር በሩቁ የ "V" ምልከት አሳየው። ልጁም ጣቱን ሸሸግ አድርጎ ምላሽ ሰጠ።
ልጁ ሥራ ከጀመረ እንደዚህ ተደስቶ የሚያውቅ አይመስለኝም።
💫ይቀጥላል💫
#ሮዛ_2 ነገ ይጠናቀቃል ሌላ አዲስ ረጅም ድርሰት እንድንጀምር ገንቢም ይሁን የትችት አስተያየታችሁን ስጡን ማስተካከል ያለብንን እናስተካክላለን መልካም ጎናችንንም እናዳብራለን ከዛሬ ጀምሮ አስተያየት እየሰጣቹ መስጠጠት ካልቻላችሁ 👍 እየተጫናቹ።
Like 👍 እና #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍5❤3