St.Paul's Hospital Millennium Medical College
19K subscribers
2.08K photos
24 videos
12 files
469 links
St. Paul's is a leading public hospital and medical college in Addis Ababa, Ethiopia.
Download Telegram
We mourn the untimely passing of Dr. Tamiru Bekele, a compassionate physician who had recently embarked on his journey in the pediatrics hematology and oncology fellowship program at our college. His sudden departure has left us with a profound sense of loss. Our heartfelt condolences go out to his family, friends, and colleagues during this challenging time. May his soul find eternal peace.
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 31ኛ መደበኛ ስብሰባ ውሳኔ ካሰለፈባቸው ጉዳዮች አንዱ የተሻሻለውን የጤና ፖሊሲ በማጽደቅ ውሳኔ አሳልፏል፡፡

በስራ ላይ ያለው የጤና ፖሊሲ ላለፉት ሶስት አስርት ዓመታት ማሻሻያ ሳይደረግበት መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ፖሊሲው በጸደቀበት ወቅት ከነበረው ጠቅላላ የህዝብ ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ፣ እየተከሰቱ ያሉ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች መበራከት፣ በሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ደረጃ በጤና ዙሪያ የሚከሰቱ ለውጦች፤ዘርፉ ጥራት እና ፍትሀዊነት ያለው አገልግሎት ከመስጠት አኳያ ችግሮች የሚስተዋሉበት በመሆኑ እንዲሁም ከሀገራችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት ጋር የሚጣጣም የጤና ፖሊሲ እንዲኖረን አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ረቂቅ ፖሊሲው ተዘጋጅቶ ለምክር ቤቱ ቀርቧል፡፡ ምክር ቤቱም በረቂቅ ፖሊሲው ላይ በሰፊው ከተወያየ በኋላ ግብዓቶችን በማከል ከጸደቀበት ቀን ጀምሮ በስራ ላይ እንዲውል በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
"የኢትዮጵያ እርግዝና የቀን መቁጠሪያ" መተግበሪያ ተዘጋጀ፡፡
ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሜሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ የማሕጸንና ጽንስ ትምህርት ክፍል ከSPIRHRከተባለ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ጋር በመተባበር "የኢትዮጵያ እርግዝና የቀን መቁጠሪያ" መተግበሪያ አዘጋጀ፡፡
መተግበሪያው በተለይ ለጤና ባለሙያዎች በእጅጉ የሚረዳቸውና የታካሚዎችንም መረጃ በተፈለገው መልኩ ሰንዶ የያዘ ነው፡፡ ለአብነትም የመውለጃ ቀንን ያሰላል፣ ለእርግዝና የተወሰኑ ምርመራዎች መቼ መደረግ እንዳለባቸው ቀኖችን ያመለክታል፡፡ይህምአልትራሳውንድ NT ምርመራ፣ የአናቶሚክ ስካን፣ OGTT ይጨምራል፡፡
መተግበሪያው የነፍሰጡር እናቶች የቅድመ ወሊድ ክትትል የቀን መቁጠሪያ በኢትዮጵያ እና በፈረንጆች ቀን አቆጣጠር የሚሰራ ነው፡፡ መተግበሪያው በፕሌይስቶር እና በአፕስቶር ይገኛል፡፡
Google play store: https://play.google.com/store/apps/details...
Apple App store: https://apps.apple.com/.../ethiopian.../id6498893883
We are thrilled to announce the upcoming second exhibition for the implementation of Healthcare Quality Improvement Reforms. This event, organized by the Provost Office, MSVP, ARVP, Business Development and Administrative Vice Provost, and the Quality Improvement and Clinical Governance Directorate, invites all of you to participate in various events, including an exhibition, coffee circle discussions, sharing of departmental experiences, and recognition ceremonies. We are honored to have esteemed guests from different ministries, partners, and fellow institutions attending this prestigious exhibition.

Event details:
Date: Monday, Miazia 21-24, 2016 EC
Location: In front of the old building at SPHMMC

Join us in this important event as we showcase and celebrate the achievements, successes and significant progress made in the fields of clinical services, academic research, and administration!!
Dear esteemed St. Paul staff and students,

We are thrilled to announce the upcoming second exhibition for the implementation of Healthcare Quality Improvement Reforms. This event, organized by the Provost Office, MSVP, ARVP, Business Development and Administrative Vice Provost, and the Quality Improvement and Clinical Governance Directorate, invites all of you to participate in various events, including an exhibition, coffee circle discussions, sharing of departmental experiences, and recognition ceremonies. We are honored to have esteemed guests from different ministries, partners, and fellow institutions attending this prestigious exhibition.

Event details:
Date: Monday, Miazia 21-24, 2016 EC
Location: In front of the old building at SPHMMC

Join us in this important event as we showcase and celebrate the achievements, successes and significant progress made in the fields of clinical services, academic research, and administration!!
#ጽዱኢትዮጵያ የሁላችንም ሀላፊነት ነው! እኛም የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ኮሌጅ ተቀላቅለናል።
እርሰዎም ድርሻዎን በንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000623230248 ያስገቡ::

#CleanEthiopia is the responsibility of all. SPHMMC community have joined the movement too and so can you with any amount to CBE 1000623230248.
ዛሬ
የጤና ሚኒስትራችን ዶር መቅደስ ዳባ: ወ/ሮ ፍሬሕይወት አበበ (የጤና ሚኒስቴር ዴኤታ ) እና የኮሌጃችን የቦርድ ሊቀመንበር ዶር ፍጹም አሰፋ (የፕላንና ልማት ሚኒስቴር) ከኮሌጁ የሥራ ኃላፊዎች ጋር  ግንባታው በመገባደድ ላይ ያለውን የልብ እና የካንሠር ማዕከላት ጎብኝተዋል።