Forwarded from ግጻዌ
#መጋቢት_25
አንሲፎሮህ ፩ እም ፸ወ፪ አርድእት ወጳውሎስ ዘአምነ፡፡
#ዘቅዳሴ
#2ኛ_ጢሞቴዎስ_1:10-ፍጻሜ፡
ወአስተርአየ ይእዜ በምጽአቱ ለእግዚእነ"ይህም ሞትን በሻረው ሕይወትንም በገለጣት በወንጌሉም ትምህርት ጥፋትን ባራቀ በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መምጣት ዛሬ ተገለጠ፡፡..................................................................................በኤፌሶንም እንዳገለገለኝ አንተ ራስህ መልካም አድርገህ ታውቃለህ፡፡"
#2ኛ_ጴጥሮስ_2:1-6፡ወቦ ባሕቱ ሐሳውያነ ነቢያት"ነገር ግን ሐሰተኞች ነቢያት ደግሞ በሕዝቡ መካከል ነበሩ............................
................................................ለቀደሙት ሰዎችም አላዘነላቸውም ነገር ግን እውነትን ይሰብክ ዘንድ እውነትን ከጠበቃት ከኖኅ ጋር ስምንት ነፍስን አተረፈ በኀጢአተኞች ሰዎች ዓለም ላይም የጥፋትን ውኃ አመጣባቸው፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_20:22-28፡ወይእዜኒ ናሁ ተዐሠርኩ በመንፈስየ"አሁንም እነሆ በመንፈስ ታሥሬ ወደ ኢየሩሳሌም እሄዳለሁ ነገር ግን በዚያ የሚያገኘኝን አላውቅም፡፡............
.................................................ከእግዚአብሔር ምክር ሁሉ የሰወርኋችሁና ያልነገርኋችሁ የለም፡፡"
#ምስባክ
አልቦ ነገር ወአልቦ ነቢብ ዘኢተሰምዐ ቃሎሙ
ውስተ ኵሉ ምድር ወፅአ ነገሮሙ
ወእስከ አጽናፈ ዓለም በጽሐ ነቢቦሙ፡፡
#ትርጉም
ነገር የለም መናገርም የለም
ድምጣቸውም አይሰማም
ድምጣቸው ወደ ምድር ሁሉ
ቃላቸውም እስከ ዓለም ዳርቻ ወጣ፡፡ #መዝ_18፡3-4
#ወንጌል
#ሉቃስ_7:11-18፡ወበሳኒታ ሖረ ሀገረ እንተ ስማ ናይን"በማግስቱም ናይን ወደምትባል ወደ አንዲት ከተማ ሄደ ደቀ መዛሙርቱም ብዙ ሕዝብም አብረዉት ሄዱ፡፡............
................................................ይህም የእርሱ ዜና በይሁዳ ሀገሮች ሁሉና በአውራጃዋ ሁሉ ተሰማ፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘሐዋርያት፡፡(ዘበደኃሪ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
አንሲፎሮህ ፩ እም ፸ወ፪ አርድእት ወጳውሎስ ዘአምነ፡፡
#ዘቅዳሴ
#2ኛ_ጢሞቴዎስ_1:10-ፍጻሜ፡
ወአስተርአየ ይእዜ በምጽአቱ ለእግዚእነ"ይህም ሞትን በሻረው ሕይወትንም በገለጣት በወንጌሉም ትምህርት ጥፋትን ባራቀ በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መምጣት ዛሬ ተገለጠ፡፡..................................................................................በኤፌሶንም እንዳገለገለኝ አንተ ራስህ መልካም አድርገህ ታውቃለህ፡፡"
#2ኛ_ጴጥሮስ_2:1-6፡ወቦ ባሕቱ ሐሳውያነ ነቢያት"ነገር ግን ሐሰተኞች ነቢያት ደግሞ በሕዝቡ መካከል ነበሩ............................
................................................ለቀደሙት ሰዎችም አላዘነላቸውም ነገር ግን እውነትን ይሰብክ ዘንድ እውነትን ከጠበቃት ከኖኅ ጋር ስምንት ነፍስን አተረፈ በኀጢአተኞች ሰዎች ዓለም ላይም የጥፋትን ውኃ አመጣባቸው፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_20:22-28፡ወይእዜኒ ናሁ ተዐሠርኩ በመንፈስየ"አሁንም እነሆ በመንፈስ ታሥሬ ወደ ኢየሩሳሌም እሄዳለሁ ነገር ግን በዚያ የሚያገኘኝን አላውቅም፡፡............
.................................................ከእግዚአብሔር ምክር ሁሉ የሰወርኋችሁና ያልነገርኋችሁ የለም፡፡"
#ምስባክ
አልቦ ነገር ወአልቦ ነቢብ ዘኢተሰምዐ ቃሎሙ
ውስተ ኵሉ ምድር ወፅአ ነገሮሙ
ወእስከ አጽናፈ ዓለም በጽሐ ነቢቦሙ፡፡
#ትርጉም
ነገር የለም መናገርም የለም
ድምጣቸውም አይሰማም
ድምጣቸው ወደ ምድር ሁሉ
ቃላቸውም እስከ ዓለም ዳርቻ ወጣ፡፡ #መዝ_18፡3-4
#ወንጌል
#ሉቃስ_7:11-18፡ወበሳኒታ ሖረ ሀገረ እንተ ስማ ናይን"በማግስቱም ናይን ወደምትባል ወደ አንዲት ከተማ ሄደ ደቀ መዛሙርቱም ብዙ ሕዝብም አብረዉት ሄዱ፡፡............
................................................ይህም የእርሱ ዜና በይሁዳ ሀገሮች ሁሉና በአውራጃዋ ሁሉ ተሰማ፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘሐዋርያት፡፡(ዘበደኃሪ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆