የስዊድን መንግስት በኢትዮጵያ ውስጥ የኪነ-ጥበብ እና የባህል ባለሙያዎችን ለመደገፍ እና ለማጠናከር የሚረዳ አዲስ ከ3-5 ዓመት የሚቆይ መርሃ ግብር በማዘጋጀት ላይ ሲሆን ለዚህም ዘለቄታዊነት ያለው እና ለእርስዎ ጠቃሚ የሆነ ፕሮግራም ለማዘጋጀት የእርስዎን ጉልህ አስተያየትና እና ምልከታ እንፈልጋለን ፡፡
ስለሆነም ይህንን የዳሰሳ ጥናት በጥበብ እና ባህል ሙያ ዘርፍ ያለውን ተግዳሮትና ክፍተት ለማሻሻል ለዘርፉ የሚያስፈልገውን ለማሟላት እርሶ መፍትሔ ይሆናል ብለው የሚሰጡንን ሀሳብና አመለካከት እያደነቅን ለትብብርዎ ከልብ እናመሰግናለን!
ጥናት (አማርኛ): shorturl.at/jtyK2
The Swedish government is developing a new 3-5 year-long programme to help support and strengthen art and culture practitioners in Ethiopia and we need your significant feedback and perspective to design a programme that has long-term impact and is relevant for You.
We would therefore very much appreciate if you could fill out this survey and provide your perspective on needs, gaps and possible solutions to improve your condition as an art and culture practitioner.
SURVEY (ENGLISH): shorturl.at/jmpyA
#survey #swidish #creatives #art #culture #ግጥምሲጥም
ስለሆነም ይህንን የዳሰሳ ጥናት በጥበብ እና ባህል ሙያ ዘርፍ ያለውን ተግዳሮትና ክፍተት ለማሻሻል ለዘርፉ የሚያስፈልገውን ለማሟላት እርሶ መፍትሔ ይሆናል ብለው የሚሰጡንን ሀሳብና አመለካከት እያደነቅን ለትብብርዎ ከልብ እናመሰግናለን!
ጥናት (አማርኛ): shorturl.at/jtyK2
The Swedish government is developing a new 3-5 year-long programme to help support and strengthen art and culture practitioners in Ethiopia and we need your significant feedback and perspective to design a programme that has long-term impact and is relevant for You.
We would therefore very much appreciate if you could fill out this survey and provide your perspective on needs, gaps and possible solutions to improve your condition as an art and culture practitioner.
SURVEY (ENGLISH): shorturl.at/jmpyA
#survey #swidish #creatives #art #culture #ግጥምሲጥም
Google Docs
ባህላዊ እና የፈጠራ ኢንደስትሪ በኢትዮጵያ
በ ሲዳ (የሲውዲን ዓለም አቀፍ ልማት ትብብር ኤጀንሲ) በተደረገልን እርዳታ በኪነጥበብና ባህል ዘርፍ ቁልፍ ከሆኑ የሲውዲን ሀገር አቀፍ ኤጀንሲዎች ጋር በመተባበር የሲውዲን ኪነጥበብ እርዳታ ድርጅት ኮሚቴ ከ3-5 አመት የሚቆይና የኢትዮጵያን ኪነጥበብና ባህል የሚረዳ መርሃግብር እያጎለበተ ይገኛል። ይህም በዋናነት የሚተገበረው በኢትዮጵያ የጥበብ ማህበረሰብ የተለያዩ ተሳታፊዎች በማማከር ነው። የእናንተ…