✝#ቅዱስ_ዼጥሮስ_ሊቀ_ሐዋርያት ✝
ዳግመኛ ይህች ዕለት የቅዱስ ዼጥሮስ መታሰቢያ ናት::
#ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ በመዋዕለ ስብከቱ በዚህች
ቀን ደቀ መዛሙርቱን ወደ #ቂሣርያ_ፊልዾስ ይዟቸው ሔደ::
በዚያም ጌታ ከእነሱ ራቅ ብሎ ተቀምጦ ነበርና
የማይሰማቸው መስሏቸው እርስ በርስ ይከራከሩ ገቡ::
የክርክራቸው መነሻ ደግሞ ጌታችን ነበር:: የዋሃን (ገና
ምሥጢርን ያልተረዱ) ነበሩና አንዱ ተነስቶ "ኤልያስ ነው":
ሌላኛው "ሙሴ": 3ኛው "ኤርምያስ ነው" በሚል
ተከራከሩ:: #ቅዱስ_ዼጥሮስ ለብቻው ቆሞ ነበርና ጠርተው
"ሃሳባችንን አስታርቅልን:: ላንተስ ማን ይመስልሃል?"
አሉት::
አረጋዊው ሐዋርያም ተቆጣቸው:: "እናንተ እንደምታስቡት
እርሱ ከነቢያት አንዱ ሳይሆን "እግዚአ ነቢያት-የነቢያት
ፈጣሪ ነው" አላቸው:: ወዲያውም ጌታ ጠርቷቸው ወደ
እርሱ ቀረቡ:: ቸር አምላክ "ለምን ተጠራጠራችሁኝ" ብሎ መገሰጽ ሲችል እንዳይደነግጡ ጥያቄውን በፈሊጥ አደረገ:: "የሰውን ልጅ
ሰዎች ማን ይሉታል?" አላቸው:: እነርሱም በልባቸው ያለውን
የሌላ አስመስለው ተናገሩ::
+ጌታችን "እናንተስ ማን ትሉኛላችሁ?" ቢላቸው ጸጥ አሉ::
ገና ሃይማኖታቸው አልጸናም ነበርና:: በዚያን ጊዜ ቅዱስ
ዼጥሮስ ተነስቶ " #አንተ_ውእቱ_ክርስቶስ_ወ
ልደ_እግዚአብሔር_ሕያው -
አንተ የሕያው እግዚአብሔር የባሕርይ ልጁ ክርስቶስ ነህ"
አለው:: (ማቴ. 16:16)
ይህች ቃል የክርስትና ሃይማኖት መሠረት ናትና ጌታችን
"አንተ ዓለት (መሠረት) ነህ" ብሎ የቤተ ክርስቲያንን በዚህ
እምነት ላይ መመስረት ተናገረ:: ለቅዱስ ዼጥሮስም
" #መራሑተ_መንግስት_የመንግስተ ሰማያት መክፈቻ ቁልፍ
(ሥልጣን)" ተሰጠው::
ሊቀ ሐዋርያትነትንም ደረበ:: ዛሬ ለበርካቶቹ የጸነነባቸው
ይሔው እምነት ነው:: ኢየሱስ ክርስቶስን
" # አምላክ_ወልደ_አምላክ :_ወልደ_ማርያም:_አካላ
ዊ_ቃል:_ሥግው_ቃል:_ገ ባሬ_ኩሉ:_የሁሉ_ፈጣሪ"
ብለው ካላመኑ እንኩዋን ጽድቅ ክርስትናም የለም::
ዳግመኛ ይህች ዕለት የቅዱስ ዼጥሮስ መታሰቢያ ናት::
#ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ በመዋዕለ ስብከቱ በዚህች
ቀን ደቀ መዛሙርቱን ወደ #ቂሣርያ_ፊልዾስ ይዟቸው ሔደ::
በዚያም ጌታ ከእነሱ ራቅ ብሎ ተቀምጦ ነበርና
የማይሰማቸው መስሏቸው እርስ በርስ ይከራከሩ ገቡ::
የክርክራቸው መነሻ ደግሞ ጌታችን ነበር:: የዋሃን (ገና
ምሥጢርን ያልተረዱ) ነበሩና አንዱ ተነስቶ "ኤልያስ ነው":
ሌላኛው "ሙሴ": 3ኛው "ኤርምያስ ነው" በሚል
ተከራከሩ:: #ቅዱስ_ዼጥሮስ ለብቻው ቆሞ ነበርና ጠርተው
"ሃሳባችንን አስታርቅልን:: ላንተስ ማን ይመስልሃል?"
አሉት::
አረጋዊው ሐዋርያም ተቆጣቸው:: "እናንተ እንደምታስቡት
እርሱ ከነቢያት አንዱ ሳይሆን "እግዚአ ነቢያት-የነቢያት
ፈጣሪ ነው" አላቸው:: ወዲያውም ጌታ ጠርቷቸው ወደ
እርሱ ቀረቡ:: ቸር አምላክ "ለምን ተጠራጠራችሁኝ" ብሎ መገሰጽ ሲችል እንዳይደነግጡ ጥያቄውን በፈሊጥ አደረገ:: "የሰውን ልጅ
ሰዎች ማን ይሉታል?" አላቸው:: እነርሱም በልባቸው ያለውን
የሌላ አስመስለው ተናገሩ::
+ጌታችን "እናንተስ ማን ትሉኛላችሁ?" ቢላቸው ጸጥ አሉ::
ገና ሃይማኖታቸው አልጸናም ነበርና:: በዚያን ጊዜ ቅዱስ
ዼጥሮስ ተነስቶ " #አንተ_ውእቱ_ክርስቶስ_ወ
ልደ_እግዚአብሔር_ሕያው -
አንተ የሕያው እግዚአብሔር የባሕርይ ልጁ ክርስቶስ ነህ"
አለው:: (ማቴ. 16:16)
ይህች ቃል የክርስትና ሃይማኖት መሠረት ናትና ጌታችን
"አንተ ዓለት (መሠረት) ነህ" ብሎ የቤተ ክርስቲያንን በዚህ
እምነት ላይ መመስረት ተናገረ:: ለቅዱስ ዼጥሮስም
" #መራሑተ_መንግስት_የመንግስተ ሰማያት መክፈቻ ቁልፍ
(ሥልጣን)" ተሰጠው::
ሊቀ ሐዋርያትነትንም ደረበ:: ዛሬ ለበርካቶቹ የጸነነባቸው
ይሔው እምነት ነው:: ኢየሱስ ክርስቶስን
" # አምላክ_ወልደ_አምላክ :_ወልደ_ማርያም:_አካላ
ዊ_ቃል:_ሥግው_ቃል:_ገ ባሬ_ኩሉ:_የሁሉ_ፈጣሪ"
ብለው ካላመኑ እንኩዋን ጽድቅ ክርስትናም የለም::
✝#ቅዱስ_ዼጥሮስ_ሊቀ_ሐዋርያት ✝
ዳግመኛ ይህች ዕለት የቅዱስ ዼጥሮስ መታሰቢያ ናት::
#ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ በመዋዕለ ስብከቱ በዚህች
ቀን ደቀ መዛሙርቱን ወደ #ቂሣርያ_ፊልዾስ ይዟቸው ሔደ::
በዚያም ጌታ ከእነሱ ራቅ ብሎ ተቀምጦ ነበርና
የማይሰማቸው መስሏቸው እርስ በርስ ይከራከሩ ገቡ::
የክርክራቸው መነሻ ደግሞ ጌታችን ነበር:: የዋሃን (ገና
ምሥጢርን ያልተረዱ) ነበሩና አንዱ ተነስቶ "ኤልያስ ነው":
ሌላኛው "ሙሴ": 3ኛው "ኤርምያስ ነው" በሚል
ተከራከሩ:: #ቅዱስ_ዼጥሮስ ለብቻው ቆሞ ነበርና ጠርተው
"ሃሳባችንን አስታርቅልን:: ላንተስ ማን ይመስልሃል?"
አሉት::
አረጋዊው ሐዋርያም ተቆጣቸው:: "እናንተ እንደምታስቡት
እርሱ ከነቢያት አንዱ ሳይሆን "እግዚአ ነቢያት-የነቢያት
ፈጣሪ ነው" አላቸው:: ወዲያውም ጌታ ጠርቷቸው ወደ
እርሱ ቀረቡ:: ቸር አምላክ "ለምን ተጠራጠራችሁኝ" ብሎ መገሰጽ ሲችል እንዳይደነግጡ ጥያቄውን በፈሊጥ አደረገ:: "የሰውን ልጅ
ሰዎች ማን ይሉታል?" አላቸው:: እነርሱም በልባቸው ያለውን
የሌላ አስመስለው ተናገሩ::
+ጌታችን "እናንተስ ማን ትሉኛላችሁ?" ቢላቸው ጸጥ አሉ::
ገና ሃይማኖታቸው አልጸናም ነበርና:: በዚያን ጊዜ ቅዱስ
ዼጥሮስ ተነስቶ " #አንተ_ውእቱ_ክርስቶስ_ወ
ልደ_እግዚአብሔር_ሕያው -
አንተ የሕያው እግዚአብሔር የባሕርይ ልጁ ክርስቶስ ነህ"
አለው:: (ማቴ. 16:16)
ይህች ቃል የክርስትና ሃይማኖት መሠረት ናትና ጌታችን
"አንተ ዓለት (መሠረት) ነህ" ብሎ የቤተ ክርስቲያንን በዚህ
እምነት ላይ መመስረት ተናገረ:: ለቅዱስ ዼጥሮስም
" #መራሑተ_መንግስት_የመንግስተ ሰማያት መክፈቻ ቁልፍ
(ሥልጣን)" ተሰጠው::
ሊቀ ሐዋርያትነትንም ደረበ:: ዛሬ ለበርካቶቹ የጸነነባቸው
ይሔው እምነት ነው:: ኢየሱስ ክርስቶስን
" # አምላክ_ወልደ_አምላክ :_ወልደ_ማርያም:_አካላ
ዊ_ቃል:_ሥግው_ቃል:_ገ ባሬ_ኩሉ:_የሁሉ_ፈጣሪ"
ብለው ካላመኑ እንኩዋን ጽድቅ ክርስትናም የለም::
ዳግመኛ ይህች ዕለት የቅዱስ ዼጥሮስ መታሰቢያ ናት::
#ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ በመዋዕለ ስብከቱ በዚህች
ቀን ደቀ መዛሙርቱን ወደ #ቂሣርያ_ፊልዾስ ይዟቸው ሔደ::
በዚያም ጌታ ከእነሱ ራቅ ብሎ ተቀምጦ ነበርና
የማይሰማቸው መስሏቸው እርስ በርስ ይከራከሩ ገቡ::
የክርክራቸው መነሻ ደግሞ ጌታችን ነበር:: የዋሃን (ገና
ምሥጢርን ያልተረዱ) ነበሩና አንዱ ተነስቶ "ኤልያስ ነው":
ሌላኛው "ሙሴ": 3ኛው "ኤርምያስ ነው" በሚል
ተከራከሩ:: #ቅዱስ_ዼጥሮስ ለብቻው ቆሞ ነበርና ጠርተው
"ሃሳባችንን አስታርቅልን:: ላንተስ ማን ይመስልሃል?"
አሉት::
አረጋዊው ሐዋርያም ተቆጣቸው:: "እናንተ እንደምታስቡት
እርሱ ከነቢያት አንዱ ሳይሆን "እግዚአ ነቢያት-የነቢያት
ፈጣሪ ነው" አላቸው:: ወዲያውም ጌታ ጠርቷቸው ወደ
እርሱ ቀረቡ:: ቸር አምላክ "ለምን ተጠራጠራችሁኝ" ብሎ መገሰጽ ሲችል እንዳይደነግጡ ጥያቄውን በፈሊጥ አደረገ:: "የሰውን ልጅ
ሰዎች ማን ይሉታል?" አላቸው:: እነርሱም በልባቸው ያለውን
የሌላ አስመስለው ተናገሩ::
+ጌታችን "እናንተስ ማን ትሉኛላችሁ?" ቢላቸው ጸጥ አሉ::
ገና ሃይማኖታቸው አልጸናም ነበርና:: በዚያን ጊዜ ቅዱስ
ዼጥሮስ ተነስቶ " #አንተ_ውእቱ_ክርስቶስ_ወ
ልደ_እግዚአብሔር_ሕያው -
አንተ የሕያው እግዚአብሔር የባሕርይ ልጁ ክርስቶስ ነህ"
አለው:: (ማቴ. 16:16)
ይህች ቃል የክርስትና ሃይማኖት መሠረት ናትና ጌታችን
"አንተ ዓለት (መሠረት) ነህ" ብሎ የቤተ ክርስቲያንን በዚህ
እምነት ላይ መመስረት ተናገረ:: ለቅዱስ ዼጥሮስም
" #መራሑተ_መንግስት_የመንግስተ ሰማያት መክፈቻ ቁልፍ
(ሥልጣን)" ተሰጠው::
ሊቀ ሐዋርያትነትንም ደረበ:: ዛሬ ለበርካቶቹ የጸነነባቸው
ይሔው እምነት ነው:: ኢየሱስ ክርስቶስን
" # አምላክ_ወልደ_አምላክ :_ወልደ_ማርያም:_አካላ
ዊ_ቃል:_ሥግው_ቃል:_ገ ባሬ_ኩሉ:_የሁሉ_ፈጣሪ"
ብለው ካላመኑ እንኩዋን ጽድቅ ክርስትናም የለም::