July 25 marks World IVF Day—a global celebration of one of the most groundbreaking advancements in reproductive medicine. Since the first successful in-vitro fertilization (IVF) in 1978, this innovation has brought the joy of parenthood to millions around the world.
Today, at St. Paul’s Fertility Clinic, Michu Clinic, we proudly joined in honoring this milestone. We marked the occasion with insightful presentations, knowledge-sharing sessions, and a heartfelt staff gathering—reflecting on how far we've come and reaffirming our unwavering commitment to helping families grow.
Today, at St. Paul’s Fertility Clinic, Michu Clinic, we proudly joined in honoring this milestone. We marked the occasion with insightful presentations, knowledge-sharing sessions, and a heartfelt staff gathering—reflecting on how far we've come and reaffirming our unwavering commitment to helping families grow.
ʺእንደ ሀገር የተመዘገቡ ስኬቶችን እጅ ለእጅ ተያይዘን ማስቀጠል ይኖርብናልʺ
ክብርት ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ የጤና ሚኒስትር ድኤታ
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጀ የ2018 ሀገራዊ ልማት እና የጤናው ዘርፍ እቅድ ዙሪያ የኮሌጁ አመራሮችና ሰራተኞች ጋር ውይይት ተደረገ፡፡በዚሁ ወቅት በክብር እንግድነት የተገኙት የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ እንደተናገገሩት በሁሉም ዘርፍ እንደ ሀገር የተመዘገቡ አበረታች ለውጦች ለማስቀጠል ሁላችን በጋራ እጅ ለእጅ ተያይዘን ተባብረን መስራት ይገባል ብለዋል፡፡
በስብሰባው ለውይይቱ መነሻ የሚሆን ሰነድ በአስተዳደር ልማት ም/ዳይሬክተሩ በአቶ ጀማል ሽፋ ዝርዝር ገለፃ በማድረግ የቀረበ ሲሆን በመድረኩም ሀገራዊ የልማትና የጤናው ዘርፍ እቅድ ቀርቦ ሰፊ ውይይት ከተደረገበት በኃላ በውይይቱም ከተሳታፊዎች አስተያየቶች እና ጥያቄዎች በስፋት የተነሱ ሲሆን እንደ ሀገር የመጡ ለውጦችን በማጠናከር ክፍተቶችን አቅዶ መስራት እንደሚያስፈልግም ተገልጿል፡፡
በአገልግሎት አሰጣጥ ሂደት የሚስተዋሉ ችግሮች እና ከጤና ባለሙያው አንፃር የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመፍታት በሪፎርም ማዕቀፍ ተካተው በተቋም ደረጃ እንዲሁም በጤና ሚኒስቴር በኩል ታቅዶ እየተሰራ መሆኑንም ሚኒስትሯ አስረድተዋል፡፡
በመጨረሻም የእለቱ የክብር እንግዳ በክብርት ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ ተሰጥቶ ስብሰባው ተጠናቋል፡፡
ክብርት ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ የጤና ሚኒስትር ድኤታ
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጀ የ2018 ሀገራዊ ልማት እና የጤናው ዘርፍ እቅድ ዙሪያ የኮሌጁ አመራሮችና ሰራተኞች ጋር ውይይት ተደረገ፡፡በዚሁ ወቅት በክብር እንግድነት የተገኙት የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ እንደተናገገሩት በሁሉም ዘርፍ እንደ ሀገር የተመዘገቡ አበረታች ለውጦች ለማስቀጠል ሁላችን በጋራ እጅ ለእጅ ተያይዘን ተባብረን መስራት ይገባል ብለዋል፡፡
በስብሰባው ለውይይቱ መነሻ የሚሆን ሰነድ በአስተዳደር ልማት ም/ዳይሬክተሩ በአቶ ጀማል ሽፋ ዝርዝር ገለፃ በማድረግ የቀረበ ሲሆን በመድረኩም ሀገራዊ የልማትና የጤናው ዘርፍ እቅድ ቀርቦ ሰፊ ውይይት ከተደረገበት በኃላ በውይይቱም ከተሳታፊዎች አስተያየቶች እና ጥያቄዎች በስፋት የተነሱ ሲሆን እንደ ሀገር የመጡ ለውጦችን በማጠናከር ክፍተቶችን አቅዶ መስራት እንደሚያስፈልግም ተገልጿል፡፡
በአገልግሎት አሰጣጥ ሂደት የሚስተዋሉ ችግሮች እና ከጤና ባለሙያው አንፃር የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመፍታት በሪፎርም ማዕቀፍ ተካተው በተቋም ደረጃ እንዲሁም በጤና ሚኒስቴር በኩል ታቅዶ እየተሰራ መሆኑንም ሚኒስትሯ አስረድተዋል፡፡
በመጨረሻም የእለቱ የክብር እንግዳ በክብርት ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ ተሰጥቶ ስብሰባው ተጠናቋል፡፡
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ የክረምት የበጎ ፈቃደኝነት ነጻ የጤና ምርመራ አገልግሎት ማስጀመርያ መርሃ ግብር ተካሄደ::
በዚህ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ክብርት ወ/ሮ ፍሬሕይወት አበበ የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ተገኝተው የክረምት ነጻ የጤና ምርመራውን መርሐግብር በይፋ ከፍተዋል: : ክብርት ሚንስትርዋ በመክፈቻው ሥነ ሥርዓት ኮሌጁ ማሕበረሰቡን በዚህ መንገድ በተጠናከረ መንገድ ለማገልገል ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያል ብለዋል: :
የኮሌጁ ምክትል የልማት ና የአስተዳደር ምክትል ፕሮቮስት አቶ ጀማል ሺፋ በበኩላቸው እንደተናገሩት 50,000 የሚደርሱ ዜጎች በሰሞኑ የጤና አገልግሎት ነጻ ሕክምና እንዲያገኙ እቅድ ተይዟል:: በተጨማሪም ለቀዶ ሕክምና ለማግኘት ይጠባበቁ ከነበሩት መካከል በቁጥር 200 የሚደርሱት በዚህ ሳምንት አገልግሎቱን እንዲያገኙም ይደረጋል ብለዋል : :
በዚህ ለአንድ ሳምንት በሚቆየው የጤና ምርመራ ማንኛውም ሰው አገልግሎቱን ማግኘት እንደሚችል ተገልጿል::
ባለፈው ዓመት ኮሌጁ በሰጠው ተመሣሣይ ነጻ አገልግሎት በሀገር አቀፈ ደረጃ እውቅና ማግኘቱ ይታወሣል: :
በዚህ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ክብርት ወ/ሮ ፍሬሕይወት አበበ የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ተገኝተው የክረምት ነጻ የጤና ምርመራውን መርሐግብር በይፋ ከፍተዋል: : ክብርት ሚንስትርዋ በመክፈቻው ሥነ ሥርዓት ኮሌጁ ማሕበረሰቡን በዚህ መንገድ በተጠናከረ መንገድ ለማገልገል ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያል ብለዋል: :
የኮሌጁ ምክትል የልማት ና የአስተዳደር ምክትል ፕሮቮስት አቶ ጀማል ሺፋ በበኩላቸው እንደተናገሩት 50,000 የሚደርሱ ዜጎች በሰሞኑ የጤና አገልግሎት ነጻ ሕክምና እንዲያገኙ እቅድ ተይዟል:: በተጨማሪም ለቀዶ ሕክምና ለማግኘት ይጠባበቁ ከነበሩት መካከል በቁጥር 200 የሚደርሱት በዚህ ሳምንት አገልግሎቱን እንዲያገኙም ይደረጋል ብለዋል : :
በዚህ ለአንድ ሳምንት በሚቆየው የጤና ምርመራ ማንኛውም ሰው አገልግሎቱን ማግኘት እንደሚችል ተገልጿል::
ባለፈው ዓመት ኮሌጁ በሰጠው ተመሣሣይ ነጻ አገልግሎት በሀገር አቀፈ ደረጃ እውቅና ማግኘቱ ይታወሣል: :